Velikost videa: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Zobrazit ovladače přehrávání
Automatické přehrávání
Přehrát
ፍቅረ ማርያም እግዚአብሔር ይባርክህ ። ወንድሞችህ ጋር ለመነጋገር በመምጣትህ። ተስፋ አለኝ እየጸለይክ በደንብ የእግዚአብሔር ቃል እንደምታጠና።
የአንበሳው የኢየሱስ አንበሳ ልጆች እውነትን በመግለጥ በርቱ ተባረኩ።
እረባክህ ከምን አይነቶች ጋር ነው የምትከራከረው የታቦት ሚስጥር ከወር በሆላ ምን እንደሚደርስባቸው ያዩታል የጎበጠ እንጨት ካልታረቀ አይቃናም፧፧፧
በርቱ እውነት ብቻዋን ትቆማለች =ውሸት ግን ለጥቂት ምን አልባት ግዜ በብዙ ድጋፍበርቱ የንጉሡ ያባቴ ብሩካንን።
ሀሰት ነው እውነት የላችሁም...ከፍሬአችሁ አወቅናችሁ አውሮፓን መመልከት በቂ ነው።
ወደ ንስሐ የሚያመጣ እውነተኛ የእግዚአብሔር ድምጽ!!! (ከ1989--2015 ዓም. ) አዋጅ!! አዋጅ!! ጆሮ ያለው ይስማ!! (ህዝ 2:3-8,ዘፀ.3:13-15, ዮሐ.8:26, ኤር 26:) ፣ ወገኖቼ፣ እግዚአብሔር ከህዝቡ ጋር ክርክር አለው!! ቤ/ክ.ሆይ!! ትውልድ ሆይ!! የእግዚአብሔር አፍ ይህንን ተናግሯልና የእግዚአብሔርን ድምጽ ስሙ!! ወገኖቼ፣ 1987 ዓም.ጀምሮ ጌታ ለራሴና በብዙ ነብያት በተደጋጋሚ አስቀድሞ መልእክተኛው እንድሆን እንደመረጠኝና አንደጠራኝ ካረጋገጠልኝ በኋላ፣ በልጁ በኩል በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት ለአመታት በፀሎት ላይ እያለሁ፣ በቀንና በሌሊት ድምጹን እያሰማኝ፣ከዘመኑ የሁካታ መድረክ ሸሽጎኝ፣በዘመኔ ሁሉ የገጠሙኝን የጠላት ፈተናዎች፣ በትእግሥት እንዳልፍ፣ መንፈስ ቅዱስ ቃሉን በመግለጥ እየስተማረኝና እየመከረኝ፣ እየገሰጸኝ፣ እያጽናናኝ፣ ለህዝቡ መልእክተኛው አደረገኝ፣ የጌታ ስም ለዘለዓለም የተመሰገነ ይሁን። ኢየሱስንም በተቃወሙት ጊዜ፣ ይሁን እንጂ የላከኝ እውነተኛ ነው፣እኔም ለዓለም የምናገረው፣ ከእርሱ የሰማሁትን ብቻ ነው አላቸው፣ (ዮሐ8:26,) ጌታም፣ በህዝቡ ላይ ያለውን ቅሬታ እንዲህ ሲል ይናገረኝ ጀመር፣ ....ጌታስ ከሆንኩኝ መፈራቴ ወዴት አለ..?(ሚል.1:6-8,)..ሰማይ ዙፋኔ ነው፣ ምድርም የእግሬ መረገጫ ናት፣ የምትሰሩልኝ ቤት ምን አይነት ነው..? (ኢሳ 66:1-4, ኢሳ 55:8-9,ኢሳ 59:1-2,2ኛዜና 7፣12-14,) በተደጋጋሚ ይናገረኝ ነበር፣ ጌታም፣ ይህ ህዝብ መስማትን ይሰማል!!፣ ነገር ግን አይኖርበትም!! ህዝቤ የራሱን ነገር አስቀድሟል!! ክብሩን አልጣለም!! ቤቴን በእኔነት፣ በማስመሰልና በስሜታዊነት ሞልተውታል!!እውነተኛ ፍቅር የላቸውም!! እርስ በርሳቸውም ይነቃቀፋሉ!! ሰላምም የላቸውም!! ይቅር መባባልን እንቢ ብለዋል!!ለትውልዱ መልካም ምሳሌ መሆን አልቻሉም!! ይህ ትውልድ የሆሴዕን ዘመን ትውልድ ይመስላል!! ህዝቤ መመለስ እንቢ ብሏል!! በጎቼን ለሚገፉ እረኞች ወዮላቸው!! ይህ ህዝብ አስቆጥቶኛልና አመጸኞችን አልምርም!! ባሬያዎቼ ተንቀዋል!! (እውነተኞቹን) ይህ ህዝብ ልቡ የሸፈተ ነው!! ክብሬን ደግሞ ይጋፋል!! ክብሬን እኮ! ጣሉት!! ይህ ህዝብ አፉ ከእኔ ጋር ነው!! ልቡ ግን ከእኔ የራቀ ነው!! ህዝቤ በእውነትና በመንፈስ አላመለከኝም!! አብዝቼ ብጠራቸው፣ አጥብቀው ከፊቴ ራቁ!! እስራኤል(የእግዚአብሔር ህዝብ) የለመለመ ወይን ሆኖ ሳለ፣ እንግዶች ጉልበቱን በሉት!! የወይኔን ቦታ ፍሬ አጣሁበት!! እኔን የህይወት ውሀ ምንጭ ትተውኛል!! ለራሳቸውም ሌሎች ጉድጟዶችን ቆፍረዋል!! ክርስቲያን ሳይሆኑ ክርስቲያን የሚመስሉ፣ ህዝቤን ግን ኃጢአት የሚያለማምዱ በቤቴ አሉ!! እኔም ብዙ ጊዜ ዝም አልኩኝ!! እነርሱም አልሰሙኝም!! ወደ እኔም አልተመለሱም!! ህዝቡ በንስሐ ካልተመለሰና ለቃሌ ካልታዘዘ፣ መርገም ከህዝቡና ከምድሪቱ ላይ እንዴት ይሰበራል? ቃሉ ያረጀባቸው የሚመስላቸው ብዙዎች በቤቴ አሉና የእግዚአብሔርን ነገር ለሚታክቱ ወዮላቸው!! የማያስተውል ህዝብ ይገለበጣል!! ህዝቤ ሲጠፋ የማይመክሩና የማይገስጹ ቸልተኞች ኤሊዎች በቤቴ በዙ!! ቤቴን ትቼአለሁ!! እርስቴንም ጥያለሁ!! እንደ ዥንጉርጉር አሞራ ሆነውብኛል!! ክብር ከእስራኤል ሸሸ!! ህዝቤ እውቀትን ከማጣቱ የተነሳ ጠፍቷል!! የጠፉ በጎችም ሆነዋል!!የሚያስተውልም የለም!! ነብያቶቿ ጉቦ ተቀባዮች ናቸው!! አለኝ፣ ኢሳ 66፣ 1-4, ከነገረኝ በኋላ፣ህዝቤ የወንበዴዎች ዋሻ ሆነ!! እኔ ግን ወንፊትና መንሼን ይዤ እነሳለሁ፣ የሌዊንም ቤት አጠራለሁ!! የሊባኖስን ዝግባ አናውጣለሁ፣ ያውም የጽድቅ ዛፎችን ነው!! መኔ! መኔ! አለኝና ባለራእይችን አጠራለሁ !! ከፍታዎችን እንዳለሁ!! ከፍ ያለውን ዝቅ፣ዝቅ ያለውን ከፍ አደርጋለሁ!! ከአሁን በኋላ የመድረኩ ቁልፍ በእጄ ይሆናል!! ያከበሩኝን አከብራለሁ!! እስራኤልንም በቃኘሁ ጊዜ፣ ምድርን ሁሉ እዳስሳለሁ አለኝ ጌታ መንፈስ ቅዱስ።*ጌታም መሃሪ ስለሆነ፣የተሰፋውን ቃል በማሰብ፣ እግዚአብሔር ይጣራል!! በያቸው አለኝ፣ ህዝቤ ወደ እኔ ቢመለስና ንስሐ ቢገባ ምህረትን አደርጋለሁ!! የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው!! እንግዲህ ንሰሐ ግቡ!! ትልቅነታችሁንም አስወግዱ!! ልባችሁን አጥሩ!! ወጪቱ ይጥራ!!ፈጥናችሁ ተስማሙ!! በፍቅሬ ኑሩ!! የምትወዱኝስ ከሆነ ትእዛዜን ጠብቁ!! የምትወዱኝስ ከሆነ በጎቼን ጠብቁ!!!ሊታረዱ ያሉትንም አድኑ!!