Velikost videa: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Zobrazit ovladače přehrávání
Automatické přehrávání
Přehrát
አበባ ነሽ ድንግል ምሳሌ የለለሽ አባ ሕርያቆስ የመሰከረልሽ ። ቃለህይወት ያሰማልን የቅዱስ ያሬድ የቅዱስ ዳዊት መዝሙር ያምጣልን እውነት
ከበሮ አመታት ላይም የሚታይ ያልተገባ ዝላይ ጭፈራ መሰል ነገሮች በብዛት ይታያሉ ከካህናት ጀምሮ እስከ ዘማርያን እና እስከ ምዕመን ድረስ ይሄም ሀይ ሊባል ይገባል ሁሉም ስርአት አለው ። የከበሮም አመታት ምሳሌነት ስላለው ሊሰተካከል ይገባል
ትክክል
Ewnet new. Enem yehone gize bemahbere kidusan weym bebegenaw bekul kalhone timqet makber ykebdegn nbr. Bemastewal endnzemr yekidus yared mlja yrdan 🙏
እግዚአብሔር ይስጥልን ማህበረ ቅዱሳኖች የቆዩ ፀሎት የሆኖ የንስሀ መዝሙሩች እናደምጣለን ለዘማሪዎቻን እግዚአብሔር ማስተዋሉን ያድልልን
ማህበረ ቅዱሳን በርቱልን ማህበራችን ያስፋልን
እግዚአብሔር ይስጥልን ለሰጡን ስለመናፍቃኑ ዜማ እንዴት ሰርጎ ገብቶ ፈተና እንደሆነብንና ብዙዎችን እንዳሳሳተ አውቀናል የእኛ የኢ ኦ ተ ቤ ዜማችን የአባታችን ቅ ያሬድ ዜማ እያለን የነጮች ዘፈንን መናፍቃን ዜማ ፈፅሞ አንፈልግም የሚቃርሙትን ተከታትሎ ማስወገድ ግዴታችንም ነው ህፃናቶቻችን እንዳይታለሉ እንዲታነፁ። እናንተም ሁላችሁን ኩሉ ገባሬ አምላክ የእነ ቅዱስ ያሬድ የአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ በረከትና ፀጋቸው ይድረግላችሁ እመቤቴ ትጠብቃችሁ አሜን አሜ አሜን።
ሼር ላይክ ሰብስክራይብ በማድረግ የድርሻችንን እንወጣ👍👍👍👍👍 ዘፈን መሰል መዝሙር መወገድ አለበት
ልክ ነሽ ግን መልካም ነገር ስሆን መች እንገኝና ከኔው ጀምሮ
እሺ እማ
እውነት ነው
ቤተክርስቲያን ስንዱ እመቤት ናት። የዜማ ባለሙያዎችን በማሰማራት ከስህተት መመለስ ይቻላል። ጊዜው ገና ነው። ከዜማው ባለፈ በማይገባኝ ሁኔታ ቤተክርስቲያናችን ህንፃ ቤተክርስቲያን ግንባታ ላይ ነው የተጠደመችው። መገልገያ ህንፃ እያለ ከጎን ካቴድራል አያሉ ህንፃ ላይ ማታኮራችን ያሳስበኛል። ሰው ላይ ቢሰራ በጣም ጥሩ ነው። የህንፃ ብዛት የአውሮፓን ቤተክርስቲያን ባዶ ከመቅረትና ወደ ጭፍራ ቤት ከበቀየር አላዳናቸውም። አባቶቻችን ሰው ላይ በመስራት ነው ቤተክርስቲያንን ያቆዩን።እባካችሁ ትውልድ ላይ ይሰራ። ማህበረ ቅዱሳን የአብነት ትምህርት ጉባኤያት ላይ የተሻለ እየሰራ እንደሆነ አውቃለሁ። በቂ ግን አይደለም። የአዲስ አበባ እያንዳዱ ካቴድራል አንድ የአብነት ትምህርት ቤት ሊያግዝ ይገባ ባይ ነኝ ።
ትልቁ የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ የሆነው ሰው ላይ መስራት ትልቅ ነገር ነው ልክ ብለሻል እህቴ።
አሜን ቃለሕይወት ያሰማልን፡፡ በየአውደ ምህረታችን ላይ የሚታየው የመዝሙር አቀራረብ ሁኔታ በጣም የሚያሳዝን ነው፡፡ አብዛኛዎቹ ዘማሪዎች በክራር የታጀቡ፣ እንቅስቃሴያቸው ከመናፍቃን ያልተሻለ የምእመኑም አቀባበል እንደዚያው ከአጨባጨቡም ጭምር እንደው ጩኸት ብቻ ነው የሚመስለው ፡፡ ማህበረቅዱሳን ለቤተክርስቲያን ስርዓት ሁሌ እንደሚታገለው ሁላችንም የድርሻችንን ብንወጣ ጥሩ ነው፡፡
ማኅበረ ቅዱሳን በርቱልን
