Velikost videa: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Zobrazit ovladače přehrávání
Automatické přehrávání
Přehrát
ቃለሂወትን ያሠማልን የአገልግሎት ዘመንክን እግዚአብሔር ይባርክልህ
እጅግ ህይወትን የሚያለመልም ትምህርት። ድንግል ማርያምን የማያከብር በሙሉ መጨረሻቸው ልጇን አብሮ ዝቅ ዝቅ ማድረግ ነው። ላቲ ስብሃት እርሷን አታማልድም ብለው ፈራጅ የሆነውን አምላክ ግን ሎቱ ስብሃት አማላጅ ይላሉ። ለአባታችን ቃለ ህይወት ያሰማልን
🥰🥰😇😇❤❤❤ ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህራችን 🙏🙏🙏
እንዴት ያለ ትርጓሜ ነው? ቃለሕይወት ያሰማልን! ወንድሞች እህቶች ላይክ ሼር እናድርግ ለሌሎች እንዲዳረስ
19:19 The Catholic Church believes and teaches that the blessed mother is free from both original and actual sin!Thanks!
ቃለህይወትን ያሰማልን መምህር
ሁሉ ሀጢያትን ሰርተዋል የእግዚአብሔር ክብር ጎድሎአቸዋል ይላል እኮ
አትመኝ ይላል በቀላሉ ለምሳሌ የማይመኝ ይኖር ይሆን ;
እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ❤❤❤❤
Kale hiwot yasemalen memeher 🙏 ❤️ ♥️ 😋
ቃለ ህይወት ያሰማልን
❤❤❤❤
የሚገርመው እኮ ማሪያምን ጥንተ አብሶ አለባት ሲሉ መናፍቆች አያስተውሉም ክርስቶስ ከማሪያም ስጋ እንደነሳ ከባድ ነው አለማስተዋል መምህር ቃለ ሕይወት ያሰማልን❤🙏
ሀጢአተኛ ያልሆነ ልጅ ለመውለድ ጥንተ አብሶ መኖር ከሌለበት ማርያምን የወለዱት ሀናና እያቄምምም ጥንተ አብሶ ሊኖርባቸው አይገባም።የእነርሱ ወላጆችም የእነዚያ ወላጆችም... አዳምና ሄዋንም😂
ሉቃ 1፥ 46 ማርያምም እንዲህ አለች፤“ነፍሴ ጌታን ከፍ ከፍ ታደርገዋለች፤47 መንፈሴም በመድኀኒቴ በእግዚአብሔር ደስ ትሰኛለች፤ማርያም በዕርግጥ መዳን ወይም የሐጢያት ይቅርታ ማግኘት እንደሚያስፈልጋት እራሷ በመድሐኒቴ ስትል ገልጻለች
እኔ ፕሮቴስታንት ነኝ። ያልከው በሙሉ እቀበላለሁ። እንዲሁም ሌሎች የሚቀበሉ የፕሮቴስታንት አቢያተ ክርስትያናት አሉ። ተባረክ።
may i ask which church you are a part of?
🙏🙏🙏🙏🙏 ቃለ ህይወት ያሰማልን
በጣም አሪፍ ትምህርት ነው እናመሠግናለን ጥያቄ አለኝ ተሸፋፍኖ እንዳያልፍ1.ደስተኛ የሆንሽ ሆይ ደስ ይበልሽ የሚል የት ነው ?2. ያልታመመ ሰው መድኃኒት ያስፈልገዋል ወይ ?3. የወር አበባ አታይም ነበርስ ተብሎ የተፃፈልን ?
