1 ዮሐንስ 1:8 እና 1 ዮሐንስ 3:9 እንዴት እናስታርቃቸው? በወንድም ዳዊት ፋሲል 1 John 1:8 and 3:9 How do we reconcile them?
Vložit
- čas přidán 25. 07. 2021
- ይህ ትምህርት ከቅዱሳን የተነሳ ጥያቄ ሲሆን; ይህም “በእርሱ የሚኖር ሁሉ ኃጢአትን አያደርግም፤ ኃጢአትን የሚያደርግ ሁሉ አላየውም አላወቀውምም።”
- 1ኛ ዮሐንስ 3፥6
“ኃጢአት የለብንም ብንል ራሳችንን እናስታለን፥ እውነትም በእኛ ውስጥ የለም።”
- 1ኛ ዮሐንስ 1፥8
የሚሉትን ሁለቱን ጥቅሶች ላይ ማብራሪያ ይሰጣል ።
This teaching is a question for the saints; It states: “No resident will say: 'I am sick.' Everyone who practices sin has not seen it nor known it. ”
- 1 John 3: 6
"If we say that we have no sin, we deceive ourselves, and the truth is not in us."
- 1 John 1: 8
Explains the two verses.
ስለ አንተ እግዚአብሔር ይመስገን ስለሰጠህ ፀጋ ክብር ለስሙ ይሁን! ጌታ አብዝቶ ይባርክህ ወንድም ዳዊት
የዚህ ዘመን ጳውሎስ ወንድሜ ፀጋና ሰላሙ ይብዛልህ አሜን።
እግዚአብሔር ይባርክህ በጣም ተለዉጫለሁ ኡፉፉፉፉፉፉፉ ቅርብ ጊዜ ነዉ ያንተን ትምህርት መከታተል የጀመርኩት ተባረክ ፀጋዉ ይጨመርልህ
ፀጋ ይብዛልህ እንዳንት ያሉትን ጌታ በምድራችን ያብዛልን፡፡
በጌታ የተወደድከ የጌታ አገልጋይ ነህ በዚህው ቀጥል የጌታ ፀጋ ይብዛልህ።
በጣም ድንቅ መልእክት ነው ገና ዛሬ ነው የሰምሁት ጌታ ይባርክህ! ጌታ በዚህ ዘመን እንደዚህ ኣይነትም የጌታ ፀጋ ያለበት ሰው አለ:: ጌታ ይጠብቅልህ!
Great teaching Dawit Fasil! Blessings to you. የዳነ ክርስቲያን በክርስቶስ አርነት ወጥቷል። ማለትም፣ ከሀጢያት ባርነት ነፃ ወጥቷል። ሮሜ እንደሚያስተምረን፣ ሀጢያት አይገዛውም፣ ይህ ማለት ግን ከሀጢያት ጋር አይታገልም ማለት አይደለም። ሃጢያት ግን በክርሰቲያን ላይ ሰልጥኖ ባሪያ ሊያደርገው አይችልም።
ሰለዚህ ክርስተኢያን አርነት አልወጣም ማለት የለብንም። ምክንያቱን “if the Son set you free, you are free indeed” ተብለናል። ከሀጢያት ጋር ብንታገልም፣ ከሀጢያት ባርነትና ከጨለማ ግዛት ነፃ የወጣን ሰዎች ነን!
God bless you dawit clear timhert
ፀጋውን በእውቀት እና በአይምሮ ሁሉ ያብዛልህ! ግልጽነቱን ይጨምርብህ!!!
Thanks for reaching us!
Lol Amen & Amen!!
እግዚአብሔር ፍጽሞ ይባርክ በዘሬ ማዕለድ ታባርከሃለሁ 💝💞🙏✅
እድሜ ይስጥልኝ ወንድሜ!
ጌታ ይክበር በጣም ትክክልናአርነት የሚያወጣ የወንጌል ት/ት ነው ፤ተባረክ የግዚአብሔር ሰው።
ጌታ እየሱስ ዘመንህን ይባርከው
ውድድ አረኩህ ተባረክልኝ
AmenAmenAmemen
Eyesus wedhalew amlake
Dave and the congregation in Jimma, you are BLESSED. Abundant grace unto you!!
ብሩክ ነህ ዳዌት ዘመንህ ሁሉ ለበረከት ይሁን
አንደኛ አስተማሪ ነህ ጌታ በብዙ ብርክክክ ያድርግህ😍😍😍
እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርክህ❤❤
እግዚአብሔር ይባርክ በብዙ ፀጋ
You are blessed brother dave.
እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርክህ ወንድሜ ዳዊት
እግ/ር ይበርክ
ዶቦ ብሩክ እኮ ነክ ስለቃሉው ምን ልበል ብቻ ጌታ ይባረክ
ተባርከህ ቅር።
ተባረክ
እግዚአብሔር ይባርክህ !
ተባረክልን🙏🙏🙏
ፀጋ ይብዛልህ
I’m blessed ❤
Woow it's amazing revelations
ፀጋ ይብዛልህ ወንድም ዴቭ
Tabarek
Dave gbu ❤
Wawww betam des yemilna gilx timhirt Tebarek.
Daviye Much Grace unto you.
Tebarekulign
I'm extremely satisfied on this preaching.Brathor Fassil, I can tell ur not learn this true gosple from E.protictant church.
I don't have word.u bless my day.