በዕለተ ሰንበት እና ወርሃዊ በዓላት በአውደ ምህረት ላይ በክራር ታጅቦ፡ በአደንቋሪ ሞንታርቦ "መዝሙር" ማቅረብ በአዲስ አበባ አድባራት "ፋሽን" ሆኗል። ከቅዳሴ በኋላ ረጋ ባለመልኩ ወንጌል ተምረን ከመሄድ ይልቅ፡ "ኮንሰርታዊ" አቀራረቡ ጠባሳ ጥሎ እንዳያልፍ ያሰጋል።
መልአከ ፀሐይ አሁንም ያውጡ ሀባቴ
ጠንከር ያለ ዘጋቢ ፊለም አዘጋጁ ETV አትምሰሉ
ለ ጠቢብ አንዲት ቃል በቂው ነው።
@@merib9999 ለእኛ ለማይገባን ነው ያለሁት
የዘገያችሁ ቢኾንም ጥሩ ነገር ነው በእውነት።
ከዘፈን መዝሙር ይጠብቀን
በጣም ሊሰራ የሚገባዉ ነገር ነበር በእዉነት መዝሙር ተብሎ ዘፈን እየሆነ ነዉ የቀደሙት አባቶች እናትች ለንሰሐ የሚጠራ ነበር አሁን ላይ ላልተገባ የቅዱስ ያሬድ ዜማ ተትቶ ምዕራባዊያን ፕሮቴስታንት አለም እየተከተልን ነዉ እናስተዉል በርቱ እግዚአብሔር ይስጥልን ቃለ ሕይወት ያሰማልን
ጥሩ ማብራሪያ ነው በውጪ ሆነው በሞባይል ድምፅ እየቀረጹ በሃገርቤት የሚያሰሩትንም ክትትል ይደረግባቸው።
እግዚአብሔር የሚሻው፣፣ ከልባችን የፈለቀው የልመና እና የምስጋና ቃል ነው። አባቶቻችን በአገልግሎት ያፅናልን፣፣ ማኅበራችን ደግሞ በርቱልን ከማኅበረ ቅዱሳን ብዙ ይጠበቃል። ስለዚህ የማያወላውል አካሄድና ስርዓት ሊኖር ስለሚገባ ጥናት መሠረት ያደረገ ውሳኔ ለምዕመናኑ ማቅረብ፤ ከቅዱስ ሲኖዶስና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር አብሮ መስራት ያስፈልጋል።
ቀሲስ ሰለሞን ወንድሙ እግዚአብሔር ይባርኮት ይቀድሶት መልአከ ፀሀይ ዝማሬ መላዕክትን ያሰማልን
በጣም በጉጉት የምጠብቀው ማህበር ከጭንቀቴ ውጥረት የምውጣበት ማህበር ነው
Zerife Egziabher wede libonash yimelisish memhirachachin kale hiwot yasemalin
አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን ቃለህይወት ያሰማልን አባቶቻችን ዝማሬ መላክት ያሰማልን አሜን አሜን አሜን። በእዉነት ልቦና ይስጠን አሜን እኔማ አለያቸዉም ዜማዎቹን ብቻ እግዚአብሔር ከስህተት ይጠብቀን አሜን።ማህበረ ቅዱሳን በርቱን ❤
በርቱ አባቶቼ እድሜ ከጤና ይስጥልን
በእውኑ የዘድሮው ምን እደሚባል ከባድ ነው 😥ግን ስለተነሳ እግዚአብሔር ይመስገን. ደስ ብሎኛል
የሕይወት ቃል ያሰማልን መምህሮቻችን
እውነት በጣም መታየት አለበት በጣም የሚያስፈራ ነው መምህሮቻችን በርቱል እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን በርቱልን
እግዚአብሔር ይስጥልን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ።
እግዚአብሔር ይባርኮት ! ቃለ ሕይወት ያሰማልን ! በጣም የሚያስጨንቀኝ ነበር መዝሙር እንዳላዳምጥ ዜማውም ግጥሙም አልመች እያለኝ : ግጥሞችም ቢፈተሹ
እውነት ነው በጣም ሁሉም ሊሰሪበት የሚገባ ነገር ነው ይህ ጉዳይ ይታስብበት
እውነት ነው አባቶቻችን እህቶቻችንን እግዚአብሔር በቤቱ ያፅናልን እድሜና ጤና ይስጥልን እኛም ሰሚዎች ማስተዋሉን ያድለን በእውነቱ በዚህ ዘመን ዘፈን የሆነ መዝሙር እየተለቀቀነው ያለው
እግዚአብሔር ይመስገን ቃለ ህይወት ያሰማልን ማህበረ ቅዱሳን እናመሰግናለን
እግዚአብሔር ይስጥልን ቃለ ሕይወትን ያሠማልን አባቶቻችን ለኛም ለሰሚዎቹና ለዘማርያኖቹ ማስተዋልን ያድለን 🤲😥
እግዚአብሔር ይስጥልን። ለዘማሪዎችም ልቦና ይስጣቸው🙏በነገራችን ላይ የዘማሪዎች ሳይሆን ዋና ችግራችን የኛ ነው። ምክንያቱም ባንከታተላቸውና ባናዳምጣቸው እሰይ በርቱ ብለን ባናበረታታቻው እንዲህ ማንም እየተነሳ ባልፈነጨብን ነበር።በተለይ በYou tube ላይ "ሀ" ግዕዝ የማይል የኔ ቢጤ ደንቆሮ ራሱን በተከታዪ ብዛት አይቶ ዘማሪ እገሌ ብሎ ራሱን ያጸድቃል😕😥 እግዚአብሔር ልቦና ያድለን ለሰሚዎችም ለዘማሪዎችም