የምታደርጉትን ሁሉ በስሜ አድርጉት!! የከበረውን ከተዋረደው ለዩ!! እርሱን ብቻ ስሙት!! ለእርሱ ብቻ ስገዱ!! እውነተኛ ፍርድንና ጽድቅን አድርጉ!! አሳች ወጥቷልና ንቁ!! እናንተ የእግዚአብሔርን እቃ የምትሸከሙ፣እልፍ ፣ በሉ.!! ህዝቤ ሆይ! ወደ እልፍኝህ ግባ!! የሚንበረከኩ ብዙ ናቸው!! የሚፀልዩ ግን ጥቂት ናቸው!! በደልን ተሞልተዋልና አልሰማቸውም!! ህዝቤ ንስሐ አይገባም!! እራሱንም እንደ በደለኛ አይቆጥርም!! ድምጼንም እንደ ሻገተ እንጀራ ጣሉት!! ጽዮን ብታውቅ፣ ብታውቅ የምትሰራበት ዘመን ነው አለኝና ጌታ ለኢየሩሳሌም ያለቀሰላትን አስታወሰኝ፣ ስለዚህ፣ የፈረሰውን መሰዊያችሁን አድሱ!! ልባችሁን እንጂ ልብሳችሁን አትቅደዱ!! ለፀሎትም በቆማችሁ ጊዜ ንስሐ ግቡ!! የበደሉአችሁንም ይቅር በሉ!!ይህ ዘመን በንስሐ የመንጻት ዘመን ነው!! አጥብቃችሁ ፊቴን ፈልጉ!! ሳታቋርጡ ጸልዩ!! ምጽአቴ ቀርቧልና ዘመኑን ዋጁ!! ሙታን ድምጼን የሚሰሙበት ዘመን ይመጣል!!(ዮሐ 5:25,)የወደቀችውንም የዳዊትን ድንኳን አነሳለሁ!! እሠራታለሁ!! በምጥ የወለድኩአቸውን ልጆቼን አልጥልም!! ወደ ከፍታም አወጣቸዋለሁ!! የአባቶችን ልብ ወደ ልጆች፣የልጆችንም ልብ ወደ አባቶች እመልሳለሁ!! የኢትዮጵያን ቤ/ክ.የምጎበኘው ከእኔ በሆኑ ነብያት ነው!! ትውልድን ቀብቼ አስነሳለሁ!! ሪቫይቫል በምድሪቱ ላይ ይመጣል!! ለዓለም በረከት ይሆናሉ!! ስለ ቃሌም እተጋለሁ!! ከአሁን በኋላ ያለው ዘመን የመከር ዘመን ነው፣ የአጨዳውም ጊዜ ደርሷል!! መከሩ ብዙ ነውና ሰራተኞችን እንዲልክ፣ የመከሩን ጌታ ለምኑ!!አለኝ፣ስለዚህ የነገርኩሽንም ሁሉ ለህዝቤ ንገሪልኝ አለኝ ጌታ መንፈስ ቅዱስ!! ለሚጠራጠሩሽ ሁሉ ያለና የሚኖር ለከኝ ብለሽ ንገሪአቸው አለኝ።(ዘፀ.3፣ 14,) መልእክቶቹም እውነተኛና በጥንቃቄ መን/ቅዱስ በማዳመጥ የተጻፉ ለመሆናቸው በልጅነቴ የተገለጠልኝና መልእክተኛው አድርጎኝ በህዝቡ መሃል የላከኝ ያለና የሚኖር ያህዌ/ኤሎሂም ብቻ ምስክሬ ነው፣ ዋጋዬም ከእርሱ ዘንድ ብቻ ነው። ወገኖቼ፣( በተቻላችሁ መጠን ለቤተክርስቲያን መሪዎችና ለህዝቡ እንድታደርሱልኝ በጌታ ፍቅር እለምናለሁ፣ጊዜው የእውነተኛ ንስሐና የእርቅ ጊዜ ነው! ለጌታ ድምጽ ስፍራ ልንሰጠው ይገባናል!!ጌታ ሊመጣ ነው!!) ተባረኩ።እማማ ነኝ፣ እውነተኛ የጌታ መልእክተኛ።
ወገኖቼ፣ ከአስር ዓመት በፊት ነው፣ ጌታ በራዕይ አንድ ነገር አሳየኝ፣ በጣም ሰፊ በሆነ ምድረ በዳ ላይ ብቻዋን ተቀምጣ ፊቷን ወደ ሰሜን በማድረግ፣ ሰውነቷን የምትታጠብ ሴት በርቀት ሆኜ በመገረም ተመለከትኩ፣.ይህቺም ሴት ደፋር፣ ለምንም የማትጨነቅና ፈቃዷን ብቻ የምተፈጽም ሴት እንደሆነች አስተዋልኩኝ፣ እርሷም አንድ ትንሽ ልጅ አላት፣ ወደ እርሷም ሲሮጥ እያለ፣ አንድ የሚያምር የጂንስ ጃኬትና ሱሪ የለበሰ ቀይ ሰው የምታደርገውን ነገር ሁሉ ስላልወደደላትና ስለተጠየፈ፣ ህፃኑ እንዳይነካት ሲል በፍጥነት ይደርስና፣ በትከሻው ላይ ተሸክሞት ሄደ፣ የልጇ አባት ባሏ እንደሆነ ገባኝ፣ እርሱም ደግና ርሁሩህ ሰው ስለሆነ፣ በተደጋጋሚ ዞር እያለ በአዘኔታና በርህራሄ አይኖቹ ቢመለከታትም፣ እርሷ ግን ከመታጠብ ውጪ በዙሪየዋ እንኳን ምን እንዳለ የማትመለከት በንቀት የተሞላች ሴት እንደሆነች አስተዋልኩኝ ፣ የጌታ መንፈስ እንዲህ አለኝ፣ይህቺ ሴት፣ ኃጢዓትን በኃጢዓት ላይ እየጨመረች ያለች የዚህ ዘመን ቤ/ክርስቲያን ናት፣ ህጻኑ ልጅ ለቤ/ክ. የተሰጠ ራእይ ነው፣ ባሏ የቤ/ክ. እራስ የሆነው የራዕዩ ባለቤት የናዝሬቱ ጌታ እየሱስ ክርስቶስ ነው አለኝ፣ የጌታ ስም የተመሰገነ ይሁን፣ ወገኖቼ፣ እኔና እናንተ በንስሐ ወደ ጌታ እንመለስ!! ወደ ቃሉ እንመለስ፣ እማማ ነኝ፣ እውነተኛ የጌታ መልእክተኛ። ዘ
Zamanshi yebaraki
ፍቅረ ማርያም እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ❤🙏
Mesaken
Tekola selaon yamemalkaw edabakalu manefsu egtan legoch ffetachawen mayt aechelm
የአባባ ልጆች በረቱ ጌታዬ ሞገስ ይሁናቹ በናተ አደበት እየሱሴ ይናገር ተባረኩ
የየሱስ ወታደሮች በርቱ ህዝባችን ይዳን ተባረኩ🙏💝💝💝
እየሱስ በይ
እየሱስ ክርስቶስ ያድናል ።
ኤርሚ ተባረኩ ትውልድ እየታደጋችሁ ነው ብዙዎች ከተረት እያመለጡ ነው ።።
ተባረኩ በጣም ጥሩ ዉይይት ነዉ
Tebareku Ermii, Abela,Amani,lelachum,Dani ye geta ye Eyesus lijoch enanten yemsel astemari lezih hzb Egziabher slazegage lezelalem ybarek
ለእነ ኤርሚ አማንና ጓደኞቹ የተሰጠው ትዕግሥት ይለያል እግዚአብሔር ፀጋውን አትረፍርፎ ነው የሰጣቸው ኢየሱስ 🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰
ፍቅር ማርያም እግዚአብሔር አምላክ ፀጋውን ያብዛልህ አሜን ፫😘😘😘😘😘😘😘😘😘😘😘❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️🌹🌹🌹🌹🌹❤️❤️🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰😘😘🙏🙏🙏🙏💒💒🙏🙏🙏🙏🙏🙏💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒🙏
Mesken
ዘመናችሁ፡ይባረክ፡ደስ፡ትላላችሁ።።።።።በርቱ
ወንድሞቼ በእውነት ጌታ ይባረካችሁ የጨላማ ሰራው ሁሉ ወዴ ብሪሃን ይወጣል በረቱ
