100 ድምፆች | አቶ ፀጋዬ ደቦጭ እና የዘፈን ግጥም ስራዎቹ | ክፍል አንድ |

Sdílet
Vložit
  • čas přidán 3. 03. 2020
  • አቶ ፀጋዬ ደቦጭ፣ ኤፍሬም ታምሩ፣ ፀሐዬ ዮሐንስ፣ ኩኩ ሰብስቤ፣ መስፍን አበበ፣ አሰፉ ደባልቄ፣ ኬኔዲ መንገሻ… ጨምሮ ለብዙ አንጋፋ ዘፋኞች ተወዳጅ የዘፈን ግጥሞችን በመስጠት ይታወቃል፡፡
    እኚህ አንጋፋ የዘፈን ግጥም ፀሐፊ ከ100 ድምፆች ዝግጅታችን ጋር፣ ስለስራዎቻቸው ዘለግ ያለ ቆይታ አድርገል፡፡
    እነሆ ክፍል አንዱ፡፡
  • Hudba

Komentáře • 29

  • @adanekassie208
    @adanekassie208 Před 3 lety +2

    ፀጋዬ ደቦጭ አቤት ሥራዎችህ ወደር የላቸውም ጤና ይስጥልኝ

  • @user-ln2fb1xt7q
    @user-ln2fb1xt7q Před 8 měsíci +1

    ዝማሜ ምርጥ ዘፈን

  • @walbet2700
    @walbet2700 Před 4 lety +5

    በስመ አብ አለማወቄ ! አሻም ከሗላ የተሸሸጉትን እያወጣችሁ በአይን ስላሳያችሁን እናመሰግናለን ። ፅጋዬ ደቦጭ እናመሰግናለን ወደድክም ጠላህም በውስጣችን ስንኞችህ ተቀምጠዋል። በአካል ነው እንጂ የማለኣውቅህ የተነፈስካቸው ግጥሞች በውስጤ አሉ! እድሜና ጤና ይስጥህ!

  • @Hatehatelovelove
    @Hatehatelovelove Před měsícem

    This guy is special person ❤

  • @josua8667
    @josua8667 Před 2 lety +2

    Great job sir. Thanks for giving us these brilliant and immortal songs. I feel sad to know that Ethiopia will never have people like you in a millions years. Never will there be a time in the future that we will have this golden time come back again.

  • @yoseftessema4720
    @yoseftessema4720 Před 3 lety +1

    ፀጋዮ ደቦጭ ጀግና የዘፈን ግጥም ደራሲ

  • @adamuayechew7403
    @adamuayechew7403 Před 2 lety +1

    Tsegaya merte seraweche setawesue ynoralue

  • @yosefdesta7963
    @yosefdesta7963 Před 3 lety +1

    ፀጋዬ ደቦጭ ዝነኛው ገጣሚ

  • @yosefdesta7963
    @yosefdesta7963 Před 3 lety +2

    የጸጋዬ ደቦጭ ክፍል ሁለትን አስተላልፍ

  • @eskedartessema6318
    @eskedartessema6318 Před rokem +1

    እጅግ እናመሰግናችኋለን ከተቀበሩበት መውጣታቸው ከኋላ ያሉ ባለሙያዮች አይነገረልቸውም

  • @user-zb7cf3go6n
    @user-zb7cf3go6n Před rokem

    አበበ ብርሃኔ ይቅረብልንንን

  • @colfaxwireless
    @colfaxwireless Před 7 měsíci

    ክፍል ሁለት?

  • @Mirkuzz
    @Mirkuzz Před 3 lety

    Correction : የመስፍን አበበ "ቶሎ ነይ" በ1984 ዓ.ም. ፋሲካ በዓል አካባቢ ነው የወጣው :: @21:50

  • @meseretabebe7850
    @meseretabebe7850 Před 2 lety

    ሌላት ኒስ 1 ፍልንልን ጋቴ Ashaha ፀን

  • @Kasaye
    @Kasaye Před 4 lety +1

    ከልጅነት እስከ እድገታችን ለነበረን ህይወት ሳውንድ ትራክ ጀርባ ያለውን ሰው ስለጋብዛችሁን እናመሰግናለን፡፡
    ከ100 ድምፆች ድምፅ አልባ ዝግጅት ምነው? ፡) 43፡49 _ 46፡48

  • @tulu027
    @tulu027 Před rokem

    የእንሰሳት አገልግሎት"
    የተባለውን የግጥም መጽሐፍ የጻፉት
    ያሬድ ገብረ ሚካኤል ( ቀኛዝማች ) ናቸው::
    ለትውስታ ያህል::

