Velikost videa: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Zobrazit ovladače přehrávání
Automatické přehrávání
Přehrát
Like,Share,Subscribe ያድርጉ
ከምንም በላይ ቤተክርስትያንን ያደማችሁት በአለም ሚድያ የምታብጠለጥሏት እናንተ ናችሁ ይቀጡም ይመከሩም ይባረሩም የአባቶች ድርሻ ነዉ እናንተ እንደምታስቡት እግዚያብሔር አያስብባቸዉም ምክንያቱም ስጋ ለባሽ መሆናቸዉን ያቃል በንስሀ ያጥባቸዋል እኛስ ነጠላና ጋቢ የሸፈነዉ ሀጢያታችን እግዚአብሔር ግን የሚያዉቀዉ ?የትኛዉ የመጽሐፍ ቅዱስ ቃል ነዉ የሰውን በደል በአደባባይ አዊጁ የሚለዉ? እምሆይ የሰሞኑ የገቢ ምንጭ ሆነዋል ያሳዝናል ከእንግዲህ እንደናንተ አይነት ሚድያን ማየት አይታሰብም
ርካሽ አንተም እንደ ባለጌው መሎክሴ ሴቶችን አባራሪና ደፋሪ ሳትሆን አትቀርም ምክንያቱም ያንተም ሚስጥር እንዳይወጣ እየተከላከልክ ነው የምትመስለው።
🎉🎉🎉❤❤በርቱ
@@user-cx4du8vn7m አቤት ያንቺን(ያንተን የእኔን ልብስ የሸፈነዉን ሀጢያት ማን አየ ? እምሆይ ቢበደሉም የሰሙኑ የገንዘብ ምንጭ ሆነዋል ያሳዝናል
ፍትህ ይሰጣቸው ለእማሆይ ለቤተክርሰታያን ይሰጠልን እኔ በበኩሌ ፍትህ ፍትህፍትህ
😢😢😢በትክክል
@@azebtufa7389 እባክህ ስሌላ ማውራት ትተህ ሰዎችን ወደሲኦል ከመዳት ብትመልሱ የራሷ ሲያርበት የሰው ታማስላለች አሉ ቆብና ቀሚስ ሕይወት አይሆንም ስለእግዚአብሔር ቃል አውራ ይሄ ሁሉ መጽሐፍ ቅስን ካለ ማወቅ ነው ስለማታውቀው የሰው ሐይማኖት አታውራ በኋላ መጠየቅ አለና
*_እንደቸርነትህ አቤቱ ማረን_** /2/**_እንደምረትህም ይቅርታን ስጠኝ/2/_**_ከሀጥያቴም አንፃኝ ከክፍ_* *_እንደቸርነትህ አቤቱ ማረን /2/_**_እንደምረትህም ይቅርታን ስጠኝ/2/_**_ከሀጥያቴም አንፃኝ ከክፍ በደሌ/2/_**_ለዚያች ክፉ ህጥያት እንዳልሆናት ሎሌ/2/_**_አቤቱ ቸሩ መድኃኒዓለም ሆይ እንደ እኛ ክፋትና ተንኮል ሳይሆን እንደቸርነትህ ና እንደምህረትህ ብዛት ማረን ይቅር በለን_* 🕊️🌷🕊️🌷🕊️🌷🕊️🌷🕊️*_አሜን አሜን አሜን_❤
አሜን
ፍትህ ፍትህ ለእማሀይ፣ እናቴ በጣም አዘንኩኝ፣ ግን ለልክስክሶቹ ውጡ ከቤታችን ውጡ ከቤተመቅደሳችን ውጡ😢፣ ታዲያ ሐገራችን የምትታመሰው ይሔ ሲያንሰን ነው ወገኖቼ???
እናዝናለን ምን እናድርግ!!? እማሆይን እንርዳት። እግዚአብሔር ሆይ ለእማሆይ መረጋጋትን ችሎታን ጽናትን ስጥልን። ምን አቅም አለን።
እግዚአብሔር ይመስገን። እማሆይ እንኳንም እነዚህ ጀግና የቤ/ክርስቲያን ጠበቃ ይሆኑ ወጣቶች እጅ ላይ ወደቁ። እንባዎ ይታበሳል።
😢😢😢❤እውነት ነው
አምላከ ቅዱሳን አንተ ፍረድ አረ የት እንድረስ እስከመቼ ነው !!