አማርኛው ተቆርጧል ምክንያቱም ሉቃ2-26ተፈስሂ ፍስሂት ኦ ምልዕተ ጸጋ እግዚአብሔር ምስሌኪ ይላል ትርጉሙም ደስተኛይቱ ደስ ይበልሽ ጸጋ የተመላሽ ሆይ እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነው።ሚለው አማርኛው ቆርጦ ደስ ይበልሽ በማለት ይጀምራል።
ሌላው አምላኬ ማለቷ ፈጣሪዋ ስለሆነ መድኃኒቴ ያለችው ከሀጢያት ስለለያት ነው።
ይህ የቃል ትምህርት ነው በአብዛኛው ይህ ማለት ግን የተጻፈ ታሪክ የለንም ማለት አይደለም ጽንሷ መውለዷም የውርዝውና(የወጣትነት ባሕሪዋ የሴትነት ባሕሪ መገለጫ የሆነውን የመርገም ፍሳሽ ከድህነት በኋላም ወር አበባ የሚባለው እንዳላያት ብዙዎች ጽፈዋል በቃላቸውም አብዝተው ጽፈዋል።
አላዊቂ መናፍቅ ነህ።
የምትናገረው መጽሐፍ ቅዱሳዊ አይደለም። የእርስዎ አስተያየት ነው.
ትንቢተ ሕዝቅኤል 1818 አባቱ ግን ፈጽሞ በድሎአልና፥ ወንድሙንም ቀምቶአልና፥ በሕዝቡም መካከል ክፉን ነገር አድርጎአልና እነሆ፥ እርሱ በበደሉ ይሞታል።19 እናንተ ግን፦ ልጅ የአባቱን ኃጢአት ስለ ምን አይሸከምም? ትላላችሁ። ልጅ ፍርድንና ቅን ነገርን ባደረገ ትእዛዜንም ሁሉ በጠበቀና ባደረገ ጊዜ ፈጽሞ በሕይወት ይኖራል።20 ኃጢአትን የምትሠራ ነፍስ እርስዋ ትሞታለች፤ ልጅ የአባቱን ኃጢአት አይሸከምም፥ አባትም የልጁን ኃጢአት አይሸከምም፤ የጻድቁ ጽድቅ በራሱ ላይ ይሆናል፥ የኃጢአተኛውም ኃጢአት በራሱ ላይ ይሆናል።21 ኃጢአተኛውም ካደረጋት ኃጢአት ሁሉ ቢመለስ ትእዛዜንም ሁሉ ቢጠብቅ ፍርድንና ቅን ነገርንም ቢያደርግ ፈጽሞ በሕይወት ይኖራል እንጂ አይሞትም።
ወሬ
ቃለሂወትን ያሠማልን የአገልግሎት ዘመንክን እግዚአብሔር ይባርክልህ
እጅግ ህይወትን የሚያለመልም ትምህርት። ድንግል ማርያምን የማያከብር በሙሉ መጨረሻቸው ልጇን አብሮ ዝቅ ዝቅ ማድረግ ነው። ላቲ ስብሃት እርሷን አታማልድም ብለው ፈራጅ የሆነውን አምላክ ግን ሎቱ ስብሃት አማላጅ ይላሉ።
ለአባታችን ቃለ ህይወት ያሰማልን
🥰🥰😇😇❤❤❤ ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህራችን 🙏🙏🙏
እንዴት ያለ ትርጓሜ ነው? ቃለሕይወት ያሰማልን! ወንድሞች እህቶች ላይክ ሼር እናድርግ ለሌሎች እንዲዳረስ
19:19 The Catholic Church believes and teaches that the blessed mother is free from both original and actual sin!
Thanks!
ቃለህይወትን ያሰማልን መምህር
ሁሉ ሀጢያትን ሰርተዋል የእግዚአብሔር ክብር ጎድሎአቸዋል ይላል እኮ
አትመኝ ይላል በቀላሉ ለምሳሌ የማይመኝ ይኖር ይሆን ;
እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ❤❤❤❤
Kale hiwot yasemalen memeher 🙏 ❤️ ♥️ 😋
ቃለ ህይወት ያሰማልን
❤❤❤❤
የሚገርመው እኮ ማሪያምን ጥንተ አብሶ አለባት ሲሉ መናፍቆች አያስተውሉም ክርስቶስ ከማሪያም ስጋ እንደነሳ ከባድ ነው አለማስተዋል መምህር ቃለ ሕይወት ያሰማልን❤🙏
ሀጢአተኛ ያልሆነ ልጅ ለመውለድ ጥንተ አብሶ መኖር ከሌለበት ማርያምን የወለዱት ሀናና እያቄምምም ጥንተ አብሶ ሊኖርባቸው አይገባም።የእነርሱ ወላጆችም የእነዚያ ወላጆችም... አዳምና ሄዋንም😂
ሉቃ 1፥ 46 ማርያምም እንዲህ አለች፤
“ነፍሴ ጌታን ከፍ ከፍ ታደርገዋለች፤
47 መንፈሴም በመድኀኒቴ በእግዚአብሔር ደስ ትሰኛለች፤
ማርያም በዕርግጥ መዳን ወይም የሐጢያት ይቅርታ ማግኘት እንደሚያስፈልጋት እራሷ በመድሐኒቴ ስትል ገልጻለች
እኔ ፕሮቴስታንት ነኝ። ያልከው በሙሉ እቀበላለሁ። እንዲሁም ሌሎች የሚቀበሉ የፕሮቴስታንት አቢያተ ክርስትያናት አሉ። ተባረክ።
may i ask which church you are a part of?
