የአባት እዳ ለልጅ... አባቴ ከ'ቤቱ አገልጋይ' ነው የወለደኝ! የእናቴ ከባድ ስቃይ በእኔም ቀጠለ! | Ethiopia | online couples therapy
Vložit
- čas přidán 2. 12. 2022
- #በ09_30_58_97_58_ለእዮሃ_ሚድያ_ጥቆማዎን_ያድርሱን!
እዮሃ ሚድያ በተለያዩ ስፍራዎች የሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎችን በመጎብኘት ያልታዩ፣ ያልተሰሙ እና ያልተደረሰላቸው ጉዳዮችን ወደ ህዝብ በማምጣት ለተመልካች ያደርሳል! ለቻናላችን አዲስ ከሆኑ ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ! ስራችንን ተመልክተው ከወደዱት Like ያድርጉ! ሃሳብ ወይም አስተያየት ካሎት በኮመንት ላይ ያስቀምጡልን! የተለያዩ መረጃዎችን ለእዮሃ ሚድያ ማድረስ ከፈለጉ ወይም በስፍራው ተገኝተን የምንዘግብሎት ጉዳይ ካለ በ+251930589758 በቀጥታ ወይም በViber, Telegram እና Whatsapp ያግኙን! አብረውን ይጓዙ!
#Ethiopian_Wedding
#online_couples_therapy
#virtual_marriage_counseling,
እዬብ ማለት አብሮ አደጉች ነን ለአባቱ ያገለገለ በሠፈር የሚታወቅ ልጂ ነው ትሆትና ሠው አክባሪ ነው ወድሞቹም ይህ ሁሉ ለአባቱ ያገለገለ መሆኑን ጠንቅቀው ያውቃሉ ወንድም እህቶቹ ያለፈውን ትተው በሠላም ነገሮችን ፈተው ለማየት ያብቃን
ጥሩ ሰዉን ጠላት አያጣዉም ግን እግዚአብሔር ቅን ፈረጅ ነው አልጠግብ ባይ እየተፍ ያድራል አለ ያገሬ ሰዉ እነሱ በዉጪ አገር እየኖሩ ወድማቸዉን የሚያሰቃዩት ከራሳቸዉ ሰርተዉ ቢሰጡት እንኳን አይጎዱም አለመልካምነት እና መክፍት ነው
ትክክል
Eko endezih aynetu eko new yemigodaw hmmm. Aye kegenzb wndmachw yebelt neber . hodamochi
@@mesibrhane78 በትክክል ግን ፈጣሪ ይረዳቸዋል
እህቴ ትክክል ነሺ እንደተረዳሁሺ የምታቂቸው መሠለኚ እዬብ ከልጆቹ የተለየ አባቱን ያገለገለ ነው ገዘቡን ጎልበቱን ያጣበት ዘመን ነው ያሳለፈው በዚህም ድካሙ አባቱ ጠንቅቀው ሥለሚያቁ የቤት መሥሪያ 100 ካሬ ሜትር እንደሠጡት ይታወቃል ወንድሞቹ ግን ይህንን አልተቀበሎም ለዛ ነው
ይህን ጋዜጠኛ ምትወዱ ሁለ ነገሩ የሚመቻቹህ እስኪ እጃጁህን አሳዩኝ 🙌🙌🙌
የሆነ፣የደበቀዉ፣ነገር፣ያለ፣ይመስለኛል፣
ደርባባ ነው በዛላይ ከፈገግታ ትግስት እስከ ጥርስ ፈገገንታው እከን የለሽ ምርጥ አበሻ ሠላምክ ይብዛ ወንድማችን
@@saralove4924 ትክክል የኔ ውድ ማርያምን አንዴታባቱ እንደምወደው
@@Kiku-Kiki ❤❤❤
🙌
እባካችሁ ይሄንን ወንድም የከሰሣችሁ ሰዎች እግዚአብሔርን መፍራት ይሁንላችሁ። ለእናቱም እንኳን ማዘን ነበረባችሁ። ሴት የሆናችሁ አብሶ ነገ በእናንተ የልጅ ልጅ ይደርሳል ቆም ብላችሁ አስቡ።
በትክክል ልጁን በቅርብ አቀዋለሁ ለአባቱ ያገለገለ ነው ወንድሞቹም እራሳቸው መርዳት ነበረባቸው
እዮባ ታሪኩን እኔም አውቃለሁ እውነት ያለው አንተ ጋር ነው ፈጣሪ ይርዳህ ወንድሜ 🙏
አሜን ወንድም
አይ የሱ አይነት ብዙ ኢትዩጵያውያን አሉ
በጣም አለ እንጂ ዋናው ነገር እነሱን አደባባይ ለማሰወጣት መንገዱን መጥረግ አለብን
@@eyobfanta3662 አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
እዮብ እንዴት ገክ ጉዳይክ ከምን ደረሰ እንዴት ሆንክ እባክህ@@eyobfanta3662
በሚቀጥለው ፕሮግራም ላይ እህት ወንድሞቹ በአንድ ላይ ቀርበው ይቅር እንዲባባሎ የዘውትር ምኞቴ ነው
አሜን
እሺ ፈጣሪ ያቃል
አይይይ ገንዘብ መጥፎ ነው በተለይ የውርስ ነገር አሁንም እያፋጀ ነው
አዎ በየ ፍ ቤት ይኸው ነው
አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
አፈር ልብላልህ ወድልጅ ሲበደል ያመኛል እኔም ልክ እዳተው ነው በልጅነቴ የተበደልኩት ዛሬ ጥሩ ቦታላይ ነኝ አይዞህ አተ ጀግናነህ ንብረት ከቱነው
አመሠግናለሁ
🤗🥰
በውነት መገፋት ጥሩ ነው ያጠነክራል የተለየሽ ሰው ነው ምትሆኚ
@Eyob Fanta አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።@@eyobfanta3662
ፍርዱላተይሁን ወድሜ
ወይ ወንድምአለም የሁላችንም ታሪክ እኮ ነው ይሄ ነገር በየቤቱ እየተቃጠልን ትተነወ በባዶ እጃችን አረብ ሀገር በስደት እየተሰቃየን ነው
አይዞን የዚህ አለም ነገር ሁሉንም ትተንው ነው የምንሄደው አያዳክምም ዋናው ጤና ነው 🙏
ግዴለም እንነጋገራለን
አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
ፍርዱን ለሱ ይገባል ለምትሉ ላይክ አድርጉለት
አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
እዮብ ማለት ከልጅነት ጀምሮ የማውቀው ሲሆን አብረንም ተምረናል እና አባቱን በጣም የሚረዳ ብቸኛ ልጅ እንደነበር አውቀዋለው እንደቅርብ ጓደኛ በስራ ጠንካራና የሠው አቅ የማይፈልግ ጠንካራ ልጅ ነው እና እውነትን ይዞ አዚህ ደርሷል ስለዚህ ሁሌም እውነትን የያዘ ያሸንፋል ከጎንህ ነኝ እዮባ
አብሮ አደጎቼ ሁሉን ስላያችሁ በሚገባ ታቃላችሁ አመሠግናለሁ የሚገርመው ግን ህዝቡ ስለእውነተኛ ታሪክነቱ በሚገባ መረዳቱ ነው እናም ህዝባችንን ፈጣሪ ያክብርልኝ እላለሁ
ፀልዩልኝ
አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
@@eyobfanta3662እውነት ሁሌም ያሸንፋል አይዞህ በርታ ወንድሜ::
ወንድሜ የናትህን ዉበት ባንተ ማየት ይቻላል። እግዚአብሄር ይርዳህ
አናቴግ ስለተነሳችልኝ ፈጣሪ ሞገሱን ይስጥልኝ
Wow 🤩 well said 👏
አቤት ምናለበት በልጅ ልጆቻችው ባታቆዩ አልጠግብ ባይ ሲተፋ ያድራል!!!!!የስራቸውን ይስጣቸው!!!!
