ታምራት ቶላ የወርቅ አሸናፊ Tamirat Tola won Marathon mens world champion

Sdílet
Vložit
  • čas přidán 17. 07. 2022
  • እጅግ በጣም የሚደንቅ ጀግንነት የታየበት የማራቶን ውድድር ነበር።
    ኢትዮጵያ ወርቅ እና ብር አግኝታለች ! በአሜሪካ ኦሬገን በተካሄደው 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የወንዶች ማራቶን የፍጻሜ ውድድርን አትሌት ታምራት ቶላ አሸነፈ፡፡ አትሌት ሞስነት ገረመው ደግሞ ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሩን አጠናቋል፡፡
    እንኳን ደስ አለን

Komentáře • 1

  • @Mohamedali-fk9gx
    @Mohamedali-fk9gx Před rokem +3

    ዋው ጀግና ናችሁ ፈጣሪ ይጠብቃችሁ