  • @user-po1ui5jh2u
    @user-po1ui5jh2u Před 3 lety +1

    ብዙ ገጣሚያ እንዲሁም ዘፋኞች መነሻቸውን ለምን እንደሚዋሹ ግርም ይለኛል ......በአንድ ወቅት ፍቅረአዲስ ነጋጥበብ ስለ መጀመሪያዋ ጎደኛ አንድ የሬድዮ ምልልሶ ላይ ሽምጥጥ አርጋ ያልኖረበትን ኑሮ አስኖረችው ....ልጁ በወእቅቱ ጣልያን ሰፈር ቪዲዮ ቤት ከፍቶ ይሰራ የነበረ ነው እሶ ግን ይህ ማለትን እንደ ነውር ቆጥራ ነጋዴ ነው ብላ አረፈችው ( ልጁ በህይወት የለም ነፍሱን ይማረው ).....አሁን ደሞ መሸ ደህና እደሩ ጎጃም ተወለደ ይላል ፀጋዬ ....ለምን ይዋሻል ...?...ትዝታ ሻይ ቤት .....ኮስሜዳ ...አይደል እንዴ ....!

    • @yoseftessema4720
      @yoseftessema4720 Před 3 lety +2

      መች ዋሸ እሱ ጎጃም ተወለደ ያለው ያገሬ ልጅናት ደማይ የሚለውን ዜማ ነው ያለው መሸ ደናደሩ አዲስአበባ ነው የተፈጠረው ዜማው እንዳይጠፋበት ዜድ ሙዚቃ ቤት ነው ሳንፕሉን የቀረጹለት

    • @user-po1ui5jh2u
      @user-po1ui5jh2u Před 3 lety +1

      @@yoseftessema4720 :- ፀጋዬ ዋሽቶል እውነቱ ግን መሸ ደህና እደሩ ...ብዙ ወጣቶች ጫት የሚቅሙበት ሻይ ቤት ነበር እና እዛ ቤት ሁለት እህታማሞች ቆንጆዎች ነበሩ በአብዛኛው ተፋጠጥ ነው ....እዛ ከሚቅሙት ውስጥ ፀጋዬ አንዱ ነበር የሚወዳትም አንደኛዋን ነበር ሁሉም ፍቅራቸውን ውስጣቸው በመያዝ ሲመሽ በሉ....መሸ ደህና እደሩ በማለት ይለያያሉ ሲነጋም አረፋፍደው እዛው ቤት መሰባሰብ የተለመደ ነው ሲመሽም በሉ መሸ ደህና እደሩ የተለመደ ነው ....ፀጋዬ የመጀመሪያው ግጥሙ ይህው መሸ ደህና እደሩ ለ ኤፍርኤም የሰጠው ነው ...በዛን ግዜ ፀጋዬ እንኮን ጎጃም ለመሄድ ከሻይ ቤቱ እርቆም አያቅም ይሄን በግሌ አውቃለው ....የታሪኩም አካል ባልሆንም ግን ለታሪኩ ባዳ አልነበርኩም

    • @yoseftessema4720
      @yoseftessema4720 Před 3 lety +1

      መሸደናደሩ ግጥሙ የይልማ ገብረአብ ነው እንዳልከው ፀጋዬ ዜማውን ነው የደረሰው አዲስ አበባ ካስ ሜዳ የፀጋዬ የመጀመሪያ ስራ ለኤፍሬም ታምሩ ያገሬ ልጅናት ወይም ዝማሜ የሚለው ዜማነው ግጥሙን ይልማ ነው የጻፈው ፀጋዪ መሸደናደሩ ጎጃም ተደረሰ አላለም ደግመ ስማው

    • @user-po1ui5jh2u
      @user-po1ui5jh2u Před 3 lety

      @@yoseftessema4720 :- እንግዲህ ለማሳመን ይከብዳል ልንገርህ የመጀመሪያው ሰራ ነው እስቲ ጠይቅ እኔ ስለማውቀው ነው ገንዘብ አላገኘበትም ፖስተሩ ላይ ስሙን ከማስተዋወቅ በቀር ከይልማ ጋር ፍፁም አይተዋወቅም እውቂያው ከዚህ ዘፈን በሆላነው

    • @yoseftessema4720
      @yoseftessema4720 Před 3 lety +1

      @@user-po1ui5jh2u እኔ ከፍተኛ ሰባት ነው የተማርኩት የጸጋዬ ደቦጭን ከ20በላይ ቃለምልልስ የጋዜጣ ኢንተርቪው ስለሰማው አንድም ቀን እንደዚህ ብሎ አያውቅም