ግጥም ትጠያለሽ😂
@@user-tt5ne9uv4s አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
ወንድሜ በጣም የዋህነት ይጎዳል ወንድሞቼ ሁሉም ቤት አላቸው ብለሀል ባለው እንደሚብስ ማወቅ አለብህ መሬት እኮ መቀበሪያችን መሆኑቀርቶ መባያችን ሆኗል አይዞህ የናትህ አምላክአይጥልህም ተረጋጋ ወንድሜ
አመሠግናለሁ
አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
ምንጡቅ የሆነ ጋዜጠኛ ስወደው ቀጥልበት💪
አቤቱ ደግ ሰው አልቋልና ያለው።ዘማሪው ልክ ነው።ሁሉ ነገር ከንቱ ነው።ያለንን ተካፍለን እንንድነኖር ፈጣሪ ር የርዳ ። አይዞሀ ውንድሜ አግዚአብሔር ይርዳህ።
ይህ ሰው የእናት ልጅ ባለመሆኑ ብቻ ነው ይህ ሁሉ የሚደርስበት:: የእናቱን ውለታ እረስተው የለፋበትን እንዳያገኝ እንዲህ ማሰቃየት መልካም አይደለም:: ወንድምነቱን እንኳን ትተው አባታቸውን ያገለገለበትን አስበው ቤቱን ቢተውለት መልካም ነበር ::አይዞህ ሰው የዘራውን ያንኑ ያጭዳል :: የዘሩትን ዘር በወለዷችው ልጆቻቸው ያጭዱታል!!
ተባረኩልኝ አመሠግናለሁ
አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
እኔ የግል እስተያይቴ ሁሉም የእባታቸውን ድርሻ እኩል ይካፈሉ ጥሩ ነው !!! ይገባችዋል የማገልገሉ ጉዳይ እንኳን ተእወው ። እንተ ልወለድ ብለህ እለመጣህም ስለዚህ ወንድሞች ይህን ተረድታችሁ ተእቻቻሉ እና ተክፋሉ ይህ መሬት የሚያባላን እንድ ቀን ጠቅልልን እራቃናችን እንግባባታለን እትጣሉ በቤተስቦቻችን ያመጡት ጣጣ ለልጆች እይትረፍ ሌላሎቻችንም እንማር ከዚህ በስምምነት እንካፋል የራሳችንን ንብረት እንፈልግ ነው የምለው ።
ሰው ግን ለምን አይስማማም ለየትኛው እድሜ ለዚች ኮንትራት ጊዜ
በጣም ነዉ ሚገርሙኝ ፡ ሰዉ እንደወጣ በሚቀርበት ዘመን ፡ ይሔን ያህል የገንዘብ ፍቅር ከሰዉ በላይ
@@user-gw4up6qw7n ውዴ ደምሪኝ
ውዴ ደምሪኝ
አመሠግናለሁ
አመሠግናለሁ
እኔ ጋዜጠኝውን ማርያምን በፍቅር ነው ምወደው ትሁት ሰው አክባሪ ነህ ወንድሜ እግዚአብሔር ይጠብቅህ በርታ!
ማስረጃህን እናትህን እና ህይወትህን ጠብቅ
እሺ አመሠግናለሁ
አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
የሞተው እራሱን አስርቦ ወጥቶ ወርዶ የሰራውን ቤት እህት ወንድሞች ሲባሉ ማየት በጣም ያማል ።አንዳድ ልጅ አባት ወይም እናት ከሞቱ ለእነሱ ሳያዝን በስንት ሰዓት ነው የሚቀበረው ብሎ በጋቢው ውስጥ ተደብቆ ዳቦውን አየበላ የሚቀበርበትን ጊዜና የውርስ ጊዜውን ያስባል።ሕጋችንን ምን አለ መንግሥት ቀይሮት ውርስ ለመንግሥት ቢሆን ብዬ እመኛለሁ ።ውርስ አንዳንዱን ሲጠፋ አዳንዱን ሲለማ አያለሁ የሞተው ሰውዬ/ሴትዬ ስላልበላው እርባና የለውም።
እውነት ይህ የሆነ መስፈርት ያስፈልገዋል
አይዞህ ወንድሜ ስምህ ራሱ ኢዮብ ነው ትዕግስቱን ይጨምርልህ። እግዚአብሔር ካንተ ጋ ይሁን።
አሜን አሜን ተባረኩልኝ
ክብር ለፈጣሪ እውነትን ቆፍሮ ነብስ ለዘራ አምላክ ምን ይሳነዋል አዲስ ዜና አለ ለማሳወቅ ያልቸኮልኩበት ፆም ነበርና ነው እንኳን ደስ አላችሁ ከኔ ጋር በሀሳብ ተጨንቃችሁ ነበርና ፈጣሪ አላሳፈረንም በቀጣይ ሰፋ አርጌ ከአዲስ ሀሳብጋ አገልፀዋለሁ ስለሁሉም አመሠግናለሁ
ኧረ ወንድማችሁ ይበልጥባችኋል ወደ ልባችሁ ተመለሱ!
