“በረጅም ርቀት ላይ የነበሩ ታላላቅ ሃሳቦች በዚህ ዘመን ላይ መገለጣቸው ኢትዮጵያዊያንን ዕድለኞች ያደርገናል፡፡” - ክፍል 2
Vložit
- čas přidán 12. 09. 2024
- በሁለት ክፍሎች የተሰናዳው የደራሲና የማዕከለ-ሰብ ጥበብ ተመራማሪው ጤንነት ሰጠኝ ቃለመጠይቅ ሁለተኛው ክፍል እነሆ፡፡
አንባቢያን በመጽሐፍቱ ሃሳቦች ላይ ደራሲው በመድረክ ላይ የሚሰጠውን ጥልቅ ትንታኔ ለመታደም ከፈለጉ ዝርዝር መረጃዎችን እነሆ
1. ንግርተ-ፍጥረታት
2. ንግርተ-ሕያዋን
ቀን፡ ህዳር 2 / 2016
ቦታ፡ በኤረር ተራራ
መግቢያ፣ ትራንስፖርትና ምሳ፡ ብር 950
ለመመዝገብ በስልክ ቁጥር 0923 668102 ይደውሉ
ለማህበረ-ሰብአዊያን ማንኛውንም አይነት ጥያቄዎችና መረጃዎች ከታች ባለው የቴሌግራም ሊንክ ይላኩ፡፡
t.me/mahberese...