Amen 🙏 amen 🙏 🙌 👏
ወንድማችን ፍቅረ ማርያም እግዚአብሔር ጥበብን ይግለፅልህ።
“አዲስ በማለቱ ፊተኛውን አስረጅቶአል፤ አሮጌና ውራጅ የሆነውስ ሊጠፋ ቀርቦአል።” - ዕብራውያን 8፥13
ኤርሚ ጌታ ይባርክህ እንደዚህ በመማማር ሰዎች እንዲማሩ መወያየት ጥሩ ነው ተባረክ 🙏
ከኃጢአታችን በደሙ ያነፃንና ገና ሊመጡ ያሉትንም የሚያነጻው:- የጌታችንና የመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጥሪና ብቸኛ አዳኝነትም ሲነሳ ራሳችሁን ጎበዝ፣የተፈጸመ አዋቂ፣አንበሳ፣ጀግና፣ መመለሻ የሌለውና በጥላቻ የተሞላ ሰው አድርጋችሁ የሚታቀርቡ ሰዎች ሆይ ከዚህ በታች በተገለጸው መሠረት፡- ጥላቻ መከራዋን ያበላት አገራችንን በሌላ ዘግናኝ ጥላቻ አታወሳስቧት፡፡ የዕርቅ ሠራዊት ሆናችሁ እንድትገለጡ ነው ጌታ የሚፈልገው!!! ከዘላለም ፍርድና ፍዳ መዳን የሚቻለው በጌታችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን ብቻ እንደሆነ በግልጽ ተጽፏል፡፡ ራሱ ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ‘’በቀጥታ ወደ ኑ ነው ያለው (የማቴዎስ ወንጌል ም. 11፡28) ፡፡’’ እያንዳንዱ ሰው በቀጥታ ወደርሱ ካልመጣ ሊድን እንደማይችል በቀጥታ ተጽፎ ሳለ ሰዎች በሌላ አማራጭ እንዲሄዱ ማድረግም ሆነ በሌላ አማራጭ በመሄዱ ማመን ጌታችንን መካድ ነው፡፡ ሺህ ክርክሮችን እያመጡ መከራከር፣ መራቀቅ፣ መፈላፈስ፣ መሳደብና ሰዎችን ማሸማቀቅ ይቻል ይሆናል፤ ነገር ግን ክርክር ከላይ የቀረበውን በጌታችን የተሰጠውን ትዕዛዝ አይተካም፡፡ እርሱን የሚፈልግ ሰው በቀጥታ ወደርሱ እንዲመጣ ነው ጌታችን እየጠበቀ ያለውና ሳይረፍድብን ፈጥነን ወደርሱ መጠጋጋቱ ነው የሚያድነንና ከሲዖል የሚያስመልጠን!የሚያዋጣው ምርጥ ተከራካሪ፣ ሰውን አሸናፊ፣አዋራጅና ባለዝና መሆን ሳይሆን ራሳችንን ይዘን በመንቀጥቀጥና ኃጢአታችንን እየተናዘዝን በንስሐ በቀጥታ ወደ ጌታ በግል መቅረብ ብቻ ነው፤ ሌሎችም ከሳቱበት ተመልሰው ከጌታ ጋር በግል እንዲገናኙ አዳኝ ምሳሌ መሆን ነው የሚያዋጣው፡፡በጌታችንና በራሳችን መካከል ወይም በጌታችንና በሰዎች መካከል ሌሎችን ማስገባት፡- ‘’ በቀጥታ ወደ እኔ ኑ ያለውን ጌታ መግፋትና አለመታዘዝ ነው፡፡‘’ በቀጥታ ወደርሱ አለመምጣት በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ጌታን ተሳስተሃል ማለት ብቻ ነው ሊሆን የሚችለው፤ ይህ ደግሞ የከፋ ኃጢአት ነው፡፡ስለዚህ ኃጢአትም ንስሐ ልንገባ ይገባል፡፡እኛን ኃጢአተኞችን እያንዳንዳችንን ፍለጋ ከሰማየ ሰማያት የመጣልንን፣ ተሰቅሎ የሞተልንን፣ የተቀበረልንና በ3ኛው ቀን ከሙታን የተነሳልንን ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን ’’ናልኝ፤ ወደ ልቤ ግባልኝ፤ ጌታዬና አዳኜ ሆነህ ለዘላለም በልቤ ውስጥ ኑርልኝ ማለት ብቻ ነው፡፡ ‘’የሚያድነው፡፡ የሚያድነው ጌታን መታዘዝ እንጂ እኛ የወደድነውን፣ የመረጥነውንና የምንሳሳለትን መከተል አይደለም፡፡ ‘’በሰውና በእግ/ር መካከል ያለ አንድ ብቸኛ የሆነ መካከለኛ እንዳለ በቅዱስ ቃሉ ውስጥ በ1ኛ ጢሞቴዎስ ም. 2፡5 በማያሻማ መልኩ ተጽፏል፡፡ ጌታችን ሰው የሆነው እኛን እያንዳንዳችንን ፍለጋና ሊያድነን እኮ ነው፡፡ ወደ እኔ ኑ ብሎ እኛን ኃጢአተኞችን ሊያድነንና በእቅፉ ሊንከባከበን ፈልጎ ሳለ ወደርሱ የማንመጣው ለምንድነው? እንዳንመጣ ያደረገን ምን እንደሆነም ልናስተውል ይገባል፡፡የሚያጠፉንን ክርክር፣ መራቀቅና ትዕቢት፤ እንዲሁም አገር ያጠፋውን ጥላቻ ትተን በታላቅ ትህትና፣ ፍቅር፣ ይቅር ባይነት፣ በየዋህነትና ትህትና ጌታ ወደ እኔ ኑ ባለው ትዕዛዝ መሠረት ታዘነው በንስሐ ወደርሱ በመምጣት ማምለጣችንን እናረጋግጥ! እጅግ በከበረውና በተፈራው አምላካችን እግ/ር ፊት ራሳችሁን አዋቂዎች አድርጋችሁ የምትቆጥሩ ሆይ ፡- እግ/ር አምላካችን ቅዱስ ሥላሴ በዕምነታችሁና በኑሯችሁ ዘንዶውን እንድትቃወሙ፣ ከኃጢአት እንድትርቁ፣ ራሱን እግ/ርን እንድታመልኩና የተሰቀለውን ክርስቶስን ብቻ እንድትሰብኩ ነው የሚፈልገው፡፡ በሰበብ ባስባቡ ሌሎችን ወይም ፍጡራኑን ተስፋ የሚደረግባቸው፣ ስለት የሚሳልላቸው ወይም የሚሳልባቸው፣ አዳኝ፣ እረኛ፣ ማህፀን ከፋችና ዘጊ፣ ልጅ ሰጪ፣ የሆነ ጉዳይን የሚያሳኩ ወይም የሚያበላሹ፣ ሁልጊዜ የሚሰበኩ፣ የሚሰገድላቸው፣ ልዩ ቀን የሚመደብላቸው፣ የሚደገስላቸው፣የሚጠጣላቸው፣ የሚሰከርላቸው አድርጋችሁ ማለትም እነዚህን ሁሉ አምልኮዎች እንዲቀበሉ ስበኩልኝ አላለም፡፡ አምላካችን እግ/ር እኛ ፍጡራኑ እንድንሰጠው የሚፈልጋቸው ክብሮች እነዚህ ናቸው እኮ፡፡ እነዚህን ከፍለንም ሆነ አጠቃለን ለሌላው መስጠት የለየለት ክሂደትና ኃጢአት ነው! ስለዚህ ማንንም እንድትሰድቡለትና እንድታዋርዱለት አልላካችሁምና ‘’ እንደ እግ/ር ቃል ራሳችሁን ወደ ማየት ተመለሱ፡፡’’ ‘’ያገለግለው ዘንድ የጌታን ሕዝብ ደግሞ ልቀቁ!!!’’
በርቱ የአባቴ ብሩካን ሰሚ ካለ ይህ የመዳን ቀን ነዉ።
ተበርኩ ወንድሞቼ።
ጌታ ይባርካችሁ ደስ የሚል ውይይት ነው
ረየየየየየየየየየየየየየየ
ጌታ ይበርከቹ ተባረኩ
እኔ በቃ ስራዬ ውይይት መስማት ሆኗል የአባቴ ቡሩካን እወዳችኋለሁ❤❤
Bertulgn tebareku ye Geta ljoch🌹🌹🌹🌹🌹🌹❤❤❤❤❤
Amen Amen Amen😍😍😍😍😍😍
Enante tihut yabate lijoch Tebareku! God bless you!