እውነት እውነት ናት
ይሄ ሁሉ ዋጋ እምንከፍለው አባቶቻችን በሰሩት ግፍ ነው ይህን መከራ ያወረዱብህ ሰዎች የእጃቸውን ይስጣቸው ፍርድ ከእግዚአብሔር ነው ያንተ መልካምነት አግር ሙሉ ይሚአቀው ነው ጡንካራ ሰው ነህ እግዚአብሔር ይርዳህ ወንድሜ ሁሉን እናቃለን
አሜን አሜን ፈጣሪ አብዝቶ ይባርክልኝ
Ewenete new 😭
ይህን ቃለ ምልልስ የተመለከታችሁ ሁሉ ስለ ፍትህ ስትሉ መጨረሻውን ለማየት የጓጓችሁ የራሳችሁን የሆነ የፍርድ ውጤት ግምት የሰጣችሁ ብዙ እንደሆናችሁ በገፁ ላይ በግልፅ ታይቷልና ስለሁሉም አመሠግናችዃለሁ የፍትህ ውጤቱም የተከራከርኩበት አንኳር ጭብጦች ሁሉ ተመርምረው የሰራው ቤት የግል ንብረት እንዲባል ተወስኗል የህዝብ እግዚኦታ ጩኸት ከሰማዪ አባታችን ደርሶ መልስ ለሰጠን ፈጣሪ ክብር ምስጋና ይገባልና አሁንም አሁንም አመስግኑልኝ አመስግኑልኝ
በህይወት የሌለው አባቴ ይህን ፍርድ ባያይም ግን ግና ከሀሳቡ ቃል በትንሹ በመሰጠቱ ተመስገን የነገውን ፈጣሪ ያቃል
በጣም በጣም ሁላችሁንም አመሠግናችዃለሁ ይህንንም ጉዳይ ምን እንደደረሰ አሣውቃችዃለሁ የእውነት አምላክ ሲያሸንፍ የጋራ የሆነ የደስታ ቀን ይኖረናል
አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
_አቤት ፈፈግታው እንዴት ያስቀናል_
_እግዚአብሔር ካንተ ጋ ይሁን እግዚአብሔር ከተገፉት ጋ አለ_
አሜን አሜን
አሜን
እውነት እውነት እላችዃለሁ አስከፊ ነፈተና ጥግ ከናት ሆድ ጀምሮ እስካሁኗ ሰአት ድረስ መልካቸውን እየቀያየሩ ነገሮች ሁሉ እየተፈታተኑኝና እያጠቁኝ ይገኛሉ ግን ፈጣሪ ላይችል አይጠጥምና ነገሮችን ሁሉ እንዳመጣጣቸው በመመከት በፈጣሪ ጥበብና ሀይል ፀጋውን አላብሶኛልና በቃ የመከራ ዘመን ብላችሁ ሁላችሁ ፀልዩልኝ ስለምታረጉልኝ አይዞህ ባይነታችሁም ሳላመሰግን አላልፍም ፈጣሪ ከናንተ ይሁን
@@eyobfanta3662 አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
@@gddgdfg3728 አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
( ይቅርታ ፅሑፌን ሳለጨርስ ነዉ የላኩት )...ፀጉሩ በሣር ብናኝ የተሞላ ነዉ ። በሁኔታዉ አብዛኞቻችን ተማሪዎች እንገረም ነበር ። ምክንያቱም አባቱ በወቅቱ በሀብትም ሆነ በማህበራዊ ደረጃቸዉ በሰፈሩ አሉ የሚባሉ ሰዉ ነበሩና።
በተረፈ ቤተሰቡ ጉዳዩን በሰከነ መንፈስ ዳግም ተወያይቶበት ሊፈታዉ ይችላል ብዬ ስለማምን ችግሩን በዝርዝር ( የማዉቀዉን ያህል ) ከማቅረብ እቆጠባለሁ ።
ሆኖም ግን በተለያዩ የሀሰት ስምች ( profile ) የልጁን ሰብዕና እና ዕዉነት ለማጠልሸት የሚደረጉ ጥረቶች ቢቆሙ የሚሻል ይመስለኛል ። ድምር ዉጤቱ ለልጅ : ልጅ የሚቀመጥ የተበላሸ ታሪክ ማቆየት ነዉና !
ዘ ገራሚ!!!!!! ሁላችንም ጋር ይህን የመሰለ የእብደት እና የመስገብገብ ነገር አለ የኑዛዜ ቃል የሟችን አደራ የሚበላ አማኝ ነን ባይ ስንት ቃል አባይ አለመሰለህ።!!!!!!
እዮባ ጓደኛዬ ይሄን ሁሉ ጉድ በውስጥህ ይዘህ ከኛጋር ሳቅ ጨዋታ ብቻ የምትገርምነህ እኛ መች አወቅንልህ አይዞህ ፍርድ የእግዚአብሄር ነው በርታ።
እሺ ወንድሜ አመሰግናለሁ
እንዴ ሶል መች ተናገርኩት ከዚ በላይም አለ
አይዞህ አይዞህ ይሄ ለነሱ የህሊና ዕረፍት ይነሳቸዋል አንተ በቅንነትህ ቀጥል
የኸው ከልጅነቴ ጀምሮ በመገፋት በደልን ስንቅ በማረግ ጎለበትሁ ዳበርሁና ለማህበረሰቡ የችግሮች መፍትሄ አፈላላጊ ምጡቅ አእምሮ ከፈጣሪ ተችሮኝ ይኸው በስቃይ አለሁ የወደፊቱን ደሞ ፈጣሪ ያቃል ሰሌ
@@eyobfanta3662 አይዞህ ወንድሜ በርታ እጅ እንዳትሰጥ የድንግል ማርያም ልጅ እየሱስ ክርስቶስ ከክፉ ነገር ይጠብቅህ🙏
ይሄንን ቤተሰብ ነገር ተቀይሮ በፍቅር አንድ ሆነው ለማየት ያብቃን::ለዚች አጭር ዕድሜ ስንቱ ወጥቶ እየቀረ 😭
ምድራዊ የዘመናችን እዮብ አይዞህ እግዚአብሔር ካንተ ጋር ነው ገንዘብ የጥዋት ጤዛ ነው የእራስህን ይስጥህ እነሱ የሰሩትን ግፍ ፈጣሪ በልጇቻቸው ያድርግባቸው
አመሰግናለሁ
ፍቅሩን ይስጣችሁ እዮባዬ ነገን ማሰብ ነዉ አስተዋይ ልቦና ያድላቸዉ🙏🙏🙏
አሜን
አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
አይ ይሄ ውርስ የተባለ ነገር ስንቱን አለያየ እግዚአብሔር ለሁሉም ልቦና ይሰጥ መልካሙን ግዜ ያምጣልንየወንድሞችህን ልብ ይቀይር አይዞህ
