ኢትዮጵያን እንወቅ: "ደብረ ኤልያስ ሊቅ እንደዥረት" Discover Ethiopia Season 2 EP 4: "Liq Endejeret"

Sdílet
Vložit
  • čas přidán 7. 03. 2018
  • ኢትዮጵያን እንወቅ: "ደብረ ኤልያስ ሊቅ እንደዥረት" Discover Ethiopia Season 2 EP 4: " Debere Elias Liq Endejeret"
  • Zábava

Komentáře • 52

  • @saraabebe4170
    @saraabebe4170 Před 6 lety +10

    እዴት ደስ ይላል በእውነት ኦርቶዶክስ መሆን መታደል ነው እግዚአብሔር በቤቱ እስከ መጨረሻው ያፅናን አሜንን

  • @user-up6qe1hb7p
    @user-up6qe1hb7p Před 6 lety +11

    ሥለማይነገር ሥጦታው እግዚአብሄር ይመሥገን ተዋህዶ መሆን እደት መታደልነው

  • @rahelyemama7607
    @rahelyemama7607 Před 6 lety +2

    ፀጋውን ያብዛላችው ምን አይነት መታደል ነው ምን አይነትስ መመረጥ ነው እግዚአብሔር ተዋህዶ እምነታችንን ይጠብቅልን ሀገራችንን ኢትዮጵያውያን ሰላሟን ያብዛልን 👐🏻

  • @user-ul5rb5jc7v
    @user-ul5rb5jc7v Před 4 lety +1

    አምላክ መድሀኒአለም ሃይማኖታችንን ቤተክርስቲያን ጠብቅልን ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር ⛪🙏

  • @korkumaafrika9215
    @korkumaafrika9215 Před 6 lety +2

    የአብነት ትምህርት ቤቶችን የመርዳት እና የመጠበቅ ኢትዮጵያዊነት ግዴታችን ነው!!!

  • @user-rm9gd3hp5n
    @user-rm9gd3hp5n Před 6 lety +5

    ሀገሬን ስላሳያችሁ ደስ ብሎኛ አመሰግናለሁ

  • @user-hb9kz4rp9m
    @user-hb9kz4rp9m Před 6 lety +1

    እግዚአብሔር ይመስገን ተዋህዶ ለዘላለም ይትኑር አሜን አሜን አሜን

  • @hehelen6312
    @hehelen6312 Před 6 lety +5

    ፈጣሪ ኣምላክ ሃይማኖታችን ይጠብቅልን

  • @user-zh4eb1kq5r
    @user-zh4eb1kq5r Před 6 lety +1

    ዋው የዚህ ፕሮግራም አዘጋጅ እግዚአብሔር ረጅም እድሜና ጤና ይስጥሽ የሃገራችንን ድንቅ ድንቅ ቦታዎችና ሃይማኖታዊ ሃብታችንን የፈጣሪ ስጦታችንን እንድናውቅ በጣም ረድተሽናል💚💛💖

  • @user-sc6tw6mx9z
    @user-sc6tw6mx9z Před 6 lety +2

    ስለ ሁሉም ነገር እግዚአብሔር ይመሥገን ኦርቶዶክስ በመሆኔ በጣም ነው የምደሰተው

  • @user-vo9qq6kf8p
    @user-vo9qq6kf8p Před 6 lety +3

    በጣም ዴስ ይላል እኔም እግዚአብሔር ፍቅዱልኝ ሂጅ አይቻለሁ በጣም ዴስ ይላል ሙሽራ ድንጋዩንም አይቻለሁ

  • @enderasenegn
    @enderasenegn Před 6 lety +5

    ጎጃም የሚስጥር ቦታ ነው ሰዎችም ብዙ አውቀው እንዳላዋቂ አለምን የናቁ የጥበብ ሰብ ናቸው።

  • @lijalemmelie8531
    @lijalemmelie8531 Před 6 lety

    I am so proud of this place.!! Thank you for your Media coverage, really D.Elias contribute a lot of things to Ethiopia. Dear Journal please go further , many unkown things are there...!!