We r lucky to have u brother
Amen
Amen be blessed brother
tebarek Dave. tsega yibzalih
Betam betam yechemerlh mulu ken sesema new mewlew ahun be Gieta yehonkugn yemselegnal tebarek
የገባህ ነህ ወንድም ፋሲል ከግብዝ አስተሳሰብ የነፃ ትምህርት ነው
ውድድድድ
Thank you brother
Egizabher melkam new !!!
Tebarekilign😔😔😔
Eysuse yadnal, Eysuse Geta new !!!
May God bless this guy
Thanks for reaching us!
ወንድም ዴቭ ፀጋው ይብዛልህ
Thanks for reaching us!
Gatazemeybaherk
የት ነበርክ በጌታ. በረከትክ ይብዛ
25:12 ትምህርቱ በጣም ቆንጆ ነው ፣ አርነት መውጣት ላይ ግን መጽሐፍ ቅዱስ በቃል ትምህርት ብቻ ሳይሆን በመንፈስ ቅዱስ ሃይል ፣ በጸሎትም ( በዘይትም ሆነ ያለ ዘይት ግን በጌታ ስም በሚደረግ ጸሎት ) ጭምር ነው ፣አንተ ያሳየህን እንዱን ብቻ ነው ፣ ብትጨምርበት !
“ጌታ ግን መንፈስ ነው፤ የጌታም #መንፈስ ባለበት በዚያ አርነት አለ።”
- 2ኛ ቆሮ 3፥17
በሚያገለግልበት Church የፀሎት ፕሮግራሞች አሏቸው እኮ፤ እዚህ ላይ የሚለቀቀው ትምህርት ብቻ ስለሆነ ነው
በትምህርት ውስጥ የእግዚአብሔር መንፈስ አለ ።
Hiz.33vs12 Here the verse say, if a righteous person has sinned that his past righteousnes will not be encountered. Is this not mean that he might not lose his salvation?
lezi deninet yagegne sew arenet lemewxat endeqalu menor alebet ya sayhon qerto gin belmimid haxyatu biqexil ya sew yedabilos lij nw malet nw? ya malet deninetu ewen ayhonm?
እኔ የዳንኩ ቀን ነው ሲጋራና ቁማር ያቆምኩት ዳዊት ስንድን የሚያልፍ መለኮታዊ ሐይል አለ ።
Brother ...this is not the way we act !
ትለያለህ
ካላመነ ሰው ጋር common Agenda ሊኖረን አይችልም ማለት ነው? ከጃዋር ጋር common እምነት የለኝም ግን common agenda የለኝም ማለት አይደለም።
ገላትያ 5 --1 መስረት ክርስቶ በነፃነት እንድንኖር ነፃ አወጣን ይላል በዚህ መስረት በየሱስ ነፃ ወተናል
Lol Amen!!
ከህግ ባርነት አዎ
ከህግ ባርነት፣ ከሃጥያት ባርነት ነው እኮ ታዲያ
የተቀባ፡ስብከት!አሁድን፡ግን፡የገታ፡ቀን፡ማለትህ፡ላይ፡ትያቀ፡ቢፈትርብጅም።
አይናችሁ የሆነ ነገር አይቶ ተመኝቶ አያውቅም አስቴር ጋር ሄዶ ማይመጣ ካለ ደንዝዛችኋል ማለት ነው እንጸልይላችኋለን ማለት ምን ማለት ነው? ይሄን የመሰለ ምኞት ትክክል ነው ማለት ነው ?
እንደዚህ ከሆነ ታድያ መንፈስ ቅዱስ በ ማቲ5፡- 27-28 አታመንዝር እንደተባለ ሰምታችኋል እኔ ግን እላላሁ ወደ ሴት ያየ ሁሉ የተመኛትም ያን ጊዜ በልቡ ከእርስዋ ጋር አመንዝሮአል በማለት ቁጥር 29 ላይ ዓይንህም ብታሰናክልህ አውጥተህ ከአንተ ጣላት ሙሉ ሰውነትህ በገሃነም ከሚጣል ይልቅ ከአካላትህ አንዱ ቢጠፉ ይሻላል በማለት አስወግዱት ያለውን ምኞት ትክክል ማድረግ አግባብ ነው ?
በተጨማሪም በገላ 5 ቁጥር 24 ላይ የክርስቶስ የሱስም የሆኑቱ ሥጋን ከክፉ መሻቱና ከምኞቱጋ ሰቀሉ ነው ያለው የተሰቀለ ደሞ ይሞታል የሞተም እንደሚታወቀው ህያውነት የለውም ፡፡ ስለዚህ አስቴርን አይቶ መመኘት ልክ ስላልሆነ በክርስቶስ መለኮታዊ ሃይል በመንፈስ ቅዱስ እሳት እንዲቃጠል ይሰቀላል ይገደላል እንጂ እንደተባለው አይበረታታም ፡፡
Gospel Truth church .....Jimma ,Please come to this church to know more about Jesus christ rather than ....somebody else..
የወንጌል እውነት ቤተክርስቲያን ..... ጅማ ፣ እባክዎን ወደዚህ ቤተክርስቲያን ይምጡ ከ .... ይልቅ ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ የበለጠ ለማወቅ ..
Be blessed VOC
Thanks for reaching us!
ተባረክ
Dev ye kalu mulat ybzaleh
What a great bible expositor. God has given you a real knowledge from a real source. Thank you brother for a strong decision to be an example.