አመሠግናለሁ
እግዚኦ እንኳን የደሃ ልጅ ሆንኩ የሚያቦጣቡጥ ሃብት የለንም ጉድ ጉድ ዘንድሮ ህዝቤ ተላለቅን 😢😢😢😢😢😢😢
አረ ወንድሜ በእናትም በአባትም አንድ የሆኖ ቤተሠቡ ወንድማቸዉን ትንሸ ሠጠዉ አባረዉታል
አመሠግናለሁ
እዮብ ፋንታ ከወንድሞቹ ጋር ተስማምቶ ጉዳዩ በሰላም እልባት እንደምያገኝ ተስፋ አደርጋለ ሁ። በጥቂቶች ማስተዋል ማጣት የተከሰተ ችግር ነውና። እዮብ አባቱ በህይወት በነበሩበት ጊዜ ታዛዣቸው እንደነበረና አይፍረስብኝ እያለ የሚማጸነውም ቤት በራሱ ውጪ ና በርሳቸው መልካም ፈቃድ እንደሰራው ከምያውቁ ብዙዎች አንዱ ነኝ።
በትክክል ገፀህዋል ወንድሜ እዮብ በደንብ እምናውቀው ልጂ ነው ቤቱንም አባቱ ፈቅደው እንደገነባ እንኮን እኛ ወንድሞቹ ጠንቅቀው ያቃሎ እዪብ የሚገባው ልጂ ነው ወንድሞቹም ያለፈውን ቅሪታ ትተው ይህን ሠው አክባሪ ወድማቸው ጋር ይቅር እንዲባባሎ የዘውትር ምኞታችን ነው ፈጣሪ መልካም ነገር ያድርግልን
አመሠግናለሁ ፈጣሪ ዋስ ጠበቃ የቆይልኝ
አባትሕ የኔ አባት ቢጢ ነው የኔም አባት እናቴን እየደበድባት ልጆቿን ያሳደገች ተፋች ስትባል ልጆቸን ለያይቸ አላሳድግም ስትል ለኛ ብላ ብዙ ዋጋ ከፍላለች እኔ አሁን ለአባቴ ጥላቻ አለብኝ ስልክ ስደውል እንኳ እናቴን ብቻ ነው የማወረው አዳደይም ሳልፈልግ አባትሸን አናግሪው ብላ ልኩን ትሰጠዋለች ሳልፈልግ አወራዋለሁ ብቻ ከባድ ነው አባቶች እባካችሁ ሚስቶችን አትደብድቡ በልጆች ላይ ተፅእኖ ታሳድራላችሁ
በጣም በየቤቱ ነው ሁሉም አያወራም እጂ በየቤቱ ነው ቁስል ያለበት ያቃል
@@Lenaebrahim8583 እኮ
በጣም እናትን መበደል ያው ልጅንም መበደል ነው አይረሳም እኔም የማልረሳው ነገር አለ ባይወራም ያው ቂም መያዝ ግን ተገቢ አይደለም ሰለዚህ ወንዶች ተጠቀቁ ልጆች ለለቱ ባይናገሩም ግን ያስተውላሉ
Enim.endachi ehit effff😭🙏
Enim besikeken new yidekut aye hiwet felgen alteweldin😭😭
ውይ እንዴት እንደው ንግግሩ ሁሉ እንደው እንደሚያሳዝንየእናትክ አምላክ አይቶልህ እግዚአብሔር ይርዳህ ከንተ ጎን ይቁምልህ ነው እሚባለው ።🙏🙏
አሜን አሜን አመሠግናለሁ
ሁላችሁም ተባረኩ ከገዳምም ከሼኮችም ከፕሮተስታንትም ከዮሀ ምስክሮችም ከሌሎችም ሁሉ እኔን አስባችሁ እየደላችሁ ከምን ጉዳዩ ደረሰ አያለችሁ ተጨንቃችሁ የምትጠይቁኝ እና የምታፀዪልኝ እየፀለያችሁልኝ ያላችሁ ተባረኩ አመሠግናለሁ
የጋዜጠኛውን ትዕግስት ሳላደንቅ አላልፍም
ባለታሪኩ የሚናገረው ነገር ምን ያህል እውነት እንደሆነ ባናውቅም ግን ሲናገር በጣም ይራቀቃል በጥሩ አማርኛ ግልፅ አድርገህ መናገር ኦየቻል ነገሩን ወሰብሰብ ታደርገዋለህ አንዴ ሚዲያ ላይ ቀርበሀል ነገሩን ግልፅ አድርገህ ሌላው አንዲማርበት አድርግ
ይህን የመሰለ አስተዋይ ወንድማችውን ባታጡ ምናለበት!!!
አመሠግናለሁ
ወድሜ እንኳን የወረስነውን የለፋንበትን ገንዘብ ሳንጠቀመው እናልፋለን ከዚህ ይልቅ እህትና ወድሞችህ ይበልጡ ነበር። ሁላችን ጥለነው እናልፋለን። እባካችሁ ያገሪ ልጆች ሁሉ ያልፋል ተስማሙ።
እነሱ ደልቷቸዉ እየኖሩ እሱን መለየታቸዉ ተገቢ ነዉ? ጥለናት ለምንሄደዉ አለም ወንድማችንን አናስከፋም ብለዉ ለምን አላሰቡም? 10 ሆነዉ ለአንድ ወንድማቸዉ አያዝኑም ወይ? ጅቦች ስለሆኑ ነዉ እንጂ
ግን የት ልሂድ ህይወቴን እድሜዬን እዚሁ አለቀ ካሁን ብሀላ እንኳን አይታሰብም ቦታ መግዛት
My brother pray ask God to help you, he will help you. Your family they are very selfish. God help me I need your help. God is real. When I need help I go to my God and pray. Be strong
አመሠግናለሁ
እና አሁን የ51 ዓመት ጎልማሳ ነህ ማለት ነው ?አሁንም እድሜ ይስጥህ
ክክክክ አይ የኛ ነገር እኔም እድሜውን አሰብኩት የኔ አባት 55 አመቱ ግን አርጅቷል እሱ አይመስልም
የፈጣሪ ስራ የአያቴን እድሜ ብነግርሽ 115 ነው fb ላይ ተመልከቱ
አይመስልም ገና 30 አመቱነው የሚየስለው ስቆ ስለሚኖር
@@user-pv8ws9je1zbetam wetati eko newu yamechihol ende welahi