  • @tegbaruadane
    @tegbaruadane Před 3 lety

    እንኳን ለኃሙስ ታኅሣሥ1ቀን ለ2013 ዓ.ም ነቢዩ አልያስ ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርካት፡፡የአብነት መምህራንንና ተማሪዎችን ያበርታልን፡፡
    ኤልያስ ሰብእ ዘከማነ (ያዕቆብ 5፡17-18)
    ኤልያስ እንደ እኛ የሆነ ሰው ነበረ፥ ዝናብም እንዳይዘንብ አጥብቆ ጸለየ፥ በምድርም ላይ ሦስት ዓመት ከስድስት ወር አልዘነበም፤ ሁለተኛም ጸለየ፥ሰማዩም ዝናብን ሰጠ ምድሪቱም ፍሬዋን አበቀለች። እግዚአብሔር የምድረን ፍሬ ይባርክልን አሜን፡፡

  • @user-pd6kl7xp2d
    @user-pd6kl7xp2d Před 6 lety +1

    Tewahdo Lezlalem tinur Ethiopia Bekbir lezelalem tinr !!!

  • @hanahana8066
    @hanahana8066 Před 3 lety

    አገሬን ስላየሁ በጣም ደስ ብሎኛል ድጋሚይ ለማየት ያብቃኝ

  • @zenebumamo9255
    @zenebumamo9255 Před 5 lety

    ውይ መታደላችሁ ተማሪዎቹ...ውይ......ሀገሬ ናፈቅሽኝ

  • @zenebumamo9255
    @zenebumamo9255 Před 5 lety

    የኔ ውዶች ደስስ ስትሉ እግዚአብሔር። በቤቱ ያፅናችሁ.....

  • @sarahyimariyamlij6646
    @sarahyimariyamlij6646 Před 6 lety +2

    ተዋህዶ ለዘላለም ትኑር♥♥♥♥♥♥♥

  • @samiranagash3367
    @samiranagash3367 Před 6 lety +1

    እንደትደስይላልተዋህዶለዘላለምትኑር

  • @elroitube27
    @elroitube27 Před 6 lety

    *እናቴ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ የብዙ ምሁራን መፍለቂያ በስጋም በነፍስም የምታንፅ አምረሽ ደምቀሽ ለዘላለም ኑሪ*

  • @sarekamem3ra5
    @sarekamem3ra5 Před 6 lety

    አሜን

  • @sitahisham9996
    @sitahisham9996 Před 6 lety +1

    tewahdo bzu tbazu ellllllllll elllllllllll elllllllllllll

  • @teoethio
    @teoethio Před 6 lety +1

    💚💛❤ gojjam . ufff

  • @user-ug5xi8yf7y
    @user-ug5xi8yf7y Před rokem

    😘😘😘

  • @lloveyouMam
    @lloveyouMam Před 6 lety +10

    ሀይማኖት አንድ ናት እርሷም ኦርቶዶክስ ናት እግዚአብሔር ይመስገን

  • @siscocell9307
    @siscocell9307 Před 6 lety

    egzabeher yemagen betam desss yelal dengel enate agerachenen tebkeln enate alem yeguadachen meberat anche nesh

  • @abiotmekonnen5833
    @abiotmekonnen5833 Před 6 lety +2

    ተዋህዶ ናት እምነቴ
    የተቀበልኳት ከአባቴ
    እኔ አልፈራም በአምልኮቴ
    በጌታ እናት በእመቤቴ

  • @sweetdajen349
    @sweetdajen349 Před 6 lety +1

    Tewahedo lezalalem tenure

  • @mekdisweet3165
    @mekdisweet3165 Před 6 lety +1

    Egziabher yemsgen yehen yemsel Emmet yseten. Enamsgenalin ebs mert program new agerachin bizu yaltngerulat tarikochewan eyasawekachehun eyastewawekachehum new bertulin

  • @derebegirmay2651
    @derebegirmay2651 Před 6 lety

    tewahido haimanote ethiopia malet tewahidon sintebkat new ethiopia litnor yemtchlew

  • @user-hr2yd9og3k
    @user-hr2yd9og3k Před 6 lety

    እናቴ ቅድስት ቤተክርስትያን የምንጮች ምንጭ ናት
    ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሀይማኖቴ እንቁና እፁብድንቅ ነሽ

  • @eliaswoldegiorgis5872

    Elias.elias.10.12

  • @younisalismaili720
    @younisalismaili720 Před 6 lety +1

    bewnatu des yilal sila hulm negar egzabher yimasgan

  • @badmawededu6078
    @badmawededu6078 Před 6 lety +2

    ደብረ ኤልያስ ከተመሰረተ 500 አመታትን ያስቆጠረ ደብር ሲሆን እንደሚታየው ላለፉት 27 አመታት መንገድን ጨምሮ ግንባታንና መብራትንና ውሃን ጨምሮ የመሰረታዊ ልማት ዝርጋታ ሊካሄድበት ቀርቶ ከዜያን በፊት የነሰሩ ቤቶች እየፈረሱ እንደሆኑ በዚህም ፊልም እየተመለከትን ነው፡፡ የመብራት መስመር ተዘርግቶ ሽቦው በመዛግ ላይ ሲሆን መብራት ግን ወደ ትግራይና ወደ ሱዳን እየሄደ በጨለማ የሚማሩትን እንዚህን ተማሪዎችን ጨምሮ ይህ የምርትና የሰራተኛ ቦታ መብራት የለውም፡፡
    ደብረ ኤልያስ የባሶ ሊበን ወረዳ መቀመጫ ሲሆን ባሶ ሊበን ወረዳ ከአባይ ጋር በወለጋ በኩል የሚዋሰን ሲሆን በጎጃም ብቻ ሳይሆን በኢትዮጵያ በትርፍ አምራችነቱ በአንደኛነት ደረጃ የሚቀመጥ ለም፣ ውሃማ፣ የከብትና የማር ቦታ ነው፡፡ ቦታው በተለይም በቀይና ሰርገኛ ጤፍ፣ ስንዴ፣ የብቅል ሰመሬታ ገብስ፣ የቆሎ አውራ ገብስ፣ የበሶ ገብስ፣ በቆሎ፣ አተር፣ ባቄላ፣ ተልባ፣ ኑግና ሁሉንም የሚያበቅል ነው፡፡ በእንስሳትና በእጽዋት የተሞላና በጣም ሀብታም ነው፡፡
    ህዝቡ ሀይማኖተኛ፣ በመንፈሳዊ የተማረና ቆራጥ ብቻ ሳይሆን በጣም ሰራተኛ ነው፡፡ ከጥንት ጀምሮ ሲወርድ የመጣ ልምዱ ውስጥ አንዱ የሆነ ቢያንስ ሁለት በሬ የሌለውና ወተት የማያልብ ገበሬ በአካባቢው ድሃ የሚባል ሲሆን የወተት ላም ሳይኖረው አንድም ገበሬ ልጅ የሚወልድ አልነበረም፡፡ ማለትም ወጣቶች ትዳር ሲመሰርቱና ጎጆ ሲወጡ ቢያንስ ሁለት በሬና ቢያንስ አንድ የወተት ላም ይዘው ነው፡፡ ወተት እንደ ውሃ እየተጠየቀ በተለይም ለልጆችና ለእናቶች የሚሰጥበት ቦታ ሲሆን የሚታለብ ላም ያለው ለሌለው በየሳምንቱ ቅዳሜ ጠዋት ላይ የላሙን ወተት ራሱ እየጠየቀ በነጻ ይሰጣል፡፡
    ደብረ ኤልያስ ዋናው ከተማ የሆነ ባሶ ሊበን በዚህ አመት ብቻ ከ1 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ስንዴ ያመረተ ሲሆን ለራሱ ግን 1 መቶ ሺህ ማለትም 1/10 ኩንታል ብቻ የሚጠቀም ሲሆን ቀሪው ግን ላለፉት 27 አመታት በጎጃም/አማራ እንደሚያደርጉት ሁሉ ትግሬዎች ናቸው ስንዴውንም እንደ ጤፉ፣ ገብሱ፣ ተልባው፣ ኑጉ፣ ጥራጥሬው፣ ቅቤው፣ ማሩና የአባይ ሸለቆ ፍራፍሬ ወደ ትግራይ የሚዘርፉት፡፡ ኢትዮያዊ የሆነና እንጀራን ጨምሮ የሚመገብ ከዚህ አካባቢ የተመረተን ጤፍ፣ ገብስ፣ ጥራጥሬና ሌላም እንደሚመገብ የማያጠያይቅ ነው፡፡
    ለራሱ ሳይሆን ለሌላ ስለሚልም ነው እንደሁሉም አማራ በትግሬዎች የሚዘረፍ ባሶ ሊበንና መቀመጫው ደብረ ኤልያስ ግንባታንና የመሰረተ ልማት ግልጋሎቶችን ጨምሮ በሰው ስራ ውጤቶች ከደርግ ዘመን በከፋ የሚገኝ፡፡ በትርፍ እያመረተ በትግሬዎች የሚዘረፍ ይህ ቦታ በእድገት የዚህን ያህል ወድቆ ሲታይ ከማሳዘንም አልፎ በትግሬዎች ላይ ትልቅ ጥላቻ ውስጥ የሚከት ነው፡፡ ህዝቡንና ቦታውን በዚህ መልክ ለመጉዳትም አቅደው ነው ገና እንደገቡ ከደብረ ማርቆስ ላይ የደንጋይ መፍጫ ነቅለው ትግራይ የመሰዱትና ሁለት ግዙፍ የስሚንቶ ፋብሪካ ጭምር ትግራይ ውስጥ ተክለው ግብአቱን ግን ደጀን ድረስ እየመጡ ከአማራ በነጻ የሚዘርፉና ስሚንቶውንም በውድ የሚሸጡና እነሱ ብቻ የሚጠቀሙ፡፡
    ይሁንና ተፈጥሮ የመረቀውና አብልጦ የሰጠው ደብረ ኤልያስ ዋና ከተማው የሆነ ባሶ ሊበንም እንደ ሌላው ጎጃም መተለክን ከማሳጣት ጀምሮ በትግሬዎች የተጎዳና፣ የተከዜን ወንዝ ድንበር ተሻግረው በመምጣት ወልቃይትን በወረራ ይዘው ጎንደርን፣ ራያ አዘቦን በወረራ ይዘው ወሎንና የአማራ ታሪካዊ ቦታ በሆነ በሸዋ ክፍለ ሀገር ሆን ብለው ትግሬዎች አማራን እየጎዱ ቢሆንም ጊዜው ሲመጣ ግን በተፈጥሮ የተመረቀ የአማራ ታሪካዊ ቦታ በቀላሉ በእድገት መምጠቅ የሚችል ነው፡፡
    የሚኖርበት መሬት በተፈጥሮ የተመረቀ የደብረ ኤልያስ አካባቢ ህዝብ በመንፈስም ሆነ በስጋ ከራሱም አልፎ ሀገርን በመቀለብ የሚቀጥል ሲሆን ሰይጣናዊ ትግሬን ግን እግዚአብሄር አንድ እንደሚያደርገው ትልቅ እምነት ሁሉም ህዝብ አለው፡፡ በተፈጥሮ የተጎዳን ትግራይን ለመገንባት ሲባል በተፈጥሮ የተመረቀንና ሰራተኛ ህዝብ የሚኖርበትን ትርፍ አምራች ቦታና ህዝብ በዚህ መልክ እየጎዳ ትግሬ ከመቀሌ ጀምሮ ትግራይን በወንጀል የሚገነባ ሲሆን ፊት ለፊቱን ግን ሲኦል የሚያደርግ ነገር በቅርብ ጊዜ ይወርድበታል፡፡

  • @user-gu4rt4yf6u
    @user-gu4rt4yf6u Před 6 lety

    ለምን አጠፋችሁት

  • @accacc4823
    @accacc4823 Před rokem

    ለዚህ ነው ያፈረሳችሁት እና ስም አይጠሬ

  • @sitahisham9996
    @sitahisham9996 Před 6 lety +1

    ere ebaksh tegurshn shefush antchin aytew ymaralu

  • @girmasitotaw6007
    @girmasitotaw6007 Před 5 lety

    አቡነ ቴወፍሎስ የመጀመሪያ ፓትርያሪክ አይደሉም የመጀመሪያው ፓትርያሪክ አቡነ ባስልዮስ ይባላሉ

  • @txabyssinia1773
    @txabyssinia1773 Před rokem

    ይህን የመሰለ ገዳም ነው እንግዲ ጠቅላይ ሚኒስተር አብይ ያወደመው ፣ 500 መነኮሳትን ፣ ከ40 በላይ የቆሎ ተማሪዎችን ፣ ተጠማቂዎችን የገደለው

  • @eliaswoldegiorgis5872
    @eliaswoldegiorgis5872 Před 2 lety

    Elias.elias.elias.elias.30

  • @tegbaruadane
    @tegbaruadane Před 3 lety

    እንኳን ለኃሙስ ታኅሣሥ1ቀን ለ2013 ዓ.ም ነቢዩ አልያስ ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርካት፡፡የአብነት መምህራንንና ተማሪዎችን ያበርታልን፡፡
    ኤልያስ ሰብእ ዘከማነ (ያዕቆብ 5፡17-18)
    ኤልያስ እንደ እኛ የሆነ ሰው ነበረ፥ ዝናብም እንዳይዘንብ አጥብቆ ጸለየ፥ በምድርም ላይ ሦስት ዓመት ከስድስት ወር አልዘነበም፤ ሁለተኛም ጸለየ፥ሰማዩም ዝናብን ሰጠ ምድሪቱም ፍሬዋን አበቀለች። እግዚአብሔር የምድረን ፍሬ ይባርክልን አሜን፡፡

  • @tegbaruadane
    @tegbaruadane Před 3 lety

    እንኳን ለኃሙስ ታኅሣሥ1ቀን ለ2013 ዓ.ም ነቢዩ አልያስ ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርካት፡፡የአብነት መምህራንንና ተማሪዎችን ያበርታልን፡፡
    ኤልያስ ሰብእ ዘከማነ (ያዕቆብ 5፡17-18)
    ኤልያስ እንደ እኛ የሆነ ሰው ነበረ፥ ዝናብም እንዳይዘንብ አጥብቆ ጸለየ፥ በምድርም ላይ ሦስት ዓመት ከስድስት ወር አልዘነበም፤ ሁለተኛም ጸለየ፥ሰማዩም ዝናብን ሰጠ ምድሪቱም ፍሬዋን አበቀለች። እግዚአብሔር የምድረን ፍሬ ይባርክልን አሜን፡፡

  • @tegbaruadane
    @tegbaruadane Před 3 lety

    እንኳን ለኃሙስ ታኅሣሥ1ቀን ለ2013 ዓ.ም ነቢዩ አልያስ ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርካት፡፡የአብነት መምህራንንና ተማሪዎችን ያበርታልን፡፡
    ኤልያስ ሰብእ ዘከማነ (ያዕቆብ 5፡17-18)
    ኤልያስ እንደ እኛ የሆነ ሰው ነበረ፥ ዝናብም እንዳይዘንብ አጥብቆ ጸለየ፥ በምድርም ላይ ሦስት ዓመት ከስድስት ወር አልዘነበም፤ ሁለተኛም ጸለየ፥ሰማዩም ዝናብን ሰጠ ምድሪቱም ፍሬዋን አበቀለች። እግዚአብሔር የምድረን ፍሬ ይባርክልን አሜን፡፡

  • @tegbaruadane
    @tegbaruadane Před 3 lety

    እንኳን ለኃሙስ ታኅሣሥ1ቀን ለ2013 ዓ.ም ነቢዩ አልያስ ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርካት፡፡የአብነት መምህራንንና ተማሪዎችን ያበርታልን፡፡
    ኤልያስ ሰብእ ዘከማነ (ያዕቆብ 5፡17-18)
    ኤልያስ እንደ እኛ የሆነ ሰው ነበረ፥ ዝናብም እንዳይዘንብ አጥብቆ ጸለየ፥ በምድርም ላይ ሦስት ዓመት ከስድስት ወር አልዘነበም፤ ሁለተኛም ጸለየ፥ሰማዩም ዝናብን ሰጠ ምድሪቱም ፍሬዋን አበቀለች። እግዚአብሔር የምድረን ፍሬ ይባርክልን አሜን፡፡

  • @tegbaruadane
    @tegbaruadane Před 3 lety

    እንኳን ለኃሙስ ታኅሣሥ1ቀን ለ2013 ዓ.ም ነቢዩ አልያስ ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርካት፡፡የአብነት መምህራንንና ተማሪዎችን ያበርታልን፡፡
    ኤልያስ ሰብእ ዘከማነ (ያዕቆብ 5፡17-18)
    ኤልያስ እንደ እኛ የሆነ ሰው ነበረ፥ ዝናብም እንዳይዘንብ አጥብቆ ጸለየ፥ በምድርም ላይ ሦስት ዓመት ከስድስት ወር አልዘነበም፤ ሁለተኛም ጸለየ፥ሰማዩም ዝናብን ሰጠ ምድሪቱም ፍሬዋን አበቀለች። እግዚአብሔር የምድረን ፍሬ ይባርክልን አሜን፡፡