ቃለ ህይወት ያሰማልን።
እጅግ በጣም ድንቅ ነው። አባቶቻችን እግዚአብሔር ያክብርልን። ምን አልባት እግዚአብሔር ለመዘመር ቢፈቅድልን በያሬዳዊ ዜማ የተቃኘ ዜማ እና በተዋህዶ እምነት እግዚአብሔር የሚመሰገንበት ግጥም ለማግኘት ማንን እናነጋግር? እግዚአብሔር ያክብርልን።
እናመሰግናለን መሃበረ ቅዱሳኖች አረ በጣም ቅጥ ያጣ ሃይ ባይ አጡ መስማትም አልፈልግም የድሮዎቹን እንዴት እንደምወዳቸው
egziabher histachhu bertu
ማህበር ቅዱሳን በርቱልን አሁንል ላይ የሚታየው ነገር ከቤተክርስቲያን ውጭ እየሆን ነው የከበሮ አመታቱ ሸብሸባው እየተቀየረ ነው በተለይ ዜማው
በርቱ በርቱ በርቱ !
እውነት ማን ቀደም አዳሉት መዝሙር ጥኡም የቀደመውን ይመልስን ላሁኑ ትውልድ ማስተዋልን ይሰጠን!እግዚአብሔር ይስጥልን አባቶቻችን
እግዚአብሔር ይመስገን አባቶቻችን በረከታችሁ ይድረሰን
ቃል ህይወት ያሰማልን
እውነት ነው። ዝማሪያችን ዜማው። ሽብሻቦዎም የኛ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ያሬዳዊ ሽብሻቦ አይደለም ዜማውም ወደ አለማዊ ዜማ እየሔደ ነው። ኧረ ይታሰብበት። ወደመናፍቆች የኮረጁት አይነት ሽብሻቦ እየመሰለ ሔደ። አባቶች እባካችሁ አውግዙ።
በእውነት ቃለ ህይወት ያሰማልን 🤲🤲🤲
ቃለ ህይወት ያሰማልን አባቶቻችን አሜን
ከዚህ ዘገባ ባልተናነሰ የመ/ር ሰሎሞን ወንድሙ ''የአማርኛ መዝሙራት ከየት ወደየት'' በሚል ርዕሰ ያዘጋጁት መጽሐፍ እና በዘጠናዎቹ በየማሰልጠኛ መንፈሳዊ ተቋማት የሚሰጡት ሥልጠና እንደ ወረደ ቢቀርብ ይበልጥ ያለውን ችግር ከነመፍትሔው ገላጭ ነው፨
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን 👏👏👏👏👏👏
እናመሰግናለን
Girum mastawosha newu yehzb Menfesawi zemawochi yasdenkalu bzu ewukna lisetachewu yigebal
ቃለ ሕይወት ያሰማልን፡፡
እግዚአብሔር ይስጥልን
ለሁላችሁም ቃለ ሕይወት ያሰማልን
እግዚአብሔር ይስጥልን !!
🌺🌺🌺🌺
👍👍👍👍
ሰላም ጤናይስጥልን
እናቶቻችን ሆይ በእናንተ ፀሎት እግዚአብሔር ይቅር ይበለን
ይበል የሚያሰኝ ነው እናመሰግናለን። የተሻለ ስራ በዚህ ጉዳይ ተዋህዶ ሚዲያና ERT media ሰማያት multimedia ኢትዮ ቤተሰብ የተሻለ ስራ ሰርተዋል እየገባችሁ ተመልከቱ።
እውነት ቃለህይወት ያሰማልንግንኮ የበፊቱ አባቶቻችን እናቶቻችን ጭብጨባ እልልታ ያውቁ ነበር ዛሬኮ ሀጢያት ይመስላል ማጨብጨብ እልል ማለት እግዚአብሔር ይመስገን ማለት
ለእኔ ብቻ ይሁን አድምፅ የለውም
መዝሙር 44 ንግስቲቱም በቀኝህ ትቆማለች ይላል የዳዊት መዝሙር
እግዚአብሔር ዘመናችሁን ይባርክ ወደፊት ብዙ ሊሰራበት ይገባል ቶሎ ካልተቋጨ ይሔ ነገር ፈር እየለቀቀ ነው
ወድ የማህበረ ቅዱሳን ማህበሩ የቤተክርስቲያናችን ምሦሦ መሆኑ ገልጽ ነው ሆኖም አይደለም በክርስቲያኑ ልቦና አማኝ በልሆነው ህዝብላይ ጥላቻ ተዘርቷል ብዙ ካጣን በሗላ ትንሽም ቢሆን ነቅተናል በየክልሉ ቤተክርስቲያን ላይካልሠራን ከባድነው የተዋህዶ ልጆች እኛ ያባቶቻችን ልጆች ነን
አሁን ላይ በቤተክርስቲያን ዙሪያ እየሰለጠኑ ያሉ ሁሉ ሊፈተሹ ይገባል በዩኒቨርስቲው ጀምረዉ ተመሳስለዉ ዛሬ ቤተክርስቲያን እያቆረቆዙ ያሉ
አሁን ያለ አንተ ለእኔ ማን ሊሆነኝ የሚለው የእህታችን የምርትነሽ መዝሙር ኦርቶዶክሳዊ የሆነውን መናፍቃኑ ግጥሙን ስለወደዱት እነሱ መድረክ ላይ ቢዘሉበት ዘማሪው ምን ያድርግ???
