Ato Abie Sano's, CBE President, Interview with Addis WALTA TV
Vložit
- čas přidán 1. 05. 2024
- Copyright © CBE (Commercial Bank of Ethiopia)
Follow us on:
☞Facebook: / combanketh
☞Twitter: / combankethiopia
☞LinkedIn: / commercialbankofethiopia
☞Telegram: t.me/combankethofficial
/ commercialbankofethiopia
Best president with fully confidence and answer Great ABIE SANO KEEP IT , WE need this kind of leader in other sector .
በጣም አሪፍ ጥየቃ አሪፍ መልስ ሁለቱም አደንቃለሁ
ፕሬዝዳንት አቶ አቤ ሳኖ እናመሰግናለን
መልካም የስራ ዘመን ይሁንልዎ!!
Good leader thankyou very mush. You explanation is good
Well mannered, responsible, and respectful leader.
My early bank colleague and great bank leader, Ato Abe Sano. Brilliant 👏
To be honest when I came first I was just to make fan of abe sano but now after I watch the video I respected him. he is the best
Good job dear presidant
Really I admire ato Abe Sano. The interview vividly implies that you are compitent leader. I recognized your efforts to wards modernizing the bank. You need to fasten your pace than the ordinary. Big competition is ahead of you.
When the journalist asked a question and received an answer (the answer he expected), he would stop the explanation without needing any further explanation.
but the president should be praised
My Bank
Thank you for our CBE to respond to the reality of the general service regarding the rules and regulations under all the services for the entire community, including the 🌎 beneficiary for best and reality on accountability.
From the side of the interviewer, if possible, let let us have to ask a question response retarding their responsibility and the mandet of their position to response when the question is required to do so!!!
Please, if possible let National bank of Ethiopia and CBE to be interviewed on the same time with bisde seat for answer the questions for better understanding and suggestion from the beneficiary/community of our be loved country Ethiopia. ❤❤❤
inpatient journalist and matured manager!
Ere irgata,mn ale getaye inenim indi rigit bitadergegn,abo zemenot yibarek
I am proud of you our Genius leader you have given the best response with the truth of what we are facings in reilaty.Thank you for making cbe stay high as always😅😅😅😅😅😅
Education + background = this personality
My president ❤
The problem at CBE is its motivation platform for its employees. Some of them are not Assertive and didn't have customer first attitude.
Ere ahun arif honuwal tew enji hulem tekarani mehon tkm yelewm ngd bank ahun lay arif honuwal teshashluwal siganen new enji ahun lay arif new bewer 1de system bibal chgr libal new ende ere anamar ngd banko bzu denbegna alew andande syatemu lichenanek yichlal mnalebet ende metfo argen banaweraw lemangnawm mrt interview
My Bank!
ሰራተኞቻችሁ ጋጥ ወጦች ናቸው ማናጀሮች እራሳቸውን የማስከብሩ ናቸው በአጠቃላይ በየባኩ ዳኛ ዬሌለው ኳስ ሜዳ ነው ብል ማጋነን አይሆንብኝም ጥሩዎች የሉም ማለት አይደለም ወበራቸው ለይ ብዙ የማይቀመጡ ስራቸውን በቅርብ የሚከታተሉ የተመረቁም አሉ ሽልማት የሚገባቸው አሉ እደዛም ወራዶች ያነሱም አሉ ለሰራተኞቻችውን ለጥፋት ብርታት የሚሰጡ የወረዱ ወራዶች በብዛት አሉ አርሟቸው ቅጣትን አስተምሯቸው መሪ ካማረ የበታቹም ያምራል ቅሌታሞች ናቸው ተሀድሶ ስጧቸው እደ ጋግሪን በሽታ ተዛምቶማቸዋል አፅዷቸው ።
Beast president abie sano
please say best but not beast, it has a different meaning 😂
Good comment
የራስን ገንዘብ ለማውጣት ለምን ደንበኛ ይከፍላል? ባንክ ትርፍ የሚያገኝው ከሚሰጠው ብድር ነው።
Great man!!
CBE please avoid pass book as basic required. I don't see the relevant of it.
Great job
Proud of my bank
እጅግ በጣም ኮርቼቦታለሁ ኘሬዜዳንቴም በመሆኖ ተደስቻለሁ አመሰግናለሁ 😁
ምርጥ ቃለ መጠይቅ
Great and gentle leader, Mr Abe Sano I respect you! Really, You are a role model for so many institution leaders. In this interview the journalist presented as disrespectful.
Mana jalqaba keessatti ofi barree! Yoomuu ni jaalatamta CBE koo! Keep shining Mr Abe!