ፅሁፉ ደስ ይላል ክርክር ከሚሉት ይልቅ ተባረክ አብርሽ ስላስተላልፍክልን
በርቱ የጌታ ልጀች ተባረክ
በርቱ
ተባረኩልኝ
ወንጌል፡ያሸንፋል!!!የእየሱስ፡ወታደሮች፡ቃሉን፡ያበራላችሁ፡እግዚ፡አብሄር፡ዘመናችሁን፡ይባርክእየሱስ፡ክርስቶስ፡ብቻውን፡ያድናል።
Geta yebarekachieu yetelek ewkete lehulachien tt honene joro hulu yalew hulu yesema
ፍቅረማርያም በጣም አንበሳ አይገልፀዉም እግዛብሔር ይባርክህ አሜን
🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣
Speak with love and smiling, don’t show fighting.
Bertu wandimoche egziabher stagawun ena wuketun yabizalachu
ለርዕሳችሁ መልስ አቡነ በርናባስ "የሀዲስ ኪዳን ታቦት አሁን አድን" ብለው ያስተማሩትን እንደተማሪ አዳምጡ፤ ተማሩ ቤተክርስቲያኗን ሳታውቁ ለወጣችሁና እግዚአብሔርን ሳታውቁ የስህተት አስተማሪ የሆናችሁ።
Keep going.God bless you.
Tebareku arif wiyeyt new
አማን ጌታ ይባርክ እኔ ብዙ ተማርኩ. ይሄ ይቀጥል
Tebareki berkan
ኤርሚ እንደዚ በተረጋጋ መንገድ ተናገር ተባረክ
Great Job !!!!! brothers tebareku
mejemeriya siriat temaru keza demo fikirin sew lay mashof mesak keza demo yewishet kibir masayet betam tasafiralach fikire mariyam engidachu new gin niketachun litasayut enji hasabun enkuan lemesimat endematifelgu asayitachuhal
“ፊተኛይቱም ደግሞ የአገልግሎት ስርዓትና የዚህ ዓለም የሆነው መቅደስ ነበራት።” - ዕብራውያን 9፥1
In the tabernacle, there are 10 commandments. It's working till now. But the tabernacle no more use in the new testament Era.
ጌታ ልጆች አሉት ኮራሁባቹ በርቱ
ጥሩ አወያይ ነክ ተባረክ
Tenageru ewnet ewnetun ewnet erasu ewnetun tenagruwal!!!
Geta yebarkachehu
Tabreku Wnedimoche Babizu Tsega
ጌታ ግን መልካም ና ትዕግስተኛ ነው አባት ነው
🌿🌿🌿
🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰
Berkan tebareki
Thank you.
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
ተባረኩ ወንገልን የምሰብኩ
Tabraku
ፀጋው ይብዛላችሁ በክርስቲዮስ ኢየሱስ የእ/ር ወራሾች።
Ebakachuw dekika chmirulet
Geta yibarkachu
ተዋቸው ሰዓቱን ምያሰልፈው መልስ ስለ ሌላ ነው እናንተ የእውነት አርበኞች በርቱወንጌል ያሸንፈል እግዚአብሔር ይበርከችሁየተጠያቀ ሌላ ምያነበው ሌላ
የአሽናፍ ልጆች ሁለም አሽናፍ ናችው ተባርኩልኝ ውዶችየ ጌታ ኢየሱሰ ጸጋ ያብዛላችው 😍😍
Enezihn diryewoch yemtketelu tasaznalachhu
Getaybrki👍💯💯👍👍👍👍👍👍🙌🙌🙌🙌🙌🙌🙌🙌🤲
Jagonochi Wangeli shanifali beratu wangelawi Ermiyee & Agalgayi Abuna
አወያዩ በብዞዎች ህይወት ጌታ ይጠይቅሃል። አንድ ሰው ቢሞት
Lmn
ፍቅሬማርያም መፅሐፍ ቅዱስ እንደምያዉቅና ለእግዚአብሔር እንደተሰጠ ሰዉ አይደለም ።ወደ ልቦናዉ እግዚአብሔር ይመልሰዉ።ነገር ግን እንድህ ነዉ ምህመናንን የምናስተምረዉ።
Tabaraku
Abuna tabiyew sercat yalawum
ተባረክ
ታቦት የሚወክለዉ እግዚአብሔር ነበር ስላሴን ማለት ነው! ከስላሴ አንድ ወደ ምድር ወርዶልናል ፅድቅን ልይስተምር ምሰሙትን ምያምንበቱን ምከተሉትን ልያፀድቅ ታድያ ምን ያስፈልገናል እየሱሴ ታቦታችንን
2Qorotosi 3:1-18 yelemi yilali Beta mekedesi sew nw Taboti yelemi Tefetsami iko
Tinbit Ermiyasi 3:16 Layi zega iko komolali iko
Wow debterawoch ke EUKET NETSA
ቤትየሰ ቤተፀሎት ትሰመይ
🥀🥀🥀🥀🥀🌹🌹🥀ምረትአብ ሺሻ ቤት አለው።🚩🚩🚩🌹🌹🌹ወጣቱ በዚህን ሠዓት ሺሻ ቤት ነው ያለው።🌹🌹🌹🚩🥀🥀🥀
ዝም ብለህ /ሽ / ሀጢያት አትግባ /ቢ
Tebareku
Jabadha
Wow
Sewu gin bewunet lemastemarna lememar bigeba tiru neber. Gin kememamar yilik kirkir hone
Mnew ke aklile ga alenegagerm alek Ermiyas
ተባረኩ
መቀጠል ያለበት ውይይት ነው የወንጌል አርበኞች ተባረኩ
Haniel yebefit haymanoteh tekeklegna alneberem aydel lemin yenesu emnet lay bedenb aderge revolution atasnesam shentam..tawkalachwa
ለእኛሰ ተቦታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው እናንተ ግን ተቦቱ አላ ትላላቹ የመሰዋቱ በግስ ለምን ቀረ ስባሉ ክርስቶስ አለ ይለሉ ።ክብረ መገለጫ ግን ተቦቱ ነው ለምን ግን የእግዝያብሔር ክብር መግለጫው ኢየሱስ ጌታ ሆኖ ሰለ
እባክህ። አስገቡኝ
Aman do u think the 10 commandments now working now?
I am orthodox I am couch whatever you say I believe my religion
Jesus come for a kingdom not for a specific religion
ምትፈልጉትን አትምረጡ ወዳጆች ከቻላቹህ ሙሉውን አቅርቡ። ካልሆነ አትልቀቁ።
fekra mariam egzyabherea yabrkha enso maham aygbahewam ahoneambekana aydameto.a lebona yestahewa
ሐዋርያቱ ቤተክርስቲያን ሲተክሉ የመቅደስ ስርዓት እና የታቦት ስርዓት ይዘው ነበረን ?
በርቱ! በርቱ !
NEXT
Geta Eyesus yebkih Ermiyas.
waqqayyoo baraa kessaan haa ebisuu
❤❤❤❤
ዘመናችሁ ይባረክ ምርጥ ወንድሞቼ
ኤርምያስ አበበ ለኔስ ልዩነህወደር የለህ ጀግና ፈጣን ክህደትህያደክባት ኦ/ስ ተ/ዶ እጆቻን ነክሰህ ጋቢህን እንደለበስክ ከቸርቺ ገብተህኢየሱስ ጌታ ነው እምትለውን ቃል በድንገት ሰምተህጠለቅ አርገህ ሳታውቅ የገባህ ዘለህ እውነቱን እንድታውቅ ፈጣሪ ይርዳህሌሎቹስ ቢክዱ ስለቤተክርስቲያን የሚአውቁት የላቸውበዱርይነት ነው አስተዳደጋቸውኑሮ ማሻሻያ አማራጪ መስሏቸው ለከርሳቸው መሙሊያ መኖሪያ ሆናቸውላንተ ግን አዝናለው ዱሮም ትምህርት የለህ ነበርክ ዘንዘሪጡየቅኔ ተማሪ ሲቀኙልህ ላንተ በድቁና ስርአት የኤርሚ ፈሊጡባመታት ወበክርስትና እስመ አብጠ ቂጡትባል ነበር ዱሮ በድቁናህ ጊዜአሁንም ፅምው ነህ ጧት ማታ ሁልጊዜ
Lamin derama tesaralchu kalwekachu zemtaa manini gedele untaweni lamamilti mawenabedi mamerachin kale hiweti yasemalin
Brtu enant jgnoch yenantun gze lsu stut pleac
እግዚያብሄር ይቅር ይበላችሁ
ፍቅረ ማርያም እግዚአብሔር ይባርክህ ። ወንድሞችህ ጋር ለመነጋገር በመምጣትህ። ተስፋ አለኝ እየጸለይክ በደንብ የእግዚአብሔር ቃል እንደምታጠና።
የአንበሳው የኢየሱስ አንበሳ ልጆች እውነትን በመግለጥ በርቱ ተባረኩ።
እረባክህ ከምን አይነቶች ጋር ነው የምትከራከረው የታቦት ሚስጥር ከወር በሆላ ምን እንደሚደርስባቸው ያዩታል የጎበጠ እንጨት ካልታረቀ አይቃናም፧፧፧
በርቱ እውነት ብቻዋን ትቆማለች =ውሸት ግን
ለጥቂት ምን አልባት ግዜ በብዙ ድጋፍ
በርቱ የንጉሡ ያባቴ ብሩካንን።
ሀሰት ነው እውነት የላችሁም...ከፍሬአችሁ አወቅናችሁ አውሮፓን መመልከት በቂ ነው።
ወደ ንስሐ የሚያመጣ እውነተኛ የእግዚአብሔር ድምጽ!!! (ከ1989--2015 ዓም. ) አዋጅ!! አዋጅ!! ጆሮ ያለው ይስማ!!