ግሩም! በርቱልን በተቻላችሁ አቅም ተከታታይነት ያለውን መሰል ዶክመንተሪ እየሰራችሁ ለህዝበ ክርስቲያኑ ብታደርሱ እንዲሁም ጆሯችን ያሬዳዊ ዝማሬን እንዲላመድ አጥብቃችሁ ብትሰሩ በሰንበት ትምህርት ቤት ዙሪያ ስለ ያሬዳዊ ዝማሬ ሳትሰለቹ ግንዛቤ ብትፈጥሩ እላለሁ በርቱ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን
እጅግ ዘግይታችሁም ቢሆን ይህን ጉዳይ ማንሳታችሁ መልካም ነው መፍትሔ ታመጣላችሁ ብዬ ግን አልጠብቅም
bicha bartulin mahibere kidusan
ድፍረቱና ቁርጠኝነቱ ካላችሁ ያለ ይሉኝታ ከኦርቶዶክስ ውጭ የሆኑትንና ለገበያ የቀረቡትን መዝሙራትን ለማስረጃ እየነቀሳችሁ ብታሰሙን ለመገንዘብና ለመታረም ይጠቅማል ፡፡
ቅጥ ያጣው፤ መላው የጠፋበት መዝሙራችን ብቻ ሣይሆን በተለይ በውጭ ሀገር ያለው ቤተክርስቲያንን እንዲያስተዳድሩ በቅዱስ ሲኖዶስ የተሾሙት ሊቃነ ጳጳሳት የሚያደርሱት የአስተዳደር በደል ጭምር ነው እንጂ
ኧረ ቤዝ ክራር ይከልከል? እሱን የሚፈልግ ጊታር ያዳምጥ
የዚህች ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ስርዓቷ ሙሉ ለሙሉ እየተጣሰ አይደለም እንዴ? በዚህ የሰቆቃ ዘመን እግዚኦታ ሲገባ ቀኑን ሙሉ እልልታ እና ሆታ ሆነብን እኮ በየአጥቢያው ...........
ዘማሪ ለመኾን 10ሩ መስፈርቶች👉👇czcams.com/video/nlx55J6bWuA/video.html
መዝሙረ ዳዊት 150 ምዕራፎች አሉት የትኞቹ ምዕራፎች ስለ ማርያም ናቸው?ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክየማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 4 ቁጥር 10 ያን ጊዜ ኢየሱስ። ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአልና አለው።
ማምለክስ እግዚአብሔር ነው ምናመልከው
መዝሙር 44 ...ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች።
እኛ ደግሞ ሂድ አንተ ሰይጣን ከዚህ ምን ትሰራለህ አልንህ።
በመጀመሪያ ግን መዝሙረ ዳዊትን አንብበሽዋል(ሀወዋል)? መጀመሪያ ያንብቡ 5፤ሰው፡እናታችን፡ጽዮን፡ይላል፥በውስጧም፡ሰው፡ተወለደ፤ርሱ፡ራሱም፡ልዑል፡መሠረታት።
መዝሙር 86 ያንብቡ ቁ 5 => "ሰው እናታችን ጽዮን ይላል ፥ በውስጥዋም ሰው ተወለደ ፤ እርሱ ራሱም ልዑል መሠረታት።
Kale hiyiwet yasemalin abatochachin egiziyabhir betekirsityanachinin yitebkilin
እግዚአብሔር ይስጥልን!!
