- 88
- 836 134
Grace Life Community Church
United States
Registrace 12. 12. 2020
Grace life centered biblical teachings by Pastor Amar Hagos, Grace life community church!
Video
#የገላትያ መጽሃፍ ምእራፍ4:1-11 #ገላትያ#ክፍል18#መጋቢአማረሃጎስ#pastorAmareHagos#grace#ጸጋ
zhlédnutí 1KPřed 16 hodinami
#የገላትያ መጸሀፍ ጥናት #ገላ4:1-7 #ልጆች ነን ወይስ ባሮች?
#ዘመኑን ዋጁ ፣ክፍል4 #መጋቢ _አማረ_ ሐጎስ
zhlédnutí 2KPřed 21 dnem
#ወደ ኤፌሶን ሰዎች ምዕራፍ 5፡ 11-18 ዘመንን መዋጀት ማለት፦ ዘመንን የሰራ አምላክ (ባለቤት) ስላለው ባለቤቱ በአላማ ፈጥሮታል። ስለዚህ የዘመኑ (የቀኑ) ባለቤት ለፈጠረበት አላማ መዋል ማለት ነው።
#ዘመኑን ዋጁ ፣ክፍል3 #መጋቢ _አማረ_ ሐጎስ
zhlédnutí 1,5KPřed měsícem
#ወደ ኤፌሶን ሰዎች ምዕራፍ 5፡ 11-18 ዘመንን መዋጀት ማለት፦ ዘመንን የሰራ አምላክ (ባለቤት) ስላለው ባለቤቱ በአላማ ፈጥሮታል። ስለዚህ የዘመኑ (የቀኑ) ባለቤት ለፈጠረበት አላማ መዋል ማለት ነው።
#የገላትያ መጽሃፍ ምእራፍ4:1-7 #ገላትያ#ክፍል17#መጋቢአማረሃጎስ#pastorAmareHagos#grace#ጸጋ
zhlédnutí 1,5KPřed měsícem
#የገላትያ መጸሀፍ ጥናት #ገላ4:1-7 #የማደጎ ልጅነት?
#የገላትያ መጽሃፍ ከምእራፍ1-3 ማጠቃለያ#ገላትያ#ክፍል16#መጋቢአማረሃጎስ#pastorAmareHagos#grace#ጸጋ
zhlédnutí 1,2KPřed měsícem
#የገላትያ መጸሀፍ ጥናት #ገላ2:19 እኔ ለእግዚአብሔር ሕያው ሆኜ እኖር ዘንድ በሕግ በኩል ለሕግ ሞቼ ነበርና። #በሕግ በኩል ለሕግ መሞት ማለት ምን ማለት ነው?
#ዘመኑን ዋጁ ፣ክፍል2 # መጋቢ አማረ ሐጎስ
zhlédnutí 2KPřed měsícem
#ወደ ኤፌሶን ሰዎች ምዕራፍ 5፡ 11-18 ዘመንን መዋጀት ማለት፦ ዘመንን የሰራ አምላክ (ባለቤት) ስላለው ባለቤቱ በአላማ ፈጥሮታል። ስለዚህ የዘመኑ (የቀኑ ) ባለቤት ለፈጠረበት አላማ መዋል ማለት ነው።
# ዘመኑን ዋጁ ፣ክፍል 1# መጋቢ አማረ ሐጎስ
zhlédnutí 2,7KPřed 2 měsíci
#ወደ ኤፌሶን ሰዎች ምዕራፍ 5፡ 11-18 ዘመንን መዋጀት ማለት፦ ዘመንን የሰራ አምላክ (ባለቤት) ስላለው ባለቤቱ በአላማ ፈጥሮታል። ስለዚህ የዘመኑ (የቀኑ ) ባለቤት ለፈጠረበት አላማ መዋል ማለት ነው።
#የሙሴ ህግ ለምን ተሰጠ#ገላትያ#ክፍል15#መጋቢአማረሃጎስ#pastorAmareHagos#grace#ጸጋ
zhlédnutí 1,5KPřed 2 měsíci
የገላትያ መጽሃፍ ጥናት ክፍል15
#አብረሃምእንዴትጸደቀ? #ገላትያ#ክፍል13#መጋቢአማረሃጎስ#pastorAmareHagos#grace#ጸጋ
zhlédnutí 1,9KPřed 2 měsíci
የገላትያ መጽሃፍ ጥናት ክፍል13
#ድነት ይወሰዳል? #የዘላለም ሕይወት#ወንድም ዳዊት ፋሲል#ክፍል 4
zhlédnutí 22KPřed 2 měsíci
#ድነት ይወሰዳል? #የዘላለም ሕይወት#ወንድም ዳዊት ፋሲል#ክፍል 4
አዚም በኣማኝ ሕይወት ይሰራል?#ክፍል 12#ገላትያ #በመጋቢ አማረ ሐጎስ#grace
zhlédnutí 2,5KPřed 2 měsíci
አዚም በኣማኝ ሕይወት ይሰራል?#ክፍል 12#ገላትያ #በመጋቢ አማረ ሐጎስ#grace