ኸረ ታላላቆች ምንነካችሁ ዘንድሮ የምናየው ነገር ሁሉ የታላላቅ ወንድምና እህት ለውርስ መስገብገብ ነው የምናየው ስለዚህ ታላላቆች ወደቀልባችሁ ተመለሱ ወንድማችሁ ይበልጥባችዋል
እናቱ የአባቱን ልጆች ስላሳደገች ብቻ እንኳን ይህን ወንድማችን የውርስ ውርስ ቢያካፍሉት ምን ችግር አለው እንኳንስ የአባታቸው ልጅ ሁኖ ይቅርና ሠው በዚች ምድር ላይ ምን ያህል ጊዜ ሊኖር ነው ጌታ ፍርዱን ያሳምር
ተጠያቂው ግን ችግር አለበት 1 ኛ የተጠየቀውን ትቶ ያልተጠየቀውን ይዘረዝራል 2ተኛ ሲጠየቅ ዙሪያ ጥምጥም ይዞራል አስቸጋሪ ሰው ነው ግን ፈጣሪ ይርዳህ
ወንድምች የሆናችሁ ልጅን ትታችሁ እናቱ ግን እናንተን ያገለገሉ እና ያሳደጉ በመሆናችው የድሮ ሰራተኝ ላይ ብዙ ግፍ ስለሚሰሩ አሰሪዎች እርግማኑ በዘር ማንዘራችሁ ትከፍሉታላችሁ ይሄ መርገም ነው በእውነት ይደርስባችሆል ዘራችሁ አይበዛም እርግማን ነው ለናንተ 👭👬👪
በፈጣሪ ስም የሚደርስባቸውን እርግማን ሳስበው ይከብደኛል
በጊዜ ሳይመሽ ይቅር መባባሉ አይከፋም
ሁሎን ነገር ትተው ወደ ይቅርታ ቢመለሱ ጥሩ ነው
ወንድም እህቶችህ ወደ ውጭ ሀገር መቼ እንደሄዱ መገመት እንጂ አላውቅም። ከአነገርህና ከወሰዱት እርምጃ በውጭ ሀገር ብዙ የቆዩ ይመስላል። በውጭ ሀገር ብዙ ከቆዩ በድርጊታቸው አትደነቅ ራስ ወዳድነትን ነው የሚካኑት። የሚኖሩበት ሀገር ሥርዓቱ ግለኝነትንና ራስ ወዳድነትን ነው የሚያሰርጽባቸው። መብትህንና ሕግ የሚፈቅድልህን ተጋፍጠህ ለማግኘት ያምታደርገውን ትግል ቀጥልበት የድሀዋ እናትህ ላብ ነው። የአንተም የአገልግሎት ድርሻ አለበት። ለወደፊቱ ተመሳሳይ ድርጊትም ትምህርት ይሆናል። ፍርድ ቤቱም ከዚህ የፍርድ ሂደት የሚማረው ብዙ ነው። ጋዜጠኛው ለጠየቀህ ጥያቄ ቀጥተኛ መልስ ሰጠህ ነገርግን የአነተን መከራከሪያ ጭብጥ ብታሰማ የበለጠ ጉዳየህ ተሰሚነት ያለው ይሆን ነበር። ቢሆንም አድማጭ የተረዳህ ይመስለኛል የአንተም በራስ መተማመን የሚደንቅ ነው። በርታ።
ወንድም ስለ አስተያየትህ አመሠግናለሁ ለግንዛቤ በ1982 ነው ከአገር የወጣው ለጭብጡ ያነሳኸው ልክ ነህ እድሉን ካገኘሁ ለወደፊቱ አስተካክላለሁ
አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
አይዞህ ወንድሜ እግዚአብሔር ከተገፉት ጋር ነው ፣ፍርድ የእግዚአብሔር ነው
እውነት ብለሀል አመሠግናለሁ
ስለ ሀግ ካወራን በህግ ፊት ሁሉም ልጅ ነው። አባት ግን ከያንዳንዳቸው ላይ ከሚደርሳቸው 25 % ለአንድ የመስጠት መብት አላቸው። የአብዛኛው የኢትዮጵያ ችግር ህግን አለማወቅ እና በሰው ምስክር ፍርድ ቤት የሚወስን ይወስለዋል። የህግ መብትህን በአዘኔታ ከተውካት እነሱም ባዘኔታ ካልተውት መብታቸው ነው። በተረፈ አባትሀ ሰጥቶ ከሰራህው ቤት ላይ ተጨማሪ ከጠየክ ህጉ የሚለው ቀላቅለህ እንደገና ትካፈላለህ።
እግዚአብሔር ይሆ ከእንደዚህ አይነት ነገር ጠብቀኝ ለእኔ አልልም ለታታሾቼ እንጂ 👐
ውዴ ደምሪኝ
እሚገርም ታሪክ ይህ ታሪክ እጂግ ልብ ይሰብራል ብዙ ኢትዮጵያውያን ብለህ አይነት የለፉበትን ንብረት አተው
እዩሀ ሚዴያ በዚህ ጉዳይ በደንብ ስራበት ህጉ ምን ይላል
ወናው እውነትን ይዞ መጠንከር ነው
እዉነት ነፃ ታዉጣህ አይዞህ በርታ ጋዜጠኛ አለምሰገድ በጣም ድንቅ ሰዉ ነህ እርጋትህ አነጋገርህ አረዳድህ ምን ያህል ሚዛናዊ እንደሆንክ ያሳያል እግዚአብሔር ይባርክህ
አመሠግናለሁ
ፀልዩልኝ
በዚህ ሁሉ ስቃይ ያለፍክ አትመስልም ፈገግታህ ውስጥህ መልካም ሰው እንደሆንክ ይናገራል ታድለህ እኔስ ምንም ይቅርታ ባደርግላትም በገዛ እናቴ መበደሌን ባስታወስኩት ቁጥር እበሳጫለሁ የሚገባህን ጠይቀሀልና ያሰብከውን ያሳካልህ
ይቅር በማለት ከፈጣሪ በረከትን ማግኘት ይሽላል
በጣም ያሳዝናል እናታቸው ብትሆን ኖሮ እንደዚ አያደርጉም ነበር ብቻ ግፍ ነው ጥሩ አይደለም አይዞህ ወንድሜ እግዚአብሔር አለ አንተም ወንድማቸው ነበርክ ቢተውልህ
እጅጉን ተባረክ እውነት ለመሬት ጓጉቼ ሳይሆን ነገሩ እልህ ያሲዛል
ፈተና ወደ ተሻለ ቦታ ያደርሳል በርታ።
አመሠግናለሁ
ይሔ ጋዜጠኛ ለሀገራችን በአሁን ሰአት ላሉ ችግሮች አስፈላጊ ጀግና ትሁት ሰው ነው ለማስታረቅ ሞክር በሰላም ለመፍታት አላህ ያግዝክ ወገናችን ቀጥልበት
አዎ የምን መሸፋፈን ነው አደባባይ አፈራርጦ መፍትሄ ማንጣት ነው እንጂ
አይዞህ ወንድሜ የእናትህ አምላክ ይርዳህ 🙏🙏🙏
ሰዉ አውሬ ኦንዋል 😭😭😭