አበባ ነሽ ድንግል ምሳሌ የለለሽ አባ ሕርያቆስ የመሰከረልሽ ። ቃለህይወት ያሰማልን የቅዱስ ያሬድ የቅዱስ ዳዊት መዝሙር ያምጣልን እውነት
ከበሮ አመታት ላይም የሚታይ ያልተገባ ዝላይ ጭፈራ መሰል ነገሮች በብዛት ይታያሉ ከካህናት ጀምሮ እስከ ዘማርያን እና እስከ ምዕመን ድረስ ይሄም ሀይ ሊባል ይገባል ሁሉም ስርአት አለው ። የከበሮም አመታት ምሳሌነት ስላለው ሊሰተካከል ይገባል
ትክክል
Ewnet new. Enem yehone gize bemahbere kidusan weym bebegenaw bekul kalhone timqet makber ykebdegn nbr. Bemastewal endnzemr yekidus yared mlja yrdan 🙏
እግዚአብሔር ይስጥልን ማህበረ ቅዱሳኖች የቆዩ ፀሎት የሆኖ የንስሀ መዝሙሩች እናደምጣለን
ለዘማሪዎቻን እግዚአብሔር ማስተዋሉን ያድልልን
ማህበረ ቅዱሳን በርቱልን ማህበራችን ያስፋልን
እግዚአብሔር ይስጥልን ለሰጡን ስለመናፍቃኑ ዜማ እንዴት ሰርጎ ገብቶ ፈተና እንደሆነብንና ብዙዎችን እንዳሳሳተ አውቀናል የእኛ የኢ ኦ ተ ቤ ዜማችን የአባታችን ቅ ያሬድ ዜማ እያለን የነጮች ዘፈንን መናፍቃን ዜማ ፈፅሞ አንፈልግም የሚቃርሙትን ተከታትሎ ማስወገድ ግዴታችንም ነው ህፃናቶቻችን እንዳይታለሉ እንዲታነፁ። እናንተም ሁላችሁን ኩሉ ገባሬ አምላክ የእነ ቅዱስ ያሬድ የአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ በረከትና ፀጋቸው ይድረግላችሁ እመቤቴ ትጠብቃችሁ አሜን አሜ አሜን።
ሼር ላይክ ሰብስክራይብ በማድረግ የድርሻችንን እንወጣ👍👍👍👍👍 ዘፈን መሰል መዝሙር መወገድ አለበት
ልክ ነሽ ግን መልካም ነገር ስሆን መች እንገኝና ከኔው ጀምሮ
እሺ እማ
እውነት ነው
ቤተክርስቲያን ስንዱ እመቤት ናት። የዜማ ባለሙያዎችን በማሰማራት ከስህተት መመለስ ይቻላል። ጊዜው ገና ነው። ከዜማው ባለፈ በማይገባኝ ሁኔታ ቤተክርስቲያናችን ህንፃ ቤተክርስቲያን ግንባታ ላይ ነው የተጠደመችው። መገልገያ ህንፃ እያለ ከጎን ካቴድራል አያሉ ህንፃ ላይ ማታኮራችን ያሳስበኛል። ሰው ላይ ቢሰራ በጣም ጥሩ ነው።
የህንፃ ብዛት የአውሮፓን ቤተክርስቲያን ባዶ ከመቅረትና ወደ ጭፍራ ቤት ከበቀየር አላዳናቸውም። አባቶቻችን ሰው ላይ በመስራት ነው ቤተክርስቲያንን ያቆዩን።
እባካችሁ ትውልድ ላይ ይሰራ። ማህበረ ቅዱሳን የአብነት ትምህርት ጉባኤያት ላይ የተሻለ እየሰራ እንደሆነ አውቃለሁ። በቂ ግን አይደለም።
የአዲስ አበባ እያንዳዱ ካቴድራል አንድ የአብነት ትምህርት ቤት ሊያግዝ ይገባ ባይ ነኝ ።
ትልቁ የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ የሆነው ሰው ላይ መስራት ትልቅ ነገር ነው ልክ ብለሻል እህቴ።
አሜን ቃለሕይወት ያሰማልን፡፡ በየአውደ ምህረታችን ላይ የሚታየው የመዝሙር አቀራረብ ሁኔታ በጣም የሚያሳዝን ነው፡፡ አብዛኛዎቹ ዘማሪዎች በክራር የታጀቡ፣ እንቅስቃሴያቸው ከመናፍቃን ያልተሻለ የምእመኑም አቀባበል እንደዚያው ከአጨባጨቡም ጭምር እንደው ጩኸት ብቻ ነው የሚመስለው ፡፡ ማህበረቅዱሳን ለቤተክርስቲያን ስርዓት ሁሌ እንደሚታገለው ሁላችንም የድርሻችንን ብንወጣ ጥሩ ነው፡፡
ማኅበረ ቅዱሳን በርቱልን
በዕለተ ሰንበት እና ወርሃዊ በዓላት በአውደ ምህረት ላይ በክራር ታጅቦ፡ በአደንቋሪ ሞንታርቦ "መዝሙር" ማቅረብ በአዲስ አበባ አድባራት "ፋሽን" ሆኗል። ከቅዳሴ በኋላ ረጋ ባለመልኩ ወንጌል ተምረን ከመሄድ ይልቅ፡ "ኮንሰርታዊ" አቀራረቡ ጠባሳ ጥሎ እንዳያልፍ ያሰጋል።
መልአከ ፀሐይ አሁንም ያውጡ ሀባቴ
ጠንከር ያለ ዘጋቢ ፊለም አዘጋጁ ETV አትምሰሉ
ለ ጠቢብ አንዲት ቃል በቂው ነው።