🙏🙏🙏🙏🙏 ቃለ ህይወት ያሰማልን
በጣም አሪፍ ትምህርት ነው እናመሠግናለን ጥያቄ አለኝ ተሸፋፍኖ እንዳያልፍ
1.ደስተኛ የሆንሽ ሆይ ደስ ይበልሽ የሚል የት ነው ?
2. ያልታመመ ሰው መድኃኒት ያስፈልገዋል ወይ ?
3. የወር አበባ አታይም ነበርስ ተብሎ የተፃፈልን ?
አማርኛው ተቆርጧል ምክንያቱም ሉቃ2-26ተፈስሂ ፍስሂት ኦ ምልዕተ ጸጋ እግዚአብሔር ምስሌኪ ይላል ትርጉሙም ደስተኛይቱ ደስ ይበልሽ ጸጋ የተመላሽ ሆይ እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነው።ሚለው አማርኛው ቆርጦ ደስ ይበልሽ በማለት ይጀምራል።
ሌላው አምላኬ ማለቷ ፈጣሪዋ ስለሆነ መድኃኒቴ ያለችው ከሀጢያት ስለለያት ነው።
ይህ የቃል ትምህርት ነው በአብዛኛው ይህ ማለት ግን የተጻፈ ታሪክ የለንም ማለት አይደለም ጽንሷ መውለዷም የውርዝውና(የወጣትነት ባሕሪዋ የሴትነት ባሕሪ መገለጫ የሆነውን የመርገም ፍሳሽ ከድህነት በኋላም ወር አበባ የሚባለው እንዳላያት ብዙዎች ጽፈዋል በቃላቸውም አብዝተው ጽፈዋል።
አላዊቂ መናፍቅ ነህ።
የምትናገረው መጽሐፍ ቅዱሳዊ አይደለም። የእርስዎ አስተያየት ነው.
ትንቢተ ሕዝቅኤል 18
18 አባቱ ግን ፈጽሞ በድሎአልና፥ ወንድሙንም ቀምቶአልና፥ በሕዝቡም መካከል ክፉን ነገር አድርጎአልና እነሆ፥ እርሱ በበደሉ ይሞታል።
19 እናንተ ግን፦ ልጅ የአባቱን ኃጢአት ስለ ምን አይሸከምም? ትላላችሁ። ልጅ ፍርድንና ቅን ነገርን ባደረገ ትእዛዜንም ሁሉ በጠበቀና ባደረገ ጊዜ ፈጽሞ በሕይወት ይኖራል።
20 ኃጢአትን የምትሠራ ነፍስ እርስዋ ትሞታለች፤ ልጅ የአባቱን ኃጢአት አይሸከምም፥ አባትም የልጁን ኃጢአት አይሸከምም፤ የጻድቁ ጽድቅ በራሱ ላይ ይሆናል፥ የኃጢአተኛውም ኃጢአት በራሱ ላይ ይሆናል።
21 ኃጢአተኛውም ካደረጋት ኃጢአት ሁሉ ቢመለስ ትእዛዜንም ሁሉ ቢጠብቅ ፍርድንና ቅን ነገርንም ቢያደርግ ፈጽሞ በሕይወት ይኖራል እንጂ አይሞትም።
ወሬ