አሜን
እግዚዞ እኛ ሰዎች ስንባል መች እንደምንሞት አናውቅም እስካለን ድረስ ፍቅር የለን ምናለበት ወንድማቹ እስከሆነ ድረት በተሰጠው ቦታ ቢኖርበትስ ምንድነው ክፋት ምቀኝነት በጣም ያሳዝናል
ተባረኩልኝ
በጣም የማከብረው ጋዜጠኛ እግዚአብሔር ያክብርህ ወንድሜ ተባረክ🙏
አሜን
አይዞኝ ወንድሜ ትላንት ያሳደኳቸው ወንድም እህቶቼ እኔም ከውርሰ አውጥተውኝ ጥዬላቸው አረብ አገር ተሰደዱኩላቸው ህሊና ጠፈታል ጭቃኔ በርኩታል ደሰ የሚለኝ የሰውን ጭካኔ አውቆ ነው አምላክ የሰው ልጅ እድሜ የገደበው
Ayzoshe ehete 🙏
አሺ አመሠግናለሁ
አይዞሽ ፈጣሪ ከተጎዱት ጋ ነው
ጋዜዘኛው ወንድማችን ምርጥ ሰው ወንድማችን ገንበደንብ ዘርዝሮ መናገር አልፈለገም መሠለኝ የሚጠየቀው ጥያቂ ከመመለስ ይልቅ ወደምሳሌ ህግ ውስጥ ይገባል እናትዬዋ በጣም ያሳዝናሉ
የኔ ጉዳይ ፈጣሪ ስለፈቀደው ነው መሠለኝ የብዙዎች እንዲሆን ሆኗል እናም ጉዳዩን የደረሠበትን በየጊዜው ማሳወቅ ግዴታዬ ነው በተጨማሪ በfb ላይ ቀጣይ አላማዎቼን በመግለፅ እገኛለሁና ግብኙት አመሠግናለሁ ይህ ድል እየሆነ ያለው በናንተው ቅን ልቦናና ፀሎት መሆኑ አይዘነጋም
እንዴት ያሳዝናል ወንድምነት ቀርቶ ጥቅም ብቻ ሲሆን የአባታቸውን ትዝታ እንዳይጠፋባቸው በቦታው ላይ እንዲኖር ማሰብ ነበረባቸው
ሀሳብሺን እጋራዋለሁ
በውነት ይህን ቦታ አስከብሬ ያቆየሁት እኔው ነኝ ከኢንተርቪው መረዳት ይቻላል
በርታ ወንድሜ የባሪያ ልጅ ያሉህ እና ያቀረሹብህ ዛሬ መልካም እንቅልፍ አይተኙም ።
ጀግና ነህ ግን እንዳትለቃቸው።
ታዋቂ ጠበቃዎች አሉ እነጋገራለን።
ይህ እኮ ለኔ የዘወትር የጥንካሬ ስንቄ ነው ተዋቸው የለመዱትን ይናገሩ ያለመዱትን ከየት ያንጡት ብለህነው
ሲያሳዝን በጌታ እናንተ የዚህን ልጅ ሀቅ አትንኩ የምድሩን ተውት በሰማይ ፍርድ የሚባል ነገር አለ ፈጣሪን ፍሩ እባካቹ እባካቹን ተው ሁሉንም ትተን እንሄዳለን ቢያንስ የሚኖርበትን ተውለቶ በፈጣሪ ይሁንባቹ
እኛ ግን ወደዝች ምድር ስንመጣ ይዘነው የመጣነው የለም ይዘነው የምንሄደው አይደለም ስለዚ መሬት መቀበሪያችን ነው እባካችሁ ለዚች ርካሽ አለም መሬት ሰውን በሚውጥበት ወቅት እኛ መሬትን ውጠን ልንጠግብ ነው
ሀቅህን ልፋትህን በሰላም ለማግኘት ያብቃህ
አሜን አሜን
ኡፍፍፍፍ ይኔ ትሁት ስው እንዴት ጨካኝ ሆኑል ግፍ እኮ በነሱ ባይደርስ በልጅ ልጆቻቸው ይደርሳል😢😢😢😢
የሀዘኑን አገላለፅ በቀጥታ እያየሁት ነው አመሰግናለሁ
ጋዜጠኛው አቤት ስርአትህ💚💛♥😍😍😍ልጁም ከፈተናወች በሁላ ምቾት አለ
ሁለት ምርጦች ፈገግታቹ ራሡ ደሥ ይላል
አላህ ከናንተ ጋ ይሁን
አሜን
amen amen
@@eyobfanta3662ሀቅህን አታጣም በርግጠኛ ክፉወች በቆፈሩት ጉርጓድ ይገባሉ አብሺር ወንድም ጥሩ ሰው ፈተና ይበዛበታል ጥሩነትህ ከፊትህ ይታያል አላህ ከአንተ ጋ ይሁን ነገ ጥለነው እኔዳለን የኛም የሞት ደወል ሲደወል
አሺ አመሠግናለሁ
Thank you for sharing. Some of us could not talk about our past,
እረተው ወገኖች ኮረና መጥቶ አላህን እንድናስታውስ አድርገን ሄደ አቡጀድ ቀርቶ እንደቆሻሻ በፕላስቲክ ወገን ተቀበረ ያለዘመድ በውዛደር ስንት ወገን ተቀበረ አሜሪካን ያለችሁ እናቱ አሳድጋችሁ የሳን ልጅ ስትበድሉ አላህ አይወደውም ሲሆን እርምት አለም አላፊናት የመቃብር ቦታ ትንሽ ናት ልብሳችን አበጀድ ናት
ተባረክ ፈጣሪን መፍራት ያስፈልጋል
እንኳን አደረሳችሁ እያልኳችሁ ሁላችሁንም ፈጣሪ ይጠብቃችሁ እና የኔ ነገር ግን ከነገ ዛሬ ጉዳዩን እያወሳሰቡት ብቸኝነቴን አይተው ከፍተኛ የሀሰት ድራማ እየተጎነጎነልኝ አገኛለሁ ግን ግን ብቸኛ መናጢ ደሀ የሚሉኝ የሀያሉ እግዚአብሄር ልጅ የሆንኩ እኔ ኢዮብ ፋንታ ከኔ ጋር እልፍ አእላፍ የፈጣሪ አገልጋዮች አየተከታተሉኝ አየጠበቁኝ እንደሆነ አልጠራጠርም እንዱሁም የናንተ አይዞህ ፈጣሪ ይጎብኝህ ማለቱ ከ100 ሺህ ህዝብ በላይ ሰራዊት ከፈጣሪ መታዘዛችሁ ስለ እኔ ነውና የቻላችሁትን ያህል በፀሎት ስለተዋጋችሁልኝ ስላገዛችሁኝ ፈጣሪ አብዝቶ ይባርካችሁ
ገና ላድምጥ ግን በቀጣይ ደስታ ያሰማን
አሜን
Sorry bro to hear whathappened to you. May God give you strength to cope with your dilemma. I really admire your calmness.