@@merib9999 ለእኛ ለማይገባን ነው ያለሁት
የዘገያችሁ ቢኾንም ጥሩ ነገር ነው በእውነት።
ከዘፈን መዝሙር ይጠብቀን
በጣም ሊሰራ የሚገባዉ ነገር ነበር በእዉነት መዝሙር ተብሎ ዘፈን እየሆነ ነዉ የቀደሙት አባቶች እናትች ለንሰሐ የሚጠራ ነበር አሁን ላይ ላልተገባ የቅዱስ ያሬድ ዜማ ተትቶ ምዕራባዊያን ፕሮቴስታንት አለም እየተከተልን ነዉ እናስተዉል በርቱ እግዚአብሔር ይስጥልን ቃለ ሕይወት ያሰማልን
ጥሩ ማብራሪያ ነው በውጪ ሆነው በሞባይል ድምፅ እየቀረጹ በሃገርቤት የሚያሰሩትንም ክትትል ይደረግባቸው።
እግዚአብሔር የሚሻው፣፣ ከልባችን የፈለቀው የልመና እና የምስጋና ቃል ነው።
አባቶቻችን በአገልግሎት ያፅናልን፣፣
ማኅበራችን ደግሞ በርቱልን ከማኅበረ ቅዱሳን ብዙ ይጠበቃል። ስለዚህ የማያወላውል አካሄድና ስርዓት ሊኖር ስለሚገባ ጥናት መሠረት ያደረገ ውሳኔ ለምዕመናኑ ማቅረብ፤ ከቅዱስ ሲኖዶስና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር አብሮ መስራት ያስፈልጋል።
ቀሲስ ሰለሞን ወንድሙ እግዚአብሔር ይባርኮት ይቀድሶት መልአከ ፀሀይ ዝማሬ መላዕክትን ያሰማልን
በጣም በጉጉት የምጠብቀው ማህበር ከጭንቀቴ ውጥረት የምውጣበት ማህበር ነው
Zerife Egziabher wede libonash yimelisish memhirachachin kale hiwot yasemalin
አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን ቃለህይወት ያሰማልን አባቶቻችን ዝማሬ መላክት ያሰማልን አሜን አሜን አሜን። በእዉነት ልቦና ይስጠን አሜን እኔማ አለያቸዉም ዜማዎቹን ብቻ እግዚአብሔር ከስህተት ይጠብቀን አሜን።ማህበረ ቅዱሳን በርቱን ❤
በርቱ አባቶቼ እድሜ ከጤና ይስጥልን
በእውኑ የዘድሮው ምን እደሚባል ከባድ ነው 😥
ግን ስለተነሳ እግዚአብሔር ይመስገን. ደስ ብሎኛል
የሕይወት ቃል ያሰማልን መምህሮቻችን
እውነት በጣም መታየት አለበት በጣም የሚያስፈራ ነው መምህሮቻችን በርቱል እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን በርቱልን
እግዚአብሔር ይስጥልን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ።
እግዚአብሔር ይባርኮት ! ቃለ ሕይወት ያሰማልን ! በጣም የሚያስጨንቀኝ ነበር መዝሙር እንዳላዳምጥ ዜማውም ግጥሙም አልመች እያለኝ :
ግጥሞችም ቢፈተሹ
እውነት ነው በጣም ሁሉም ሊሰሪበት የሚገባ ነገር ነው ይህ ጉዳይ ይታስብበት
እውነት ነው አባቶቻችን እህቶቻችንን እግዚአብሔር በቤቱ ያፅናልን እድሜና ጤና ይስጥልን እኛም ሰሚዎች ማስተዋሉን ያድለን በእውነቱ በዚህ ዘመን ዘፈን የሆነ መዝሙር እየተለቀቀነው ያለው
እግዚአብሔር ይመስገን ቃለ ህይወት ያሰማልን ማህበረ ቅዱሳን እናመሰግናለን
እግዚአብሔር ይስጥልን ቃለ ሕይወትን ያሠማልን አባቶቻችን ለኛም ለሰሚዎቹና ለዘማርያኖቹ ማስተዋልን ያድለን 🤲😥
እግዚአብሔር ይስጥልን። ለዘማሪዎችም ልቦና ይስጣቸው🙏
በነገራችን ላይ የዘማሪዎች ሳይሆን ዋና ችግራችን የኛ ነው። ምክንያቱም ባንከታተላቸውና ባናዳምጣቸው እሰይ በርቱ ብለን ባናበረታታቻው እንዲህ ማንም እየተነሳ ባልፈነጨብን ነበር።
በተለይ በYou tube ላይ "ሀ" ግዕዝ የማይል የኔ ቢጤ ደንቆሮ ራሱን በተከታዪ ብዛት አይቶ ዘማሪ እገሌ ብሎ ራሱን ያጸድቃል😕😥
እግዚአብሔር
ልቦና ያድለን ለሰሚዎችም ለዘማሪዎችም
ቃለ ህይወት ያሰማልን።
እጅግ በጣም ድንቅ ነው። አባቶቻችን እግዚአብሔር ያክብርልን። ምን አልባት እግዚአብሔር ለመዘመር ቢፈቅድልን በያሬዳዊ ዜማ የተቃኘ ዜማ እና በተዋህዶ እምነት እግዚአብሔር የሚመሰገንበት ግጥም ለማግኘት ማንን እናነጋግር?