No one can compete with Bacha Gina
አቶ አቤ ሳኖ ለሰጡት በሳል ቃለ መጠይቅ እናመሰግናለን
❤❤❤
የደከመ ጥያቄ ነዉ የምጠይቀዉ
በቃ፣ዛሬ፣ጋዜጠኛው፣ችራሽ፣የአቤ፣ሳኖኖ፣መልስ፣እውቀት፣ትዕግስ፣የራስ መተማመን፣ልዩ ነው። big #respect
Great bank
ከአንድ የትልቅ ባንክ ኃላፊ የሚጠበቅ ትክክለኛ መልስ!መጠየቅ ያለበትን ትክክለኛ ጥያቄ የሚያቀርብ ጋዜጠኛ ጋር!ሳላደንቅ አላልፍም አቤ ሳኖ እናከብርሃለን!!!
WOW what a genius 30 አመት ሰይሞላቸው የብሄራዊ ባንክ ፕሬዚደንት መሆን ይገርማል!!
I really appreciate the CEO. But the journalist ways of interviewing are not professional tecinical based.
የጴንጤ ፖስተሮዎች የሀይማኖት ተከታያቸውን ሿሿ እየሰሯቸው መሆኑን ጋዜጠኛው ፍርጥ አድርጎ መጠየቁን ከልብ አመሰግናለሁ እኒህ ፖስተሮች ሀገራችን ላይ ህግ እሚያከብር መንግስት ቢኖር ተጠያቂ ነበሩ😢😢😢😢😢
tiru interview new gin tinish gazetegnaw sewiyew meliso eskicheris ayitebikim
ፎቶ ንግድ ባንክ ትክክለኛ እርምጃ ነው!!!! ምክንያቱም ሰዎቹ የንግድ ባንክን ብርን ተሰርቀው ጠፍተዋል ማለት ተፈላጊዎች ናቸው ስለዚህ በፎቶ ማፈላለግ አለበት ...ይህ አሰራር በመላው አለም ይሰራል ...ለምን ኢትዮጵያ ውስጥ አነጋጋሪ ሆነ ? ሕግና ስርዓታችን ብዙ አልዘመነም ስለዚህ ይህን መገንዘብ አለብን...ጋዜጠኛ ከመጠየቅህ በፊት መዘጋጀት አለብህ!!!! ወጣ ብለህ ከሌሎች ሀገሮች ለመማር ሞክር....
ኘሬዘደንቱ ኮንፊደንሱ ገራሚ ነው ብቃት ሲኖርህ
ጀለስ ሶዬዉ አጋልጦሻል
Abie Sano is a matured bank leader. He is reasonable and balanced. The journalist is a good one too. Please give the leader of the bank space and time to answer the question you asked. Being aggressive does not produce any added benefit. Specially when you are interviewing a great bank leader who seem to have high moral values, it is imperative to be respectful.
Life is short and we hold human respect as the paramount to human existence. Please DO NOT belittle a great bank executive by insinuating negligence.
Students in Ethiopoa have been breaking buses, destroying school property and sometime murdering opponents. Lazy chat eating students have been out of control for the last 60 years.
Now the new students are into ATM theft. Something needs to be done
Thank You! Reasonable...Respect!
Gd
I am proud of you Abe. Meseret Tesfaye
በሰአቱ መልሱ የተባለውን ብር መልሰው ግን የብዙ ጉዋደኞቸ በሰአቱ በሲስተም ችግር እስከ 70ሺ ድረስ አውጥተው ነበር ግን በሰአቱ ብር ያወጣችሁ መልሱ ሲባል ያወጡትን ብር መልሰዋል ግን ብሩን ከመለሱ ቡሀላ አውጥተውት በነበረው ልክ ከአካውንታቸው ተቀንሶ ተወስዱዋል ለምሳሌ 70 ሺ አውጥተው የነበረው መልሱ ሲባል ሙሉ ለሙሉ መልሰዋል ግን ከአካውንታቸው 70ሺ ተቀንሶባቸዋል 1 ወር አለፋቸው እስከ አሁን መፍትሄ አላገኙም ማን ይሆን የእነሱን ጥያቄ እሚመልስላቸው
ሰሜነህ አንዳንዴ አጉል ክርክር ውሰጥ ትገባለህ ለእንግዳህ በቂ እድል መሰጠት ይጠበቅበሃል::
Yetagedu serategnoch kewer belay alfoachewal lemen eskahun melash asetubetem
Financial miracle????