አመሠግናለሁ
እዮብ 02.?
አብረን ተምረናል የሚገርመው እየብ ሰላምተኛ ነው ግን ሁሌ ከፍቶት የሚኖር. ይመስላል ወንድሞቹ ዘንጠው መኪና ይዘው ልጆቻቸውን ጭነው ሲሄዱ ብዙውን ጊዜ ቤልጅየም ኤንባሲ ፊት ለፊት ባለው ሱቆች ይደበር ነበር
አባቱ የደደቡብ ኩማሼ ሰው ናቸው እኩል እንደማያዩት የታወቀ ነው ።
ምሰኪን😢😢😢😢😢😢😢😢
አመሠግናለሁ
አባቴ ወላጆቹ ሰሜን ሽዋና ጎንደር ናቸው ይህን በደንብ አቃለሁ
አይይይ የኛ ነገር ሰው ወጥቶ ሚቀርበት ዘመን ላይ ሆነን ያለውም የለለውም እኩል ብጥብጥ አምላክ ሆይ ሰላም ስጠን
አሜን
ከተቻለ አንዱን አቅርብልን ከሁለት ወገን ይደመጥ pls በተረፈ ብቻህን አይደለህም ሰላም ፍጠሩ ሺህ አመት አይኖርም ለምንገባበት ለአፈር መጣላት እግዚአብሔር ምህረት ያድርግላቸው በምድራችን ላይ ላሉ ገንዘብ ወዳዶች እግዚኦ መሃረነ ክርስቶስ እናት መውረስ ሲገባት ለልጅ ማውረስ ምን ዓይነት ህግ ነው ከመሰረቱ ትክክል አይደለም ቅድሚያ ለልጅ ሳይሆን ለእናቱ ነበረ ሁልጊዜ ሴት መውረስ የለባትም የተባለ ይመስል ለውንድ አድሎ አለ በጭራሽ አግባብ አይደለም እሷ ነበረች መውረስ የሚገባት ጨርሻለሁ
እንደው በደስታ የምፈልገው ነገረ ነበር ገና ገና ብዙ ቡዙ የምንወያይበት አርስቶች ነበሩ እኔ በበኩሌ ፈቃደኛ ነኝ ስለአስተያየቱም አመሠግናለሁ
እዮቤ እግዚአብሔር ወርዶ ይፍረድልህ እንጅ ምን ይባላል፣ ቅድስት አርሴማ ትጠብቅህ፣ ለነሱም ልቦናቸውን ይመልስ፣
ትክክል ብለሻል የእኔ የእዬብ የቅርብ ሠው ነኚ እዬብ ማለት አባቱን ያገለገለ የጦር ወድሞቹም ተንቅቀው ያቃሎ ይህ ለእዬብ አይገባም ባደርገው በጎ ነገር ውለታው ይህ አልነበርም አሁንም አርፈደም እህት ወድሞቹ ወደ ፈቅርና ሠላም ይመለሱልን
አዎ አግዚአብሄር እውነት ፈራጅ ነው
ያርሴማ ልጅ አፍሮም አያቅ አርሴማ ትባርካችሁ
ሁላችሁንም ፈጣሪ ይባርካችሁ እንደኔ አይነት መንከራት መሸወድ መገፋት መካድ አይድረስባችሁና ይህ ሁሉ ጉድ ግን በፈጣሪ እርዳታ ፍትህ ቢሮ እርዳታ ስር በቆሙ እውነተኞች የደሀ እንባ አባሾች አማካይነት አሸነፍኩኝ እንጂ ጉዳዩ ከባድ ነበር
አቤት ትህትና አይዞኝ ወንድም ምቀኞች ናቸው ልጆችህን ለምን ሰብስበህ ያዝክ በማለት የዘመድ ምቀኛ መጥፎ ነው እግዚአብሔር ይርዳህ።
አሜን
አቤት ክፋት ተካፍሎ ቢበላስ አንተ መልካም ሰው መሆን ከእግዚአብሔር በመባረክ በበረከት ትኖራለህ በሰው ላይ ግፍ መስራት መጨከን በዚህ ዘመን ይቅር ይበለን ፈጣሪ ልቦናቸውን ይክፈትላቸው አንተም በርታልን ወንድማችን አስተዋይ ነህ እናመሰግናለን
አሜን ተባረኪልኝ
አሜን
ጠያቂው ብዙ ጊዜ ታዝቤዋለው እየበDኋት ታንቀላፋለች ነገር ነው። ጥያቄ ይደጋግማል። ባለታሪኩ በዚህ ሁሉ ተፅዕኖ ውስጥ አድጎ በራስ የመተማመኑ ግን ድንቅ ነው። ስለ እናቱ ሲናገር ኢትዮጵያ ውስጥ እስከአሁን ድረስ ለሰው ልጅ የሚሰጠው ደረጃ ከኑሮ ጋር ታይቶ መሆኑ ያሳዝናል። የቤት አገልጋዩች አሁንም ቦታ አይሰጣቸውም። ከፍ እንዲልም አይፈለግም። የጉድ አገር!!!