እግዚአብሔር ያክብርልን።
እናመሰግናለን መሃበረ ቅዱሳኖች አረ በጣም ቅጥ ያጣ ሃይ ባይ አጡ መስማትም አልፈልግም የድሮዎቹን እንዴት እንደምወዳቸው
egziabher histachhu bertu
ማህበር ቅዱሳን በርቱልን አሁንል ላይ የሚታየው ነገር ከቤተክርስቲያን ውጭ እየሆን ነው የከበሮ አመታቱ ሸብሸባው እየተቀየረ ነው በተለይ ዜማው
በርቱ በርቱ በርቱ !
እውነት ማን ቀደም አዳሉት መዝሙር ጥኡም የቀደመውን ይመልስን ላሁኑ ትውልድ ማስተዋልን ይሰጠን!እግዚአብሔር ይስጥልን አባቶቻችን
እግዚአብሔር ይመስገን አባቶቻችን በረከታችሁ ይድረሰን
ቃል ህይወት ያሰማልን
እውነት ነው። ዝማሪያችን ዜማው። ሽብሻቦዎም የኛ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ያሬዳዊ ሽብሻቦ አይደለም ዜማውም ወደ አለማዊ ዜማ እየሔደ ነው። ኧረ ይታሰብበት። ወደመናፍቆች የኮረጁት አይነት ሽብሻቦ እየመሰለ ሔደ። አባቶች እባካችሁ አውግዙ።
በእውነት ቃለ ህይወት ያሰማልን 🤲🤲🤲
ቃለ ህይወት ያሰማልን አባቶቻችን አሜን
ከዚህ ዘገባ ባልተናነሰ የመ/ር ሰሎሞን ወንድሙ ''የአማርኛ መዝሙራት ከየት ወደየት'' በሚል ርዕሰ ያዘጋጁት መጽሐፍ እና በዘጠናዎቹ በየማሰልጠኛ መንፈሳዊ ተቋማት የሚሰጡት ሥልጠና እንደ ወረደ ቢቀርብ ይበልጥ ያለውን ችግር ከነመፍትሔው ገላጭ ነው፨
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን 👏👏👏👏👏👏
እናመሰግናለን
Girum mastawosha newu yehzb Menfesawi zemawochi yasdenkalu bzu ewukna lisetachewu yigebal
ቃለ ሕይወት ያሰማልን፡፡
እግዚአብሔር ይስጥልን
ለሁላችሁም ቃለ ሕይወት ያሰማልን
እግዚአብሔር ይስጥልን !!
🌺🌺🌺🌺
👍👍👍👍
ሰላም ጤናይስጥልን
እናቶቻችን ሆይ በእናንተ ፀሎት እግዚአብሔር ይቅር ይበለን
ይበል የሚያሰኝ ነው እናመሰግናለን። የተሻለ ስራ በዚህ ጉዳይ ተዋህዶ ሚዲያና ERT media ሰማያት multimedia ኢትዮ ቤተሰብ የተሻለ ስራ ሰርተዋል እየገባችሁ ተመልከቱ።
እውነት ቃለህይወት ያሰማልን
ግንኮ የበፊቱ አባቶቻችን እናቶቻችን ጭብጨባ እልልታ ያውቁ ነበር ዛሬኮ ሀጢያት ይመስላል ማጨብጨብ እልል ማለት እግዚአብሔር ይመስገን ማለት
ለእኔ ብቻ ይሁን አድምፅ የለውም
መዝሙር 44 ንግስቲቱም በቀኝህ ትቆማለች ይላል የዳዊት መዝሙር
እግዚአብሔር ዘመናችሁን ይባርክ ወደፊት ብዙ ሊሰራበት ይገባል ቶሎ ካልተቋጨ ይሔ ነገር ፈር እየለቀቀ ነው
ወድ የማህበረ ቅዱሳን ማህበሩ የቤተክርስቲያናችን ምሦሦ መሆኑ ገልጽ ነው ሆኖም አይደለም በክርስቲያኑ ልቦና አማኝ በልሆነው ህዝብላይ ጥላቻ ተዘርቷል ብዙ ካጣን በሗላ ትንሽም ቢሆን ነቅተናል በየክልሉ ቤተክርስቲያን ላይካልሠራን ከባድነው የተዋህዶ ልጆች እኛ ያባቶቻችን ልጆች ነን
አሁን ላይ በቤተክርስቲያን ዙሪያ እየሰለጠኑ ያሉ ሁሉ ሊፈተሹ ይገባል በዩኒቨርስቲው ጀምረዉ ተመሳስለዉ ዛሬ ቤተክርስቲያን እያቆረቆዙ ያሉ
አሁን ያለ አንተ ለእኔ ማን ሊሆነኝ የሚለው የእህታችን የምርትነሽ መዝሙር ኦርቶዶክሳዊ የሆነውን መናፍቃኑ ግጥሙን ስለወደዱት እነሱ መድረክ ላይ ቢዘሉበት ዘማሪው ምን ያድርግ???