#ድነት ይወሰዳል?#የዘላለም ሕይወት#ወንድም ዳዊት ፋሲል#ክፍል 3#grace
zhlédnutí 33KPřed 2 měsíci
#ድነት ይወሰዳል?#የዘላለም ሕይወት#ወንድም ዳዊት ፋሲል#ክፍል 3#grace
የተለዋወጠ ሕይወት#ክፍል 11#በመጋቢ አማረ ሐጎስ#ገላትያ #grace
zhlédnutí 2,4KPřed 3 měsíci
የተለዋወጠ ሕይወት#ክፍል 11#በመጋቢ አማረ ሐጎስ#ገላትያ #grace
ድነት ይወሰዳል?#የዘላለም ህይወት#ክፍል 2#ወንድም ዳዊት ፋሲል#grace
zhlédnutí 47KPřed 3 měsíci
ድነት ይወሰዳል?#የዘላለም ህይወት#ክፍል 2#ወንድም ዳዊት ፋሲል#grace
የተለዋወጠ ሕይወት(ክፍል 2)#ገላትያ መጸሃፍ ጥናት(ክፍል 10)#በመጋቢ አማረ ሐጎስ#grace
zhlédnutí 2,4KPřed 3 měsíci
የተለዋወጠ ሕይወት(ክፍል 2)#ገላትያ መጸሃፍ ጥናት(ክፍል 10)#በመጋቢ አማረ ሐጎስ#grace
የዘላለም ሕይወት#ድነት ይወሰዳል?#ክፍል 1#ወንድም ዳዊት ፋሲል#grace
zhlédnutí 132KPřed 3 měsíci
የዘላለም ሕይወት#ድነት ይወሰዳል?#ክፍል 1#ወንድም ዳዊት ፋሲል#grace
የተለዋወጠ ህይወት#ገላትያ #ክፍል 9#በመጋቢ አማረ ሐጎስ#grace
zhlédnutí 1,9KPřed 3 měsíci
የተለዋወጠ ህይወት#ገላትያ #ክፍል 9#በመጋቢ አማረ ሐጎስ#grace
ስንት ወንጌል አለ?#በመጋቢ አማረ ሐጎስ#ገላትያ መጸሃፍ ጥናት #grace #ክፍል 8
zhlédnutí 1,3KPřed 3 měsíci
ስንት ወንጌል አለ?#በመጋቢ አማረ ሐጎስ#ገላትያ መጸሃፍ ጥናት #grace #ክፍል 8
#ከደማስቆ እስክ እየሩሳሌም#ጳውሎስ#በመጋቢ አማረ ሀጎስ#ገላትያ #ክፍል 7
zhlédnutí 1,8KPřed 3 měsíci
#ከደማስቆ እስክ እየሩሳሌም#ጳውሎስ#በመጋቢ አማረ ሀጎስ#ገላትያ #ክፍል 7
ጳውሎስ በደማስቆ#ገላትያ መጸሃፍ ጥናት#ክፍል6#በመጋቢ አማረ ሐጎስ#grace #መንፈሳዊትምህርት
zhlédnutí 2KPřed 4 měsíci
ጳውሎስ በደማስቆ#ገላትያ መጸሃፍ ጥናት#ክፍል6#በመጋቢ አማረ ሐጎስ#grace #መንፈሳዊትምህርት
ከተርሴስ አስከ ደማስቆ(ጳውሎስ)#ገላትያ ማጸሃፍ ጥናት#ክፍል 5#በመጋቢ አማረ ሐጎስ
zhlédnutí 2,2KPřed 4 měsíci
ከተርሴስ አስከ ደማስቆ(ጳውሎስ)#ገላትያ ማጸሃፍ ጥናት#ክፍል 5#በመጋቢ አማረ ሐጎስ
ታማኝነት ወይስ ታዋቂነት#ገላትያ መጸሀፍ ጥናት#ክፍል 4#በመጋቢ አማረ ሐጎስ#grace
zhlédnutí 2KPřed 4 měsíci
ታማኝነት ወይስ ታዋቂነት#ገላትያ መጸሀፍ ጥናት#ክፍል 4#በመጋቢ አማረ ሐጎስ#grace
#protestant_mezmur #ምህረት የበዛለት#ሳሌምሽፈራው#grace life community church
zhlédnutí 1,8KPřed 4 měsíci
#protestant_mezmur #ምህረት የበዛለት#ሳሌምሽፈራው#grace life community church
#ገላትያ መጸሃፍ ጥናት#ክፍል 3#ልዩ ወንጌል#በመጋቢ አማረ ሐጎስ
zhlédnutí 3,7KPřed 5 měsíci
#ገላትያ መጸሃፍ ጥናት#ክፍል 3#ልዩ ወንጌል#በመጋቢ አማረ ሐጎስ
#የሀይማኖት ማብቃት#በመጋቢ አማረ ሐጎስ#ክፍል 2#grace
zhlédnutí 3,1KPřed 5 měsíci
#የሀይማኖት ማብቃት#በመጋቢ አማረ ሐጎስ#ክፍል 2#grace
Thank you Paster
Wondime ❤ Dave. You are BLESSED. Much Grace and Mercy.
ቢያንስ በትንሿ ሞት የሚገባው ሀጢያት አለ የሚለው የ1ኛ ዮሐንስ መልእክት ቃል የዘለአለም ህይወት ላገኙት ህያዋን የተነገረ መሆኑን እንኳን ማሥተዋል የሌላቸው ሥጋውያን የሥህተት አስተማሪዎች ተከታዮቻቸውን የሚያበረታቱበት በአመፅ የመፅናት አስተምህሮ የተረገመ ነው
ማጭበርበሪያ ነው።የዘለአለም ህይወት አይወሠድም የሚለው የሥህተት አስተምህሮ።የዘለአለም ህይወት የትም አይሄድ አማኙ ግን ከዘላለም ህይወት የመውጣት ሙሉ መብቴ(ነፃ ፈቃድ) አለው።በግድ አይደለም በውድ እንጂ።ባታምነው የታመነ ነው።ካመንክ በህዋላ ብትክደው እርሱም ይክድሀል የሚለው ቃል የታመነ ነው።በአመፅ እየኖሩ በጠቅስ ቃል መደበቅ አይቻልም።
Wondime wushet NW sitil yetinyaw tiqs taqse nw? OK Ante iwunet Christian ke onk indet nw yedankew?? Please tiqs taqse nigeregn. Inem inde ante lidan😅 Anyways, ye Kristosin dem iyeregetki mehonin astawis. Tsega Ina Selam, mihretim yibzal.
Getan Idi Ayinet.Matsahafi Gebeya Lay Yigeyinal Wey ??? Dov Tebarek❤❤❤
blessed ❤❤❤❤❤
በእውነት የጌታ ፀጋ ይብዛልህ ትምህርተ ስማር ደስ እያለኝ ነው የምማረው ብሩክ ነህ በጣም ነው የወደድኩ😊❤️🥰🌹
❤❤❤❤😊
ወንድም ዴብ በቅርብ ጊዜ ነው ምልክቶችህ መከታተል የጀመርኩት በእውነት ደንነቴ 100 % ያረጋገጥኩት። በእውነት መጋቢየ ብጣዕሚ በሚገር የእግዚአብሔር ቃል መገለጥ የበዛለት ነው። መሰረት ያለው ትምህርት እየተማርኩ ነዉ። መዳኔ ግን እንደዛሬ አልበራልኝም ተባርክሀል።
blessed 🎉🎉❤❤
ሰላም አለን❤
Ayyaanni siiniif haa baayyatu
“ለአለቅነትና ለሥልጣንም ሁሉ ራስ በሆነ በእርሱ ሆናችሁ ተሞልታችኋል።” - ቆላስይስ 2፥10❤❤❤ዴቭዬና ወንድማችን አማረ ቅዱሳን በሙሉ ብዙ ጸጋና ምህረት ይብዛለችሁ🎉
ዴቭ ፀጋው ይብዛልህ
ድንቅ ትምህርት❤
ፀጋ የብዛልህ ወንድሜ 🙏🙏🥰🥰💕🙏
May God bless you in abundance dear Pastor. Amazing teaching Hallelujah 🙌 hallelujah 🙌
Amen goyta ybareka nberkt kone ❤❤❤❤❤❤❤
ኢየሱስ ተባረክልኝ ❤❤❤❤❤
dawit egziabher yibareky ante le giley tikim yalkomk ye egziabhern eyunet yetastemir yetekeba sew neh . zemeni yibarek
More grace to you pastor Amare.
ተባረክክክ❤
Btaemi ena nfetweka memelisu xega ybzhalka .
ልኡል ሆይ ለባርያህ ፀጋህን አብዛለት እኔንም ከቃልህ ጋር አጣብቀኝ:: አሜን!!!
ተባረክ ❤❤❤🙏🙏
Pastor geta yebarkh tsegawen abezalen ❤
ኦኦኦኦ ምናይነት ኣባት ኣገኘኝ ኣቤት መታደል ክብር ላንተ ወዳጅ ኣባታችን ፓስተርየ የኣባታችን ትልቅቅቅቅ ድንቅ ፍቅሩ ሁሌ ኣጉልተ ስለምታሳየን ጌታ ደጋግሞ ኣይንህን ይክፈትልን ❤ በመገርምና በኣክብሮት ነው ምንሰማው !! ብትምርት ውስጣችን ሚሰማን የልጅነት ክብር ላንዳፍታ ኣይንህን ከፍቶ ብያሳህ
ለምንድነው vido በየሳምንቱ ማይለቀቅልን
የ ጌታ እየሱስ ፃጋ ይብዛላችሁ እዋዳቾዋሎ ❤️❤️❤️❤️
እግዚአብሔር ይመስገን ስለዚህ መረዳት ና ማስረዳት
ፀጋ ይብዛልህ አንደበትህ ትምርትህ ሲጣፋጥ
❤❤❤❤❤❤❤
የጊዜው ቃል ጌታ ይባርክህ ፓስተርዬ
ተባረኽ ፓስቶር, ንምንታይ እዮም ሓጢኣት መልሲ የዝንግ ዕ ኢሎም ዘምህሩ?
IIttii fufi!!!
❤❤❤❤
GBU! 🙏
Ye geta tsiga yichemerili
ህይወት የሚለውጥ እውነት❤❤
ፓስተር አማረ እባክህን እነዚህን ሁለት ቁጥሮች አንዴ በያዘው እጅህ ፈታ አድርገህ አብራራቸው! "መንትዮቹ ገና ሳይወለዱ፣ ወይም በጎም ሆነ ክፉ ሳያደርጉ፣ የእግዚአብሔር ሐሳብ በምርጫ ይጸና ዘንድ፣ በሥራ ሳይሆን ከጠሪው በመሆኑ፣ “ታላቁ ታናሹን ያገለግላል” ተብሎ ተነገራል" 1) የእግዚአብሔር ሐሳብ በምርጫ ይጸና ዘንድ ምን ማለት ነው? 2) እግዚአብሔር ለማዳን ግለ ሰብን በምርጫው አያድንም ማለት ይሆንን? እንዲያ ከሆነ አንተና እኔ የዳንነው በእግዚአብሔር ልዓላዊ ምርጫ ሳይሆን በግላችን መልካም ፈቃድ ነው ወይ? 3) ሰው ከመዳኑ በፊት ሥጋዊ ስለ ሆነ ወደ እግዚአብሔር ፊት መቅረብ የማይችልና ፈቃዱም እግር ከወርች የተቀፈደደ፣ ሁለንተናውም የወደቀ ነበር። አዳም አትብላ ከተባለው የዛፍ ፍሬ ስለበላ እነሆ በመንፈስ ሞቷል። ይህ ማለት በመንፈሳዊ ጉዳይ ላይ ግኑኝነቱ ተቋርጧል ማለት። እያንዳንዱ የአዳም ልጅ የተወለደውም ከየሕይወቷ ዛፍ እንዳይበላ ወደ ገነቲቱ እንዳይገባ የእሳት ሰይፍ በያዘ መልአክ የተከለከለችና በመንፈስ ሙት ከሆነው አባት ነው። ታድያ እግዚአብሔር አምላክ በምክሩ ሐሳብ፣ በልዓላዊ ፈቃዱ በምርጫው መሠረት ጣልቃ ገብቶ ካላደነ የሰው ፈቃድ የቱ ጋር ነው? ሰው ፈቃዱን ወደ እግዚአብሔር የሚያደርገው፣ መንፈስ ቅዱስ በውስጡ ወይም በልቡ መለኮታዊ ቀዶ ጥገና ካደረገለት በኋላ ነው (ሕዝ 36: 25-27) ይነበብ። በተለይ ስለ ድንጋዩ ልብና ለስላሳ ልብ የተባለው ይሰመርበት። ሌሎች ምልከታዎቼ ማቅረብ በወደድኩኝ መደርኩ አቀበኝ!
ጌታ ጸጋዉን ያዛልህ
አረመኔ ጴንጤ ሁላ
ኢየሱስ ብቻው በቂ ነው. ተባረኽ የ እግዚኣብሄር ባርያ.
ፓስተርየ thankyou so much we respect ur grace
Blessed. Matsihafochun legaza falige ataw ebakachew...simochun nigerun please🙏🙏 Be color felige ataw please
ጸጋ ይብዛልህ ❤❤❤
Tebarek
❤❤❤❤❤amen
U're blessed pastor
Jesus is Lord