😢😢😢እግዚአብሔር ይፍረድ የኔቃል የለኝም😢😢😢እባካችሁ ማእቱ ያይመጣብን ንሰሀ ንግባ 😢😢😢ተው ቤተክርስቴያን ስም ቁጭብላችሁ አትነግዱብን😢😢😢😢ለእማሆይ ፍት😢😢❤እኔም እጠይቃለሁ😢😢የሀገረ ሰብከቱ ሀላፊ ምን ይሰራለሁ ነጌስሊላው እንዲ አለማድረጋችሁ ምን ዋስትና አለ⁉️⁉️👀👀ንገሩን
ወንድሞቼ በጣም ጀግኖች ናችሁ ፍትህ ለእማሆይ ግን ደግሞ ስንት የበቁ አባቶች እንዳሉን መርሳትም የለብንም አቤቱ ይቅር በለን ሀጥያታችን በዝቶ ነውና ቁጣው የራቀ ምህረቱ የበዛ ነውና ይቅር በለን 🙏
እግዚአብሔር በእውነት እሱ ቤቱን ያፅዳልን በእዉነት ሁሉም የራሱ የሆነ ችግር የተሸፈነ አለ ስለዚህም ማን ማንን ያጋልጣል እመቤቴ የአምላክ እናት እሷ ከጎኗ ትቁምላት እላለሁ ጎበዝ እህቴ በርቺ ዋጋሺን ከፈጣሪ ታገኛለሽ
አቤቱ ጌታሆይ እንደበደላችን ሳይሆን እንደምህረትህ ተመልከተን ማረን 🤲🤲
እግዞ ማህረና ክርስቶስ እቤቱ ይቅር በለን እባክህ ይቅር በለን ሀጳያታችን በዝቱዋል የኔ ጌታ
ፍርድ ከክርስቶስ እጅ ነው። ልቦና ይስጠን።
ካሁን በፊት ከክርስቶስ አባቶቺ ሰንቱ ነዉ የታሙት ግን ሰማቸዉ እየተጠሩ በተክርስቲያን ምን የተወሰደ እርምጃ አለ የለም ሰለዚህ አሁንም በተክርስቲያን ዉጥ ማጥራት ይገባል
ፍትህ ለእማሆይ ይሄ እንባ መታበስ አለበት ምን ጉድ ነው በእውነት እግዚአብሔር እርዳን ለመስማትም ከባድ ነው ፍትህ ፍትህ ለእማሆይ 😢😢
ጠንኩሩ ሀይማነታች የምያቀሹሹ ማንኛዉ የሀይማነት አባት ነን የምሉ ኩፉዎች መጋለጥ ከህዝቡ ሌላ ልያስታካክሎዉ አይችልም ሰነዶስ መፈተሽ አለበት
ይች እናት ፈልጋው ስላላደረገችው ተርጋግታ ከእግዚአብሔር ጋር ተስማምተው ልጆች የእግዚአብሔር ስጦታወች ስለሆኑ ልጃቸውን ያሳድጉ ማግባት ካለባቸው ያግቡ መጋባት የተቀደስ ነው ።ስውየውን እግዚአብሔር ይፋረዳቸዋል ንስሃ ከገቡ እግዚአብሔር ይቅር ይላቸዋል ።
እግዚአብሔር ትግሥቱ በጣም ሰፊነዉ እንደኖህ ዘመን እንዳያጠፋን ለቅዱሱ አባታችን የገባዉን ቃልኪዳን አስቦነዉእንጂ ከቤታችን እየሰማን እያየን ያለነዉ አሳዛኝ አሰነዋሪ ነገሮችን እየተስተዋለ ያለዉ ፡ እዉነቱን መጋፈጥ መናገር ስለተዉን ከቅድስት ቤተክርስቲያን ቁማርተኞች ገብተዉ የፈለጉትን አሳፋሪና አስነዋሪ ድርጊቶች እየፈፀሙ ሀይየሚላቸዉ ባለድርሻ አካል በመጥፋቱ ይመስለኛል ፡ ለዚች ለስንዱ እመቤት ቤተክርስቲያናችን ደሙን አፍስሶ የመሰረታት እግዚአብሔር ይድረስላት ።
ሰውየው እርምጃ። ሊወሰድበት። ይገበዋልልቡ እልሞተው ሰሜት ካለው ሚሰት እግበቶ ቢኖር ይሸለዋል ሰውን ማሰናከልሐጢያት ነው
እግዚአብሔር ቤቱን ያፅዳ!!! አገልጋይ አባት ተብለው ይህን አድርገው መነኩሴይቱን አስነውረው ሲያበቁ አለመፀፀታቸውና በአገልግሎት መቀጠላቸው በጣም ነውር ነው። ሀይማኖታችንን የሚያስነቅፉ ቤተ እግዚአብሔርን የደፈሩ በመሆናቸው ሀገረ ሀገረስብከቱ እርምጃ መውሰድ ይገባዋል። ማንን እንከተል?