ግሩም! በርቱልን በተቻላችሁ አቅም ተከታታይነት ያለውን መሰል ዶክመንተሪ እየሰራችሁ ለህዝበ ክርስቲያኑ ብታደርሱ እንዲሁም ጆሯችን ያሬዳዊ ዝማሬን እንዲላመድ አጥብቃችሁ ብትሰሩ በሰንበት ትምህርት ቤት ዙሪያ ስለ ያሬዳዊ ዝማሬ ሳትሰለቹ ግንዛቤ ብትፈጥሩ እላለሁ በርቱ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን
እጅግ ዘግይታችሁም ቢሆን ይህን ጉዳይ ማንሳታችሁ መልካም ነው መፍትሔ ታመጣላችሁ ብዬ ግን አልጠብቅም
bicha bartulin mahibere kidusan
ድፍረቱና ቁርጠኝነቱ ካላችሁ ያለ ይሉኝታ ከኦርቶዶክስ ውጭ የሆኑትንና ለገበያ የቀረቡትን መዝሙራትን ለማስረጃ እየነቀሳችሁ ብታሰሙን ለመገንዘብና ለመታረም ይጠቅማል ፡፡
ቅጥ ያጣው፤ መላው የጠፋበት መዝሙራችን ብቻ ሣይሆን በተለይ በውጭ ሀገር ያለው ቤተክርስቲያንን እንዲያስተዳድሩ በቅዱስ ሲኖዶስ የተሾሙት ሊቃነ ጳጳሳት የሚያደርሱት የአስተዳደር በደል ጭምር ነው እንጂ
ኧረ ቤዝ ክራር ይከልከል? እሱን የሚፈልግ ጊታር ያዳምጥ
የዚህች ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ስርዓቷ ሙሉ ለሙሉ እየተጣሰ አይደለም እንዴ? በዚህ የሰቆቃ ዘመን እግዚኦታ ሲገባ ቀኑን ሙሉ እልልታ እና ሆታ ሆነብን እኮ በየአጥቢያው ...........
ዘማሪ ለመኾን 10ሩ መስፈርቶች👉👇czcams.com/video/nlx55J6bWuA/video.html
መዝሙረ ዳዊት 150 ምዕራፎች አሉት የትኞቹ ምዕራፎች ስለ ማርያም ናቸው?
ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ
ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ
የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 4 ቁጥር 10
ያን ጊዜ ኢየሱስ። ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአልና አለው።
ማምለክስ እግዚአብሔር ነው ምናመልከው
መዝሙር 44 ...ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች።
እኛ ደግሞ ሂድ አንተ ሰይጣን ከዚህ ምን ትሰራለህ አልንህ።
በመጀመሪያ ግን መዝሙረ ዳዊትን አንብበሽዋል(ሀወዋል)? መጀመሪያ ያንብቡ 5፤ሰው፡እናታችን፡ጽዮን፡ይላል፥በውስጧም፡ሰው፡ተወለደ፤ርሱ፡ራሱም፡ልዑል፡መሠረታት።
መዝሙር 86 ያንብቡ ቁ 5 => "ሰው እናታችን ጽዮን ይላል ፥ በውስጥዋም ሰው ተወለደ ፤ እርሱ ራሱም ልዑል መሠረታት።
እግዚአብሔር ይስጥልን ለሰጡን ስለመናፍቃኑ ዜማ እንዴት ሰርጎ ገብቶ ፈተና እንደሆነብንና ብዙዎችን እንዳሳሳተ አውቀናል የእኛ የኢ ኦ ተ ቤ ዜማችን የአባታችን ቅ ያሬድ ዜማ እያለን የነጮች ዘፈንን መናፍቃን ዜማ ፈፅሞ አንፈልግም የሚቃርሙትን ተከታትሎ ማስወገድ ግዴታችንም ነው ህፃናቶቻችን እንዳይታለሉ እንዲታነፁ። እናንተም ሁላችሁን ኩሉ ገባሬ አምላክ የእነ ቅዱስ ያሬድ የአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ በረከትና ፀጋቸው ይድረግላችሁ እመቤቴ ትጠብቃችሁ አሜን አሜ አሜን።
Kale hiyiwet yasemalin abatochachin egiziyabhir betekirsityanachinin yitebkilin
እግዚአብሔር ይስጥልን!!