(ህዝ 2:3-8,ዘፀ.3:13-15, ዮሐ.8:26, ኤር 26:) ፣ ወገኖቼ፣ እግዚአብሔር ከህዝቡ ጋር ክርክር አለው!! ቤ/ክ.ሆይ!! ትውልድ ሆይ!! የእግዚአብሔር አፍ ይህንን ተናግሯልና የእግዚአብሔርን ድምጽ ስሙ!! ወገኖቼ፣ 1987 ዓም.ጀምሮ ጌታ ለራሴና በብዙ ነብያት በተደጋጋሚ አስቀድሞ መልእክተኛው እንድሆን እንደመረጠኝና አንደጠራኝ ካረጋገጠልኝ በኋላ፣ በልጁ በኩል በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት ለአመታት በፀሎት ላይ እያለሁ፣ በቀንና በሌሊት ድምጹን እያሰማኝ፣ከዘመኑ የሁካታ መድረክ ሸሽጎኝ፣በዘመኔ ሁሉ የገጠሙኝን የጠላት ፈተናዎች፣ በትእግሥት እንዳልፍ፣ መንፈስ ቅዱስ ቃሉን በመግለጥ እየስተማረኝና እየመከረኝ፣ እየገሰጸኝ፣ እያጽናናኝ፣ ለህዝቡ መልእክተኛው አደረገኝ፣ የጌታ ስም ለዘለዓለም የተመሰገነ ይሁን። ኢየሱስንም በተቃወሙት ጊዜ፣ ይሁን እንጂ የላከኝ እውነተኛ ነው፣እኔም ለዓለም የምናገረው፣ ከእርሱ የሰማሁትን ብቻ ነው አላቸው፣ (ዮሐ8:26,) ጌታም፣ በህዝቡ ላይ ያለውን ቅሬታ እንዲህ ሲል ይናገረኝ ጀመር፣ ....ጌታስ ከሆንኩኝ መፈራቴ ወዴት አለ..?(ሚል.1:6-8,)..ሰማይ ዙፋኔ ነው፣ ምድርም የእግሬ መረገጫ ናት፣ የምትሰሩልኝ ቤት ምን አይነት ነው..? (ኢሳ 66:1-4, ኢሳ 55:8-9,ኢሳ 59:1-2,2ኛዜና 7፣12-14,) በተደጋጋሚ ይናገረኝ ነበር፣ ጌታም፣ ይህ ህዝብ መስማትን ይሰማል!!፣ ነገር ግን አይኖርበትም!! ህዝቤ የራሱን ነገር አስቀድሟል!! ክብሩን አልጣለም!! ቤቴን በእኔነት፣ በማስመሰልና በስሜታዊነት ሞልተውታል!!እውነተኛ ፍቅር የላቸውም!! እርስ በርሳቸውም ይነቃቀፋሉ!! ሰላምም የላቸውም!! ይቅር መባባልን እንቢ ብለዋል!!ለትውልዱ መልካም ምሳሌ መሆን አልቻሉም!! ይህ ትውልድ የሆሴዕን ዘመን ትውልድ ይመስላል!! ህዝቤ መመለስ እንቢ ብሏል!! በጎቼን ለሚገፉ እረኞች ወዮላቸው!! ይህ ህዝብ አስቆጥቶኛልና አመጸኞችን አልምርም!! ባሬያዎቼ ተንቀዋል!! (እውነተኞቹን) ይህ ህዝብ ልቡ የሸፈተ ነው!! ክብሬን ደግሞ ይጋፋል!! ክብሬን እኮ! ጣሉት!! ይህ ህዝብ አፉ ከእኔ ጋር ነው!! ልቡ ግን ከእኔ የራቀ ነው!! ህዝቤ በእውነትና በመንፈስ አላመለከኝም!! አብዝቼ ብጠራቸው፣ አጥብቀው ከፊቴ ራቁ!! እስራኤል(የእግዚአብሔር ህዝብ) የለመለመ ወይን ሆኖ ሳለ፣ እንግዶች ጉልበቱን በሉት!! የወይኔን ቦታ ፍሬ አጣሁበት!! እኔን የህይወት ውሀ ምንጭ ትተውኛል!! ለራሳቸውም ሌሎች ጉድጟዶችን ቆፍረዋል!! ክርስቲያን ሳይሆኑ ክርስቲያን የሚመስሉ፣ ህዝቤን ግን ኃጢአት የሚያለማምዱ በቤቴ አሉ!! እኔም ብዙ ጊዜ ዝም አልኩኝ!! እነርሱም አልሰሙኝም!! ወደ እኔም አልተመለሱም!! ህዝቡ በንስሐ ካልተመለሰና ለቃሌ ካልታዘዘ፣ መርገም ከህዝቡና ከምድሪቱ ላይ እንዴት ይሰበራል? ቃሉ ያረጀባቸው የሚመስላቸው ብዙዎች በቤቴ አሉና የእግዚአብሔርን ነገር ለሚታክቱ ወዮላቸው!! የማያስተውል ህዝብ ይገለበጣል!! ህዝቤ ሲጠፋ የማይመክሩና የማይገስጹ ቸልተኞች ኤሊዎች በቤቴ በዙ!! ቤቴን ትቼአለሁ!! እርስቴንም ጥያለሁ!! እንደ ዥንጉርጉር አሞራ ሆነውብኛል!! ክብር ከእስራኤል ሸሸ!! ህዝቤ እውቀትን ከማጣቱ የተነሳ ጠፍቷል!! የጠፉ በጎችም ሆነዋል!!የሚያስተውልም የለም!! ነብያቶቿ ጉቦ ተቀባዮች ናቸው!! አለኝ፣ ኢሳ 66፣ 1-4, ከነገረኝ በኋላ፣ህዝቤ የወንበዴዎች ዋሻ ሆነ!! እኔ ግን ወንፊትና መንሼን ይዤ እነሳለሁ፣ የሌዊንም ቤት አጠራለሁ!! የሊባኖስን ዝግባ አናውጣለሁ፣ ያውም የጽድቅ ዛፎችን ነው!! መኔ! መኔ! አለኝና ባለራእይችን አጠራለሁ !! ከፍታዎችን እንዳለሁ!! ከፍ ያለውን ዝቅ፣ዝቅ ያለውን ከፍ አደርጋለሁ!! ከአሁን በኋላ የመድረኩ ቁልፍ በእጄ ይሆናል!! ያከበሩኝን አከብራለሁ!! እስራኤልንም በቃኘሁ ጊዜ፣ ምድርን ሁሉ እዳስሳለሁ አለኝ ጌታ መንፈስ ቅዱስ።
*ጌታም መሃሪ ስለሆነ፣የተሰፋውን ቃል በማሰብ፣ እግዚአብሔር ይጣራል!! በያቸው አለኝ፣ ህዝቤ ወደ እኔ ቢመለስና ንስሐ ቢገባ ምህረትን አደርጋለሁ!! የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው!! እንግዲህ ንሰሐ ግቡ!! ትልቅነታችሁንም አስወግዱ!! ልባችሁን አጥሩ!! ወጪቱ ይጥራ!!ፈጥናችሁ ተስማሙ!! በፍቅሬ ኑሩ!! የምትወዱኝስ ከሆነ ትእዛዜን ጠብቁ!! የምትወዱኝስ ከሆነ በጎቼን ጠብቁ!!!ሊታረዱ ያሉትንም አድኑ!!የምታደርጉትን ሁሉ በስሜ አድርጉት!! የከበረውን ከተዋረደው ለዩ!! እርሱን ብቻ ስሙት!! ለእርሱ ብቻ ስገዱ!! እውነተኛ ፍርድንና ጽድቅን አድርጉ!! አሳች ወጥቷልና ንቁ!! እናንተ የእግዚአብሔርን እቃ የምትሸከሙ፣እልፍ ፣ በሉ.!! ህዝቤ ሆይ! ወደ እልፍኝህ ግባ!! የሚንበረከኩ ብዙ ናቸው!! የሚፀልዩ ግን ጥቂት ናቸው!! በደልን ተሞልተዋልና አልሰማቸውም!! ህዝቤ ንስሐ አይገባም!! እራሱንም እንደ በደለኛ አይቆጥርም!! ድምጼንም እንደ ሻገተ እንጀራ ጣሉት!! ጽዮን ብታውቅ፣ ብታውቅ የምትሰራበት ዘመን ነው አለኝና ጌታ ለኢየሩሳሌም ያለቀሰላትን አስታወሰኝ፣ ስለዚህ፣ የፈረሰውን መሰዊያችሁን አድሱ!! ልባችሁን እንጂ ልብሳችሁን አትቅደዱ!! ለፀሎትም በቆማችሁ ጊዜ ንስሐ ግቡ!! የበደሉአችሁንም ይቅር በሉ!!ይህ ዘመን በንስሐ የመንጻት ዘመን ነው!! አጥብቃችሁ ፊቴን ፈልጉ!! ሳታቋርጡ ጸልዩ!! ምጽአቴ ቀርቧልና ዘመኑን ዋጁ!! ሙታን ድምጼን የሚሰሙበት ዘመን ይመጣል!!