ያሳዝናል ነገር ግን ያሳዝናል ብሎ ዝም ማለት አያዋጣም እደነዚህ ያሉ አስመሳዮች ከቤተክርስትያን ተለይተዉ ይዉጡ አሉ መሳዮች አስመሳዮች የእኒህ እናት እንባ ይፍርድ
እግዚአብሔር ይማረን ታመናል😢😢😢😢 እግዚኦ ማህርነ ክርስቶስ 😢😢
ፍትህ ለማሆይ እዱዚህ አይነት አባቶች አያስፍልጉም በዚህ አይነት ብዙዎቹ ተደፍረዎል ማለት ነው
ይሄ በሚዲያ እግዚአብሔር ፈቅዶ ወጣ እንጂ. በየጊዜው የሚደረገው በቤተክርስቲያኑ ውስጥ ያሉ አባቶች ወንጀል ሁሌም አለ😢
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ እግዚአብሔር አምላክ ስንናገር ማስተዋልን ይስጠን።የተደፈሩት እናታችን የደፈሩትም አባታችን ሆነው ሳሉ ሠይጣን ደግሞ ስራው ከፍያሉትን ከከፍታ ማውረድ ሆኗሳለ እንዴት እኛስ የሱንስራ በአደባባይ ማውጣት ትንሽ አይከብድም?እንባን የሚጠርገዉ እግዚአብሔር ብቻ ነው ለመነኩሴው ይፀለይለት እራሱ ወድቆ ቤተክርስትያንን ላጎሳቆላት ለእናታችን ለእሙሐይም በቁስም ሆነ በፀሎት እናግዛቸው የገደለው ባልሸ የሞተዉ ወንድምሽ አይደል የሚባለው የተወለደችዉም ልጅ እንኳንም ሴት ሆነች አድጋ የግራኝ መሀመድን ታሪክ ከመድገም እንኳንም አወጣን አንዴ ተወቐልዳለች እግዚአብሔር የማያውቀዉ ነገር የለም በቀል ይዛ እንዳታድግ ጥንቃቄ ያስፈልጋል የግል አመለካከቴ ነው።ከዚህ አለም ፈራጆች ምንም አንጠብቅ የኛ ፍርድ ፈራጅ በሠማይ ዙፋን የተቀመጠዉ ብቻ ነው
የአንተ እናት፣ የአንተ እህት፣ የአንተ ልጅ እና የአንተ ሚስት ላይ ደርሶ ቢሆን ኖሮ በእውነት የእግዚአብሔርን ፍርድ ብቻ ትጠብቅ ነበርን? ቤቴ ክርስቲያን በዶግማና በቀኖና የምትመራ ለሰማያዊውና ለምድራዊ አስተዳደራዊ ሥርዓት አላት። እርዱኝ እረዳችሁ ዘንድ አንኳኩ በር እንዲከፈትላችሁ ያለን እኛም የበኩላችንን እንድናደርግ አይደለምን? ነግ በእኔ የሚለውን ብሒል ማሰብና ማሰላሰል ተገቢ ነው። የእግዚአብሔር ቀን ለእኛ ለሰዎች ዘመን ነውና ቤተ ክርስቲያኗ በቀኖና በተሰጣት ምድራዊ ሥልጣንና ኃይል መጠቀም መዋል ማደር የለበትም።
ወንድም አለም(እህታለም)ይሔን የፈጠረው ሰሜት የሚባል ነገር በሠይጣን ታግዞ ነው ግን በቤተክርስትያን ውስጥ ቅዱስ ቁርባን ያቀበሉ እጆች ቅዱስቁርባኑን ተቀብለው ዉሀ እንኳን በጉሮሮአቸው ሳይገባ በቤተ መቅደሱ በግፍ የሚገደሉበት ሀገር ቁጭ ብለን መለኩሴ መለኩሴን አስወለደ ብለን ብንጯጯ የምናመጣው ነገር የለም የክርስትያን መሳሪያው ፀሎት ነው። ሲቀጥልደግሞ የኛ በደል ምስለ ክርሰትያንነታችን የወለደው ሀጥያት ዉጤት ነው በንሠሀ ወደ ፈጣሪ መንበርከክ ነው የሚያዋጣው። የእኛ ጉዳይ የሚፈታው በኛ ሆኖ በውጥ መነጋገር ነገሩንእዛው ቦታው ላይ ያሉትመነኮሳት በስርአታቸው በህጋቸው መፍታት እየተቻለ እኛን እንድንጯጯህ የፈቀደልን ማነው?
