Velikost videa: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Zobrazit ovladače přehrávání
Automatické přehrávání
Přehrát
Thanks for remembering such great Ethiopian intellectual. B . Ephrem
Yebirhan fiker. We have so many assets in literature. Debebe Seifu is one of them.
ደራሲ ደበበ ሰይፉ ለኢትዮጵያና ሕዝቧ ጥሩ እንደተመኘ፣ ግን በተቃራኒው በሀገርና በሕዝብ ላይ በደረሱ ዘግናኝ ሁኔታዎች እንዳዘነ፣ ውስጡ እንዳለቀሰ ያለፈ ታላቅ መምህር ነበር፤ ደጋግመን ልናስታውሰው ይገባ ነበር፡፡አቶ ተፈሪ እግዚአብሔር ይባርክህ!
ደበበ ሰይፉ ያረፈው በሚያዝያ 16 ቀን 1992 ዓ.ም ሰኞ ዕለት ነበር።ተፈሪ እዚህ ላይ እንዳቀረበው ሳይሆን ዛሬ ሚያዝያ 16 ቀን 2010 ዓ.ም 18 ዓመት ሆነው ነፍስ ይማር ! የገረመኝ ግን የደበበ ዘመነኞች ስለ ደበበ ወጣ ብለው መናገር አይደፍሩም። የሙያ ባልደረባቸው ከተለያቸው ረዘም ያለ ጊዜም ሆኖት እንኳ ትንሽነታቸው ይገዝፋል።ቀደም ያሉ ወላጆቻችን አንድ ነገር ለየት ወይም ከፋ ሲልባቸው ''አበስኩ ገበርኩ'' ይሉ ነበር።እኔም ነገሩ በጥልቀት የገባኝ በቅርቡ ስለሆነ አበስኩ ገበርኩን ልዋሳቸው።
Thanks for remembering such great Ethiopian intellectual.
B . Ephrem
Yebirhan fiker. We have so many assets in literature. Debebe Seifu is one of them.
ደራሲ ደበበ ሰይፉ ለኢትዮጵያና ሕዝቧ ጥሩ እንደተመኘ፣ ግን በተቃራኒው በሀገርና በሕዝብ ላይ በደረሱ ዘግናኝ ሁኔታዎች እንዳዘነ፣ ውስጡ እንዳለቀሰ ያለፈ ታላቅ መምህር ነበር፤ ደጋግመን ልናስታውሰው ይገባ ነበር፡፡አቶ ተፈሪ እግዚአብሔር ይባርክህ!
ደበበ ሰይፉ ያረፈው በሚያዝያ 16 ቀን 1992 ዓ.ም ሰኞ ዕለት ነበር።ተፈሪ እዚህ ላይ እንዳቀረበው ሳይሆን ዛሬ ሚያዝያ 16 ቀን 2010 ዓ.ም 18 ዓመት ሆነው ነፍስ ይማር ! የገረመኝ ግን የደበበ ዘመነኞች ስለ ደበበ ወጣ ብለው መናገር አይደፍሩም። የሙያ ባልደረባቸው ከተለያቸው ረዘም ያለ ጊዜም ሆኖት እንኳ ትንሽነታቸው ይገዝፋል።ቀደም ያሉ ወላጆቻችን አንድ ነገር ለየት ወይም ከፋ ሲልባቸው ''አበስኩ ገበርኩ'' ይሉ ነበር።እኔም ነገሩ በጥልቀት የገባኝ በቅርቡ ስለሆነ አበስኩ ገበርኩን ልዋሳቸው።