(ዮሐ 5:25,)የወደቀችውንም የዳዊትን ድንኳን አነሳለሁ!! እሠራታለሁ!! በምጥ የወለድኩአቸውን ልጆቼን አልጥልም!! ወደ ከፍታም አወጣቸዋለሁ!! የአባቶችን ልብ ወደ ልጆች፣የልጆችንም ልብ ወደ አባቶች እመልሳለሁ!! የኢትዮጵያን ቤ/ክ.የምጎበኘው ከእኔ በሆኑ ነብያት ነው!! ትውልድን ቀብቼ አስነሳለሁ!! ሪቫይቫል በምድሪቱ ላይ ይመጣል!! ለዓለም በረከት ይሆናሉ!! ስለ ቃሌም እተጋለሁ!! ከአሁን በኋላ ያለው ዘመን የመከር ዘመን ነው፣ የአጨዳውም ጊዜ ደርሷል!! መከሩ ብዙ ነውና ሰራተኞችን እንዲልክ፣ የመከሩን ጌታ ለምኑ!!አለኝ፣ስለዚህ የነገርኩሽንም ሁሉ ለህዝቤ ንገሪልኝ አለኝ ጌታ መንፈስ ቅዱስ!! ለሚጠራጠሩሽ ሁሉ ያለና የሚኖር ለከኝ ብለሽ ንገሪአቸው አለኝ።(ዘፀ.3፣ 14,) መልእክቶቹም እውነተኛና በጥንቃቄ መን/ቅዱስ በማዳመጥ የተጻፉ ለመሆናቸው በልጅነቴ የተገለጠልኝና መልእክተኛው አድርጎኝ በህዝቡ መሃል የላከኝ ያለና የሚኖር ያህዌ/ኤሎሂም ብቻ ምስክሬ ነው፣ ዋጋዬም ከእርሱ ዘንድ ብቻ ነው። ወገኖቼ፣( በተቻላችሁ መጠን ለቤተክርስቲያን መሪዎችና ለህዝቡ እንድታደርሱልኝ በጌታ ፍቅር እለምናለሁ፣ጊዜው የእውነተኛ ንስሐና የእርቅ ጊዜ ነው! ለጌታ ድምጽ ስፍራ ልንሰጠው ይገባናል!!ጌታ ሊመጣ ነው!!) ተባረኩ።እማማ ነኝ፣ እውነተኛ የጌታ መልእክተኛ።
ወገኖቼ፣ ከአስር ዓመት በፊት ነው፣ ጌታ በራዕይ አንድ ነገር አሳየኝ፣ በጣም ሰፊ በሆነ ምድረ በዳ ላይ ብቻዋን ተቀምጣ ፊቷን ወደ ሰሜን በማድረግ፣ ሰውነቷን የምትታጠብ ሴት በርቀት ሆኜ በመገረም ተመለከትኩ፣.ይህቺም ሴት ደፋር፣ ለምንም የማትጨነቅና ፈቃዷን ብቻ የምተፈጽም ሴት እንደሆነች አስተዋልኩኝ፣ እርሷም አንድ ትንሽ ልጅ አላት፣ ወደ እርሷም ሲሮጥ እያለ፣ አንድ የሚያምር የጂንስ ጃኬትና ሱሪ የለበሰ ቀይ ሰው የምታደርገውን ነገር ሁሉ ስላልወደደላትና ስለተጠየፈ፣ ህፃኑ እንዳይነካት ሲል በፍጥነት ይደርስና፣ በትከሻው ላይ ተሸክሞት ሄደ፣ የልጇ አባት ባሏ እንደሆነ ገባኝ፣ እርሱም ደግና ርሁሩህ ሰው ስለሆነ፣ በተደጋጋሚ ዞር እያለ በአዘኔታና በርህራሄ አይኖቹ ቢመለከታትም፣ እርሷ ግን ከመታጠብ ውጪ በዙሪየዋ እንኳን ምን እንዳለ የማትመለከት በንቀት የተሞላች ሴት እንደሆነች አስተዋልኩኝ ፣ የጌታ መንፈስ እንዲህ አለኝ፣ይህቺ ሴት፣ ኃጢዓትን በኃጢዓት ላይ እየጨመረች ያለች የዚህ ዘመን ቤ/ክርስቲያን ናት፣ ህጻኑ ልጅ ለቤ/ክ. የተሰጠ ራእይ ነው፣ ባሏ የቤ/ክ. እራስ የሆነው የራዕዩ ባለቤት የናዝሬቱ ጌታ እየሱስ ክርስቶስ ነው አለኝ፣ የጌታ ስም የተመሰገነ ይሁን፣ ወገኖቼ፣ እኔና እናንተ በንስሐ ወደ ጌታ እንመለስ!! ወደ ቃሉ እንመለስ፣ እማማ ነኝ፣ እውነተኛ የጌታ መልእክተኛ።
ዘ
Zamanshi yebaraki
ፍቅረ ማርያም እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ❤🙏
Mesaken
Tekola selaon yamemalkaw edabakalu manefsu egtan legoch ffetachawen mayt aechelm
የአባባ ልጆች በረቱ ጌታዬ ሞገስ ይሁናቹ በናተ አደበት እየሱሴ ይናገር ተባረኩ
የየሱስ ወታደሮች በርቱ ህዝባችን ይዳን ተባረኩ🙏💝💝💝
እየሱስ በይ
እየሱስ ክርስቶስ ያድናል ።
ኤርሚ ተባረኩ ትውልድ እየታደጋችሁ ነው ብዙዎች ከተረት እያመለጡ ነው ።።
ተባረኩ በጣም ጥሩ ዉይይት ነዉ
Tebareku Ermii, Abela,Amani,lelachum,Dani ye geta ye Eyesus lijoch enanten yemsel astemari lezih hzb Egziabher slazegage lezelalem ybarek
ለእነ ኤርሚ አማንና ጓደኞቹ የተሰጠው ትዕግሥት ይለያል እግዚአብሔር ፀጋውን አትረፍርፎ ነው የሰጣቸው ኢየሱስ 🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰
ፍቅር ማርያም እግዚአብሔር አምላክ ፀጋውን ያብዛልህ አሜን ፫😘😘😘😘😘😘😘😘😘😘😘❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️🌹🌹🌹🌹🌹❤️❤️🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰😘😘🙏🙏🙏🙏💒💒🙏🙏🙏🙏🙏🙏💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒🙏
Mesken
ዘመናችሁ፡ይባረክ፡ደስ፡ትላላችሁ።።።።።በርቱ
ወንድሞቼ በእውነት ጌታ ይባረካችሁ የጨላማ ሰራው ሁሉ ወዴ ብሪሃን ይወጣል በረቱ
Amen 🙏 amen 🙏 🙌 👏
ወንድማችን ፍቅረ ማርያም እግዚአብሔር ጥበብን ይግለፅልህ።
“አዲስ በማለቱ ፊተኛውን አስረጅቶአል፤ አሮጌና ውራጅ የሆነውስ ሊጠፋ ቀርቦአል።”
- ዕብራውያን 8፥13
ኤርሚ ጌታ ይባርክህ እንደዚህ በመማማር ሰዎች እንዲማሩ መወያየት ጥሩ ነው ተባረክ 🙏
ከኃጢአታችን በደሙ ያነፃንና ገና ሊመጡ ያሉትንም የሚያነጻው:- የጌታችንና የመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጥሪና ብቸኛ አዳኝነትም ሲነሳ ራሳችሁን ጎበዝ፣የተፈጸመ አዋቂ፣አንበሳ፣ጀግና፣ መመለሻ የሌለውና በጥላቻ የተሞላ ሰው አድርጋችሁ የሚታቀርቡ ሰዎች ሆይ ከዚህ በታች በተገለጸው መሠረት፡- ጥላቻ መከራዋን ያበላት አገራችንን በሌላ ዘግናኝ ጥላቻ አታወሳስቧት፡፡ የዕርቅ ሠራዊት ሆናችሁ እንድትገለጡ ነው ጌታ የሚፈልገው!!!