እና ተከድኖ ይብሰል እያልክ/ሽ ነው??
አዎን ተከድኖ ይብሠል ለማብሠልም ማገዶዉ የትየለሌነው ደግሞ እሱ እስኪበስል እኛ ማረራችን ነው ለማንኛውም እንደበደላችን ሳይሆን እንደምህረትህ እንበለው እሱ ያውቃል ልጅ ቢሮጥ አባቱን አይቀድምም ድንግልን ያበሠረ ቅዱስ ገብርኤል ሠላም ለናንተ ይሁን ብሎ በብስራቱ ከተፍይበልልን አሜን
እናታችን ወይንም እማሆይ ፅንሱን ስላላጠፉት ክብራቸውን በእጥፍ በእጥፍ ያድርግላቸው ይህ ወጠጤ መቀጣት አለበት የሀይማኖት አባቶች ዝም አትበሉ
እግዚአብሔር ፍርዱን ይስጥ እንዲህ አይነቱ ሰው ነው ሐጠአት ላይ የተዘፈቀው እግዚኦ እንዴት አድርገው ነው እማሆይ የሚቆሙት አይዞት እናታችን እመብርሐን አጠገብዎ ትሁን የጉድ አገር ይሰውረን
ስንት የበቁ አባቶች አብረው መስደባቸው ለፍርድ ይቅረብ
😢😢😢ፉፉፉአዎዎ
ድፈረ ተብሎ የተጠቀስው አባት እውነተኛ ስለመሆኑ የድም ምርመራ ቢድረግ እናታችን በድረሰብሽ ጥቃት በጣም አዝናለው እግዚአብሔር የተሰበረ ልብሽን ይፅግንልሽ ነዉ የምለው ድፋሪው ሰው ግን ተጣርቶ ለህግ መቅረብ ይኖርበታል
😢😢😢😢😢እማምላክ ቅድስት ድንግል ማሪያም እባክሽ ከልጅሽ ከወዳጅሽ ጋር ድረሽላቸዉ😢😢😢😢
ካህናተ ቆምጨ ሀስሩ ወረክሱ በጌጋዮሙ እግዚኦ መሐረነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወልደ ቅድስት ድንግል ማርያም
ሁሉንም ነገር ከቤተክርስቲያን እያጠራን ብንሄድ ወደ አምላካችን ብንጮህ እግዚአብሔር ይሰማን ነበር ግን ብውስጣችን በአንዳንድ አባቶች ዘንድ የሚከሰቱትን ማስወገድ አለብን ብንንና ገርም ግን አንሰማም ብዙ ብዙ መጥፎ ነገሮች እየተከሰተ ነው
መፅሐፍ ቅዱስ ውስጥ ያለውን የእግዚአብሔር እውነትን በመተውና ሌሎች እንግዳና አሳፋሪ የሆኑ ትምህርትን በድፍረት በመጨመር ህዝብን የሚታሳስቱና የእግዚአብሔር መንግሥት የሚትደፍሩ ጉደኞች የሰው ልጆችን ደፍሮ ማስወለድማ ለእናንተ ቀልድና ፌዘኛነት ነው። ነውርህን በሌሎች የእምነት ተከታዮች ማላከክና የግለሰብን ስም ማጥፋት ከበደልም በደል ነው። የተባለው ሰው እንኳን የተባለውን በደል ቢፈፀም እርሱ በሰራው በደል ይጠየቃል እንጂ መነኩሴዋን ለደፈረው ወንጀለኛ ማስተባበያ ለማድረግ መሞከር ሌላ ሴራ ነው። እፈሩ!
እግዝኦኦኦኦኦኦኦ መሀረነ ክርስቶስ ⛪️🇨🇬🇨🇬⛪️🇨🇬
እውነት ነው ቤተክርስቲያንን እዘቅት ውስጥ የጣሏት እንደነዚህ አይነት እባቶች ናቸው እዚአብሔር ነው ያጋለጣቸው ስለዚህ ቤተክህነቱ የማያዳግም እርማት መውሰድ. እለባት ማንን እባት እንመን እግዚአብሄርስ እንዴት ይታረቅን ?
እግዚአብሄር ይፈርዳል።አምላክ ሆይ የንፁህ ሴት መኖክሴ ልብ ታውቃለህና ