100 ድምፆች | አቶ ፀጋዬ ደቦጭ እና የዘፈን ግጥም ስራዎቹ | ክፍል አንድ |
Vložit
- čas přidán 3. 03. 2020
- አቶ ፀጋዬ ደቦጭ፣ ኤፍሬም ታምሩ፣ ፀሐዬ ዮሐንስ፣ ኩኩ ሰብስቤ፣ መስፍን አበበ፣ አሰፉ ደባልቄ፣ ኬኔዲ መንገሻ… ጨምሮ ለብዙ አንጋፋ ዘፋኞች ተወዳጅ የዘፈን ግጥሞችን በመስጠት ይታወቃል፡፡
እኚህ አንጋፋ የዘፈን ግጥም ፀሐፊ ከ100 ድምፆች ዝግጅታችን ጋር፣ ስለስራዎቻቸው ዘለግ ያለ ቆይታ አድርገል፡፡
እነሆ ክፍል አንዱ፡፡ - Hudba
ፀጋዬ ደቦጭ አቤት ሥራዎችህ ወደር የላቸውም ጤና ይስጥልኝ
ዝማሜ ምርጥ ዘፈን
በስመ አብ አለማወቄ ! አሻም ከሗላ የተሸሸጉትን እያወጣችሁ በአይን ስላሳያችሁን እናመሰግናለን ። ፅጋዬ ደቦጭ እናመሰግናለን ወደድክም ጠላህም በውስጣችን ስንኞችህ ተቀምጠዋል። በአካል ነው እንጂ የማለኣውቅህ የተነፈስካቸው ግጥሞች በውስጤ አሉ! እድሜና ጤና ይስጥህ!
ፀግዬ በጣም ትችላለክ
🙏
This guy is special person ❤
Great job sir. Thanks for giving us these brilliant and immortal songs. I feel sad to know that Ethiopia will never have people like you in a millions years. Never will there be a time in the future that we will have this golden time come back again.
U said it!
ፀጋዮ ደቦጭ ጀግና የዘፈን ግጥም ደራሲ
Tsegaya merte seraweche setawesue ynoralue
ፀጋዬ ደቦጭ ዝነኛው ገጣሚ
የጸጋዬ ደቦጭ ክፍል ሁለትን አስተላልፍ
እጅግ እናመሰግናችኋለን ከተቀበሩበት መውጣታቸው ከኋላ ያሉ ባለሙያዮች አይነገረልቸውም
አበበ ብርሃኔ ይቅረብልንንን
ክፍል ሁለት?
Correction : የመስፍን አበበ "ቶሎ ነይ" በ1984 ዓ.ም. ፋሲካ በዓል አካባቢ ነው የወጣው :: @21:50
ሌላት ኒስ 1 ፍልንልን ጋቴ Ashaha ፀን
ከልጅነት እስከ እድገታችን ለነበረን ህይወት ሳውንድ ትራክ ጀርባ ያለውን ሰው ስለጋብዛችሁን እናመሰግናለን፡፡
ከ100 ድምፆች ድምፅ አልባ ዝግጅት ምነው? ፡) 43፡49 _ 46፡48
የእንሰሳት አገልግሎት"
የተባለውን የግጥም መጽሐፍ የጻፉት
ያሬድ ገብረ ሚካኤል ( ቀኛዝማች ) ናቸው::
ለትውስታ ያህል::
😮
ብዙ ገጣሚያ እንዲሁም ዘፋኞች መነሻቸውን ለምን እንደሚዋሹ ግርም ይለኛል ......በአንድ ወቅት ፍቅረአዲስ ነጋጥበብ ስለ መጀመሪያዋ ጎደኛ አንድ የሬድዮ ምልልሶ ላይ ሽምጥጥ አርጋ ያልኖረበትን ኑሮ አስኖረችው ....ልጁ በወእቅቱ ጣልያን ሰፈር ቪዲዮ ቤት ከፍቶ ይሰራ የነበረ ነው እሶ ግን ይህ ማለትን እንደ ነውር ቆጥራ ነጋዴ ነው ብላ አረፈችው ( ልጁ በህይወት የለም ነፍሱን ይማረው ).....አሁን ደሞ መሸ ደህና እደሩ ጎጃም ተወለደ ይላል ፀጋዬ ....ለምን ይዋሻል ...?...ትዝታ ሻይ ቤት .....ኮስሜዳ ...አይደል እንዴ ....!
መች ዋሸ እሱ ጎጃም ተወለደ ያለው ያገሬ ልጅናት ደማይ የሚለውን ዜማ ነው ያለው መሸ ደናደሩ አዲስአበባ ነው የተፈጠረው ዜማው እንዳይጠፋበት ዜድ ሙዚቃ ቤት ነው ሳንፕሉን የቀረጹለት
@@yoseftessema4720 :- ፀጋዬ ዋሽቶል እውነቱ ግን መሸ ደህና እደሩ ...ብዙ ወጣቶች ጫት የሚቅሙበት ሻይ ቤት ነበር እና እዛ ቤት ሁለት እህታማሞች ቆንጆዎች ነበሩ በአብዛኛው ተፋጠጥ ነው ....እዛ ከሚቅሙት ውስጥ ፀጋዬ አንዱ ነበር የሚወዳትም አንደኛዋን ነበር ሁሉም ፍቅራቸውን ውስጣቸው በመያዝ ሲመሽ በሉ....መሸ ደህና እደሩ በማለት ይለያያሉ ሲነጋም አረፋፍደው እዛው ቤት መሰባሰብ የተለመደ ነው ሲመሽም በሉ መሸ ደህና እደሩ የተለመደ ነው ....ፀጋዬ የመጀመሪያው ግጥሙ ይህው መሸ ደህና እደሩ ለ ኤፍርኤም የሰጠው ነው ...በዛን ግዜ ፀጋዬ እንኮን ጎጃም ለመሄድ ከሻይ ቤቱ እርቆም አያቅም ይሄን በግሌ አውቃለው ....የታሪኩም አካል ባልሆንም ግን ለታሪኩ ባዳ አልነበርኩም
መሸደናደሩ ግጥሙ የይልማ ገብረአብ ነው እንዳልከው ፀጋዬ ዜማውን ነው የደረሰው አዲስ አበባ ካስ ሜዳ የፀጋዬ የመጀመሪያ ስራ ለኤፍሬም ታምሩ ያገሬ ልጅናት ወይም ዝማሜ የሚለው ዜማነው ግጥሙን ይልማ ነው የጻፈው ፀጋዪ መሸደናደሩ ጎጃም ተደረሰ አላለም ደግመ ስማው
@@yoseftessema4720 :- እንግዲህ ለማሳመን ይከብዳል ልንገርህ የመጀመሪያው ሰራ ነው እስቲ ጠይቅ እኔ ስለማውቀው ነው ገንዘብ አላገኘበትም ፖስተሩ ላይ ስሙን ከማስተዋወቅ በቀር ከይልማ ጋር ፍፁም አይተዋወቅም እውቂያው ከዚህ ዘፈን በሆላነው
@@user-po1ui5jh2u እኔ ከፍተኛ ሰባት ነው የተማርኩት የጸጋዬ ደቦጭን ከ20በላይ ቃለምልልስ የጋዜጣ ኢንተርቪው ስለሰማው አንድም ቀን እንደዚህ ብሎ አያውቅም