ከዘላለም ፍርድና ፍዳ መዳን የሚቻለው በጌታችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን ብቻ እንደሆነ በግልጽ ተጽፏል፡፡ ራሱ ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ‘’በቀጥታ ወደ ኑ ነው ያለው (የማቴዎስ ወንጌል ም. 11፡28) ፡፡’’ እያንዳንዱ ሰው በቀጥታ ወደርሱ ካልመጣ ሊድን እንደማይችል በቀጥታ ተጽፎ ሳለ ሰዎች በሌላ አማራጭ እንዲሄዱ ማድረግም ሆነ በሌላ አማራጭ በመሄዱ ማመን ጌታችንን መካድ ነው፡፡ ሺህ ክርክሮችን እያመጡ መከራከር፣ መራቀቅ፣ መፈላፈስ፣ መሳደብና ሰዎችን ማሸማቀቅ ይቻል ይሆናል፤ ነገር ግን ክርክር ከላይ የቀረበውን በጌታችን የተሰጠውን ትዕዛዝ አይተካም፡፡ እርሱን የሚፈልግ ሰው በቀጥታ ወደርሱ እንዲመጣ ነው ጌታችን እየጠበቀ ያለውና ሳይረፍድብን ፈጥነን ወደርሱ መጠጋጋቱ ነው የሚያድነንና ከሲዖል የሚያስመልጠን!
የሚያዋጣው ምርጥ ተከራካሪ፣ ሰውን አሸናፊ፣አዋራጅና ባለዝና መሆን ሳይሆን ራሳችንን ይዘን በመንቀጥቀጥና ኃጢአታችንን እየተናዘዝን በንስሐ በቀጥታ ወደ ጌታ በግል መቅረብ ብቻ ነው፤ ሌሎችም ከሳቱበት ተመልሰው ከጌታ ጋር በግል እንዲገናኙ አዳኝ ምሳሌ መሆን ነው የሚያዋጣው፡፡
በጌታችንና በራሳችን መካከል ወይም በጌታችንና በሰዎች መካከል ሌሎችን ማስገባት፡- ‘’ በቀጥታ ወደ እኔ ኑ ያለውን ጌታ መግፋትና አለመታዘዝ ነው፡፡‘’ በቀጥታ ወደርሱ አለመምጣት በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ጌታን ተሳስተሃል ማለት ብቻ ነው ሊሆን የሚችለው፤ ይህ ደግሞ የከፋ ኃጢአት ነው፡፡ስለዚህ ኃጢአትም ንስሐ ልንገባ ይገባል፡፡
እኛን ኃጢአተኞችን እያንዳንዳችንን ፍለጋ ከሰማየ ሰማያት የመጣልንን፣ ተሰቅሎ የሞተልንን፣ የተቀበረልንና በ3ኛው ቀን ከሙታን የተነሳልንን ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን ’’ናልኝ፤ ወደ ልቤ ግባልኝ፤ ጌታዬና አዳኜ ሆነህ ለዘላለም በልቤ ውስጥ ኑርልኝ ማለት ብቻ ነው፡፡ ‘’የሚያድነው፡፡ የሚያድነው ጌታን መታዘዝ እንጂ እኛ የወደድነውን፣ የመረጥነውንና የምንሳሳለትን መከተል አይደለም፡፡
‘’በሰውና በእግ/ር መካከል ያለ አንድ ብቸኛ የሆነ መካከለኛ እንዳለ በቅዱስ ቃሉ ውስጥ በ1ኛ ጢሞቴዎስ ም. 2፡5 በማያሻማ መልኩ ተጽፏል፡፡ ጌታችን ሰው የሆነው እኛን እያንዳንዳችንን ፍለጋና ሊያድነን እኮ ነው፡፡ ወደ እኔ ኑ ብሎ እኛን ኃጢአተኞችን ሊያድነንና በእቅፉ ሊንከባከበን ፈልጎ ሳለ ወደርሱ የማንመጣው ለምንድነው? እንዳንመጣ ያደረገን ምን እንደሆነም ልናስተውል ይገባል፡፡
የሚያጠፉንን ክርክር፣ መራቀቅና ትዕቢት፤ እንዲሁም አገር ያጠፋውን ጥላቻ ትተን በታላቅ ትህትና፣ ፍቅር፣ ይቅር ባይነት፣ በየዋህነትና ትህትና ጌታ ወደ እኔ ኑ ባለው ትዕዛዝ መሠረት ታዘነው በንስሐ ወደርሱ በመምጣት ማምለጣችንን እናረጋግጥ!
እጅግ በከበረውና በተፈራው አምላካችን እግ/ር ፊት ራሳችሁን አዋቂዎች አድርጋችሁ የምትቆጥሩ ሆይ ፡- እግ/ር አምላካችን ቅዱስ ሥላሴ በዕምነታችሁና በኑሯችሁ ዘንዶውን እንድትቃወሙ፣ ከኃጢአት እንድትርቁ፣ ራሱን እግ/ርን እንድታመልኩና የተሰቀለውን ክርስቶስን ብቻ እንድትሰብኩ ነው የሚፈልገው፡፡ በሰበብ ባስባቡ ሌሎችን ወይም ፍጡራኑን ተስፋ የሚደረግባቸው፣ ስለት የሚሳልላቸው ወይም የሚሳልባቸው፣ አዳኝ፣ እረኛ፣ ማህፀን ከፋችና ዘጊ፣ ልጅ ሰጪ፣ የሆነ ጉዳይን የሚያሳኩ ወይም የሚያበላሹ፣ ሁልጊዜ የሚሰበኩ፣ የሚሰገድላቸው፣ ልዩ ቀን የሚመደብላቸው፣ የሚደገስላቸው፣የሚጠጣላቸው፣ የሚሰከርላቸው አድርጋችሁ ማለትም እነዚህን ሁሉ አምልኮዎች እንዲቀበሉ ስበኩልኝ አላለም፡፡ አምላካችን እግ/ር እኛ ፍጡራኑ እንድንሰጠው የሚፈልጋቸው ክብሮች እነዚህ ናቸው እኮ፡፡ እነዚህን ከፍለንም ሆነ አጠቃለን ለሌላው መስጠት የለየለት ክሂደትና ኃጢአት ነው!
ስለዚህ ማንንም እንድትሰድቡለትና እንድታዋርዱለት አልላካችሁምና ‘’ እንደ እግ/ር ቃል ራሳችሁን ወደ ማየት ተመለሱ፡፡’’ ‘’ያገለግለው ዘንድ የጌታን ሕዝብ ደግሞ ልቀቁ!!!’’
በርቱ የአባቴ ብሩካን ሰሚ ካለ ይህ የመዳን ቀን ነዉ።
ተበርኩ ወንድሞቼ።
ጌታ ይባርካችሁ ደስ የሚል ውይይት ነው
ረየየየየየየየየየየየየየየ
ጌታ ይበርከቹ ተባረኩ
እኔ በቃ ስራዬ ውይይት መስማት ሆኗል
የአባቴ ቡሩካን እወዳችኋለሁ❤❤
Bertulgn tebareku ye Geta ljoch🌹🌹🌹🌹🌹🌹❤❤❤❤❤
Amen Amen Amen😍😍😍😍😍😍
Enante tihut yabate lijoch Tebareku! God bless you!
