የሰው ልጅ የሚያሳዝን ፍጡር ነው ። | ከበሐይሉ ሙሉጌታ ጋር |
Vložit
- čas přidán 12. 09. 2024
- ሰላም የሐገር ሰው !
በሐይሉ ከአዲሱ ትውልድ ጸሐፊዎች መሐል አንዱ ነው ። የመጀመርያ መፅሐፉ 'ቤተልሄም' ለንባብ ከወጣ የተወሰኑ አመታት ያስቆጠሩ ሲኾን ያነበቡት ዘንድ ጥሩ ምላሽ አስገኝቶለታል ። ድሬዳዋ ተወልዶ ያደገው በሐይሉ የአፃፃፍ ሆነ የአነጋገር ነጻነቱን ከትውልድ ሐገሩ የተዋሰ ይመስላል ። ከመፅሐፉ ቤተልሄም በመነሳት በተለያዩ ስነ ልቦናዊ ጉዳዮች ውስጥ ያሉ ሰዎችን በማማከር ላይ ይሰራል ። በተለያዩ ማህበራዊ ገጾች በኩልም ሐሳብና ምልከታዎቹን ይሰነዝራል ። ቤተልሄም የበሐይሉ ውብ የቋንቋ ክህሎት የታየበት መፅሐፍ ነው ማለት እንችላለን ። በቆይታችን በልቦና ጠባሳ ( Trauma ) ዙርያ ከግለሰባዊ እስከቡድናዊ ቁስሎቹ እየተመላለስን አውግተናል ። ከመንገድ እንደመጣ ስለተገናኘን በቆይታችን ላይ እየተመገበ ታስተውላላችሁ ። ከጊዜ መጣበብና ከሁኔታዎች አስገዳጅነት የመነጨ መኾኑን ልብ በሉልን ። ሰብስክራይብ ያድርጉን ። መልካም ቆይታ ።
ይመቻችሁ !
የሚገርመሰ ውይይት ነው በርቱ❤
በጣም የተከበክ ወድሜ ምግብ እየበላክ ወሬ የኢትዮጵያን ባህል አይደለም, የምታነሳቸው ሀሳቦች በጣም አስተማሪወች ናቸው 💚💛❤️
ጥሩ ፕሮግራም ነው ግን. ምግቡ በኋላ አይደርስም
አሁን ስለደረሰ ነው ቡኋላ ያልበላው
ትክክል
ማምዬዋ በርታልኝ። የምታቀርባቸው ሸጋ ሰዎች!
በእርግጥ ባያ ያናደኛልም ያስቀኛልም መናምን ግን ጎበዝ ነው❤
Thank You ! 🖤
ደስ የሚል ፖድካስት ነው ብርቱልን
❤❤❤
Thank You ! 🖤
ጥሩ ፕሮግራም ነው በርቱ
Thank You ! 🖤
❤❤❤
☕️🖤
መፅሀፉን የት አገኘዋለው ?