እንዲህ ያለ ቃለመጠይቅ መደረግ ያለበት ምናልባት በኢኮኖሚስት ወይም በዘርፉ በቂ ግንዛቤ ባለው ሰው ነው። ከ 165,000 ተበዳሪዎች አጠቃላይ ብድር top 10ዎቹ 1.8 ፐርሰንቱን መበደራቸው 177 ቱ ደግሞ 8% መበደራቸው ጠናማ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ለመረዳት ያስችላል።
Ene 14700 birr asalfe kesera tagegalw ened hebert sememenetu and sew ketagede bi beza 30 kene new yemilw ena kehege wechi honachiwal
Great president 👏
በንግድ ባንክ ምክኒያት ደመወዝ በአንድ ወር ከሳምንት ሆኗል የሚከፈለን በተለይ ኢትዬ ቻይና ቅርን ጫፍ እረ ተበላሽታችሗል እውነት ደግሞ የማጭበርበሪያ ሲስተማቸው ሲስተም የለም መሆኑ ነው እረ ተው ይኸን ሰራተኛ ለበቀል አታነሳሱት
አንተ ጀነግ እኔ ብኖርበት ሰርቂያለዉ ግን ፎቶዬን መለጠፍ የለባችሁም ብዬ እከራከራለዉ ትላለህ😢😮😅
Please interviewer!!! Worest interview I saw, interrupting the president once again.Why?
In situations like this, it would be constructive for the interviewer to actively practice better listening skills. Giving space to the president without interruptions, but wiz due respect to learn more. He is calm.
እግዚአብሔርን ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እንዳትቆጥቡ ሌባ ናቸው።
ለገዛ ገንዘቤ ዋስትና አላገኘሁም
ያለምንም ምንም ምክንያት (ክስ ሁሉ የለብኝም) ገንዘቤን አግደው በልተውብኛል ።
አንድ አመት ከአራት ወር ሁኖኛል እስካሁን ምንም አይነት ምላሽ አላገኘሁም።
እንዳልከስ አካውንት ጥቁሬን ከሲስተም ውጭ አድርገውብኛል
ምን አለ ደረጀ ሀይሌ ኢንተረዚዉ ባረገዉ
በነፃ ስላገለገለ ነው ብሎ ነገር አለ እንዴ? ሰው ገንዘብ ማስቀመጡ ብቻ ለባንኩ ትልቅ ጥቅም አይደል እንዴ? ደግሞ እኔ ከምኖርበት ኮሪያ ላይ ከራሱ ከባንኩ ATM ለሚወጣ ገንዘብ የሚያስከፍል የለም። በተጨማሪም፣ በ online transfer ስናደርግ ሙሉ ለሙሉ ነፃ ነው። ብዙ ግዜ charge የሚያደርጉት service ስታገኝ ነው ባንክ ቤት ነደህ፣ እሱም፣ ለጥቂት አገልግሎቶች፤ ባንክ ATM ለመቀየር፣ book replace ለማድረግ፣ የባንክ certificate ለማውጣት፣ internet banking activate ለማድረግ እና ለመሳሰሉት፣ ገንዘብ ለማዘዋወር ግን የሚያስከፍል የለም። ምክንያቱም cash ከባንክ እንዳይወጣ ነው የሚፈለገው እንጂ ከማን ወደ ማን ሄደ አይደለም።
Dear this is not Korea this is Ethiopia
አህያና ውርንጭላ
አንተ ክፍታፍ!
Ato simeneh, why are you talking before he finishes?
Trust building is first abe Sano go to ur he'll
He suppose to resigne now
ስሜነህ ተፈጥሯዊ የሆነ ካድሬ ነው።ለዚህ ማረጋገጫ የማያውቀውን ነገር በእርግጠኛነት ይናገራል።
አቤ ሣኖ ደግሞ ለሌላ ሥራ የተሰጣችሁን ፎቶ መለጠፍ ተገቢ አይደለም። ወንጀልም ነው።ወንጀል በሕገመንግስቱ አይገለፅም።ሥህተትህን እመን።
ተደራጅታችሁ እና አደራጅታችሁ በመንግስት በሚመራ ሌባ ታዘርፉናላችሁ!
The Journalist is acting a childish. Because he seems to interview as activist (his usual interview); but President Abie Sano is amongst high professional individuals leading a leader Bank. So, he should be respectful, good litsener, and acting professional Journalist.
First you have to understand bro
This is hard tockshow
ባንኩ ስፖንሰር መሆኑን ሳዉቅ ደባሪ ሊሆን እብደሚችል ገምቼ ነበር በቀላሉ። ስሜነህ ጭራሽ ለባንኩ ወግኖ ሰራተኛዉን መዉቀስ ይቃጠዋል። After all it was unusual simenes interview i ever seen and it is prearranged interview. 👎
It is being the worest now awash is becoming #1 so sluggish and so poor software
Brother sukena bank lay CBE bank nw
Awash is equivalent to cbe s one district
Awash is equivalent to cbe s one district
❤❤❤