ፅሁፉ ደስ ይላል ክርክር ከሚሉት ይልቅ ተባረክ አብርሽ ስላስተላልፍክልን
በርቱ የጌታ ልጀች ተባረክ
በርቱ
ተባረኩልኝ
ወንጌል፡ያሸንፋል!!!የእየሱስ፡ወታደሮች፡ቃሉን፡ያበራላችሁ፡እግዚ፡አብሄር፡ዘመናችሁን፡ይባርክእየሱስ፡ክርስቶስ፡ብቻውን፡ያድናል።
Geta yebarekachieu yetelek ewkete lehulachien tt honene joro hulu yalew hulu yesema
ፍቅረማርያም በጣም አንበሳ አይገልፀዉም እግዛብሔር ይባርክህ አሜን
🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣
Speak with love and smiling, don’t show fighting.
Bertu wandimoche egziabher stagawun ena wuketun yabizalachu
ለርዕሳችሁ መልስ አቡነ በርናባስ "የሀዲስ ኪዳን ታቦት አሁን አድን" ብለው ያስተማሩትን እንደተማሪ አዳምጡ፤ ተማሩ ቤተክርስቲያኗን ሳታውቁ ለወጣችሁና እግዚአብሔርን ሳታውቁ የስህተት አስተማሪ የሆናችሁ።
Keep going.God bless you.
Tebareku arif wiyeyt new
አማን ጌታ ይባርክ እኔ ብዙ ተማርኩ. ይሄ ይቀጥል
Tebareki berkan
ኤርሚ እንደዚ በተረጋጋ መንገድ ተናገር ተባረክ
Great Job !!!!! brothers tebareku
mejemeriya siriat temaru keza demo fikirin sew lay mashof mesak keza demo yewishet kibir masayet betam tasafiralach fikire mariyam engidachu new gin niketachun litasayut enji hasabun enkuan lemesimat endematifelgu asayitachuhal
“ፊተኛይቱም ደግሞ የአገልግሎት ስርዓትና የዚህ ዓለም የሆነው መቅደስ ነበራት።”
- ዕብራውያን 9፥1
In the tabernacle, there are 10 commandments. It's working till now. But the tabernacle no more use in the new testament Era.
ጌታ ልጆች አሉት ኮራሁባቹ በርቱ
ጥሩ አወያይ ነክ ተባረክ
Tenageru ewnet ewnetun ewnet erasu ewnetun tenagruwal!!!
Geta yebarkachehu
Tabreku Wnedimoche Babizu Tsega
ጌታ ግን መልካም ና ትዕግስተኛ ነው አባት ነው
🌿🌿🌿
🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰
Berkan tebareki
Thank you.
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
ተባረኩ ወንገልን የምሰብኩ
Tabraku
ፀጋው ይብዛላችሁ በክርስቲዮስ ኢየሱስ የእ/ር ወራሾች።
Ebakachuw dekika chmirulet
Geta yibarkachu
ተዋቸው ሰዓቱን ምያሰልፈው መልስ ስለ
ሌላ ነው እናንተ የእውነት አርበኞች በርቱ
ወንጌል ያሸንፈል እግዚአብሔር ይበርከችሁ
የተጠያቀ ሌላ ምያነበው ሌላ
የአሽናፍ ልጆች ሁለም አሽናፍ ናችው
ተባርኩልኝ ውዶችየ ጌታ ኢየሱሰ ጸጋ ያብዛላችው 😍😍
Enezihn diryewoch yemtketelu tasaznalachhu
Getaybrki👍💯💯👍👍👍👍👍👍🙌🙌🙌🙌🙌🙌🙌🙌🤲
Jagonochi Wangeli shanifali beratu wangelawi Ermiyee & Agalgayi Abuna
አወያዩ በብዞዎች ህይወት ጌታ ይጠይቅሃል። አንድ ሰው ቢሞት
Lmn
ፍቅሬማርያም መፅሐፍ ቅዱስ እንደምያዉቅና ለእግዚአብሔር እንደተሰጠ ሰዉ አይደለም ።ወደ ልቦናዉ እግዚአብሔር ይመልሰዉ።ነገር ግን እንድህ ነዉ ምህመናንን የምናስተምረዉ።
Tabaraku
Abuna tabiyew sercat yalawum
ተባረክ
ታቦት የሚወክለዉ እግዚአብሔር ነበር ስላሴን ማለት ነው! ከስላሴ አንድ ወደ ምድር ወርዶልናል ፅድቅን ልይስተምር ምሰሙትን ምያምንበቱን ምከተሉትን ልያፀድቅ ታድያ ምን ያስፈልገናል እየሱሴ ታቦታችንን
2Qorotosi 3:1-18 yelemi yilali Beta mekedesi sew nw Taboti yelemi Tefetsami iko
Tinbit Ermiyasi 3:16 Layi zega iko komolali iko
Wow debterawoch ke EUKET NETSA
ቤትየሰ ቤተፀሎት ትሰመይ
🥀🥀🥀🥀🥀🌹🌹🥀ምረትአብ ሺሻ ቤት አለው።🚩🚩🚩🌹🌹🌹ወጣቱ በዚህን ሠዓት ሺሻ ቤት ነው ያለው።🌹🌹🌹🚩🥀🥀🥀
ዝም ብለህ /ሽ / ሀጢያት አትግባ /ቢ
Tebareku
Jabadha
Wow
Sewu gin bewunet lemastemarna lememar bigeba tiru neber. Gin kememamar yilik kirkir hone
Mnew ke aklile ga alenegagerm alek Ermiyas
ተባረኩ
መቀጠል ያለበት ውይይት ነው የወንጌል አርበኞች ተባረኩ
Haniel yebefit haymanoteh tekeklegna alneberem aydel lemin yenesu emnet lay bedenb aderge revolution atasnesam shentam..tawkalachwa
ለእኛሰ ተቦታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው እናንተ ግን ተቦቱ አላ ትላላቹ የመሰዋቱ በግስ ለምን ቀረ ስባሉ ክርስቶስ አለ ይለሉ ።ክብረ መገለጫ ግን ተቦቱ ነው ለምን ግን የእግዝያብሔር ክብር መግለጫው ኢየሱስ ጌታ ሆኖ ሰለ
እባክህ። አስገቡኝ
Aman do u think the 10 commandments now working now?
I am orthodox I am couch whatever you say I believe my religion
Jesus come for a kingdom not for a specific religion
ምትፈልጉትን አትምረጡ ወዳጆች ከቻላቹህ ሙሉውን አቅርቡ። ካልሆነ አትልቀቁ።
fekra mariam egzyabherea yabrkha enso maham aygbahewam ahoneambekana aydameto.a lebona yestahewa
ሐዋርያቱ ቤተክርስቲያን ሲተክሉ የመቅደስ ስርዓት እና የታቦት ስርዓት ይዘው ነበረን ?
በርቱ! በርቱ !
NEXT
Geta Eyesus yebkih Ermiyas.
waqqayyoo baraa kessaan haa ebisuu
❤❤❤❤
ዘመናችሁ ይባረክ ምርጥ ወንድሞቼ
ኤርምያስ አበበ ለኔስ ልዩነህ
ወደር የለህ ጀግና ፈጣን ክህደትህ
ያደክባት ኦ/ስ ተ/ዶ እጆቻን ነክሰህ
ጋቢህን እንደለበስክ ከቸርቺ ገብተህ
ኢየሱስ ጌታ ነው እምትለውን ቃል በድንገት ሰምተህ
ጠለቅ አርገህ ሳታውቅ የገባህ ዘለህ
እውነቱን እንድታውቅ ፈጣሪ ይርዳህ
ሌሎቹስ ቢክዱ ስለቤተክርስቲያን የሚአውቁት የላቸው
በዱርይነት ነው አስተዳደጋቸው
ኑሮ ማሻሻያ አማራጪ መስሏቸው
ለከርሳቸው መሙሊያ መኖሪያ ሆናቸው
ላንተ ግን አዝናለው ዱሮም ትምህርት የለህ ነበርክ ዘንዘሪጡ
የቅኔ ተማሪ ሲቀኙልህ ላንተ በድቁና ስርአት የኤርሚ ፈሊጡ
ባመታት ወበክርስትና እስመ አብጠ ቂጡ
ትባል ነበር ዱሮ በድቁናህ ጊዜ
አሁንም ፅምው ነህ ጧት ማታ ሁልጊዜ
Lamin derama tesaralchu kalwekachu zemtaa manini gedele untaweni lamamilti mawenabedi mamerachin kale hiweti yasemalin
Brtu enant jgnoch yenantun gze lsu stut pleac
እግዚያብሄር ይቅር ይበላችሁ