በነገርህ ሁሉ ፈጣሪ ይድረስልህ ነገሮችን ፈጥኖ ይረዳህ አመሠግናለሁ
መረጋጋቱ ፣ ፈገግታው ፣ እርግጠኛነቱን ወደድኩለት❤❤ አይዞህ ወንድሜ ፈጣሪ ከጎንህ ነው 🙏🏻🙏🏻🙏🏻
አመሠግናለሁ ቤተሰብ
እኔን እሚገርመኝ ነገር የስው ልጅ ወዴት እያመራ ነው በዚች ምድር ላይ ሁሉም ነገር የኛ አይደለም ሀብት ንብረት ጥለነው እንሄዳለን መሬትም ቢሆን መቀበሪያችን ከእናታችን ሆድ ስንወጣ እራቁታችንን ነው ይቺ አለምን ስንስናበትም በአንድ አንሶላ ተጠቅልለን ወደ መቃብር እንወዳለን ታዲያ ከሞት ጋር ምን ይዘን ሄድን ትተነው ለምንሄደው ኮተን ከእህት ከወንድሞቻች ከእናት ከአባታችን ጋር ለምን እንባላለን አረ ፍቅር ይሻለናል በተለይ በዚህ ዘመን የስው ልጅ የወረደበት ገንዘብ የነገስበት ዘመን ነው በእኔ እይታ ከሞት ጋር ምንም ነገር ይዘነው እምንሄደው ነገር ስለሌለ ከመቃብር በላይ ስማችንን እሚያስጠራ መልካም ስራ እንስራ በስማይም በምድርም እሚያፀድቅ መልካም ስራ ነውና ስላም ለአግራችን ፍቅር ለህዝባችን ይሁን
ይገርማል very sad story
ጀግና አይዞህ ወንድም ሥታሣዝን ግን ደግሞ ጀግና እና ይቅር ባይ ትመሥላለህ እና በሁሉም ሥለምበልጣቸው ነው አይዞህ ሀቅህን ያሥመልሥልህ
የደበቀው ነገር አለ ይቀባጥራል
የኔ ጉድ ማለቂያ የለው እኔ በአሁን ሰአት ያለኝን የፈጠራ ችሎታ ተጠቅሜ አገርን ወገንን የሚጠቅም ስሥራ ለመጀመር ደፍ ቀና በማለት ላይ ሳለሁ ሆን ተብሎ አእምሮዬን ለመረበሽ ነገሩን ይግባኝ በማለት ወደ ኾላ ለመመለስ አየተሞከረ ነው ግን ፈጣሪ አሁንም ይፈርዳልና ፀልዩልኝ
❤
አይዞህ ወንድሜ ጌታይፍረድባቸዉ እነዚ ሌቦች
እናትህ መብት ካላችው ለምን አይጠይቁም እንደዚህ አይነት የ ዋህነት እንኳን አይሰራም
ተበደይ ለወንደሞቹ ሲል ነው አሁን ግን ቀናነት ከሌላቸው የናቱን መጠየቅ አለበት
ይገርማል እሷኮ እኔ ምጠቀም መስሏት ነው
አቶ ፋንታ በጣም ሀይለኛ ናቸው ምን ሆነ መሰላቹ ለእህቴ ልጅ ወተት ከነሱ ቤት ነበር ተከራይተን የሚመጣላት አንድ ቀን አቶ ፋንታ ደብዳቤ አሲዘው ላኩልንእንዲህ ይላል ''ወተት የሚወስዱት ሰራተኞች መንገድ ላይ ስለሚጠጡት የወተት ዕቃው ቁልፍ ይሰራለት ሌላው የምትልኩት ዱሜቻ የሚባለው ልጅ የሴት ሰራተኞቼን እያባበለ ስለሆነ ደግሞ ቢያደርግ አሲዤ አሰገርፈዋለሁ ''ብለው እርፍ 🤣🤣
በውነት የሰፈረ ሰው ነህ ማለት ነው አዎ ፋዘር ሀይለኛ ነበር በተለይ በተለይ አእምሮውን ልቀት ደሞ በድሮ ግብርና ሰዎች ስትሰማ ያሰደምማል አመሰግናለሁ ለማንኛውም
በጣም ያሳዝናል ምክንያቱም እኔ አሳልፌዋለሁ የዴቃላልጅ እየተባልኩ ነው ያደኩት የናቴን ዘመዶች አላቅም ዝጋዘመድ የሚባል ነገር አላቅምአባቴም ወልዶ ነበር የጣለኝ ግን አሁን በቅርብ ግዜ የአባቴልጅ አግቻለሁ ተመስገነው ግን ገና ብዙ ነገሮች ይቀረኛል
ፈጣሪ ካንቺ ይሁን
በሌላው የውርስ ሁኔታ እንደማውቀው፣ አንተ ልትካፈል የምትችለው የአባትህን ድርሻ ብቻ እንጂ፣ በእናት ስለማትገናኙ ከሌሎቹ እህት ወንድሞችህ እኩል የምትካፈል አይመስለኝም።
ይህ ንብርት የአባት ብቻ ነው እናታቸው ድርሻቸውን ወሥደዋል ምን አልባች ተበዳይ ጋር ሥምምነት ካላደርጎ የተበዳይ እናት ማሥርጃ አላት 20አመት ልጂ ወልዳ ተቀምጣለች ህጎ ይፈቅድላታል የአካባቢሠው ያቃል ንብርት ይገባኛል ብላ ልትመጣ ትችላለች ይህ ከመሆኖ በፊት ከተበዳይ ወንድማቸው ጋር ቢሥማሙ ደሥ ይለናል
ሁሉም የእኩል መብት አላቸው የትም ይደጉ የት አባት በግል ለእሱ አባቱ ሰጡኝ ቢልም ህግ ደግሞ ለሌሎችም የማግኘት የእኩል መብት አላቸው ከንግግሩ መረዳት የሚቻለው ሌሎቹ ውጭ ስለሚኖሩ እንደማይገባቸው አይነት አነጋገር ነው ሌላ እርሱ አባቱን በማስታመም ብዙ ደክሟል ከአጠገባቸው የነበረው እሱ ብቻ ነበር እንደዛ ስላደረገ አባቱ ለእሱ ብቻ ብለው ቢፈርሙ እንኳን ህግ ደግም ለሌሎቹ መብት ይከራከራል ምክንያቱም ልጆች ናቸዋ ልክ እንደ እሱ ሌሎች ተመሳሳይ ቤተሰብ እኩል ነው የተፈረደላቸው ።
እኮ ቀሪውን እኮ ሌሎቹ ሲከፋፈሉ ከእሱ እኩል ነው የሚደርሳቸው
ወንድሞቹ በተበዳዬ ቅንነት ከሌላቸው የናቱን ድርሻ የመጠየቅ መብት አለው ማሥርጃ ሥላለው እሱ መልካም ልጂ ሥለሆነ ነው ዝም ያለው
@@gddgdfg3728 እናቱ እራሳቸው እኮ በደንብ በህግ መጠየቅ ይችላሉ ግን አልፈልግም አሉ እንጂ እናቱ በሕይወት እያሉ ግን እሱ የእናቴን ድርሻ ብሎ መጠየቅ አይቻልም
እግዚአብሔር ይርዳክ ወድሜ
ኣጆኻኻኻኻ ናተይ ጅግና ከምዛ ዘለኻያ ሽም ይመርሕ ጥዋፍ የብርህ ስምካ እዮብ እዩ እዮብ ብሓቂ ተዓገስ ጥራይ ኪዳነምህረት ኣብ ትሕቴኻ ከምዝሰግዱ ይሕዋትካ ሓንቲ መዓልቲ እመን ጅግና ኣጆኻ ጥራይ ጥንቅቅ በል ሓደራ🙏🏾❤️❤️❤️❤️💐🧠🤍🫀🤍
አመሠግናለሁ
Eyo midiya mirt midiya balekebet selam yebezalik😍😍❤❤🙏
አይዞህ ሁሉም አልፋል የጣሉህ ሲወድቁ ታያቸዋለህ ግን ስንት አመት ሊኖሩ ነው ኑዛዜ የሚሰርቁት ፈጣሪ ይቅር ይበላቸው።
አመሠግናለሁ የደረሰብኝ በደል ቢወራ አያልቅም
አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
አይዞክ ወንድም አለም
አመሠግናለሁ