Sheger Cafe - የ20ኛው ክፍለዘመን የኢትዮጵያ ስነ-ጥበብ ታሪክ እና አስተሳሰብ ምን ይመስል ነበር? Abebaw Ayalew With MeazaBirru
Vložit
- čas přidán 3. 10. 2022
- #ShegerCafe #Ethiopia #Sheger_15th_Anniversary #AbebawAyalew
Sheger Cafe - የ20ኛው ክፍለዘመን የኢትዮጵያ ስነ-ጥበብ ታሪክ እና አስተሳሰብ ምን ይመስል ነበር? Abebaw Ayalew With MeazaBirru
የታሪክ መምህሩ ፣የሥነ-ጥበብ ታሪክ ተመራማሪው አበባው አያሌው እና መዓዛ ብሩ
Sheger FM 102.1 Radio is The First Private FM Radio Station in Ethiopia
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
bit.ly/33KMCqz - Zábava
የእውነት ሶስት ጊዜ ያዳመጥኩት በጣም ደስ የሚል ዝግጅት ነው አመሠግናለሁ 🙏🙏
ስለቴዎድሮስ ካቀረባችሁ በኋላ እንኳን አበባውን አንችንም ሸገርንም ማዳመጥ አአጠልቶኛል። ክብር የለሾች!
Teretetet new yemitfelegew mesmat?
YITAFETAL MECHEME AYSELCHEM
ከሸገር ፍፁም የማይጠበቅ ኢምክንያታዊ የሆነ የታሪክ አሉባልታ። መአዛ፡ አንችም? አይመስለኝም እና ሊሆን ይችላል በሚል ታሪክን ማጣጣል ይቻላል እንዴ፡ እነዋድሹምን ለማሞገስ እኮ ቴዲን ማጣጣል አይጠበቅም። ታሪክ ማጥናት እንጅ። ያቀረብሻቸውን የታሪክ አሉባልተኞች ተያቸው። አንችን ግን፡ i didnt thought a second that i could found u this much low. What is ur motiv?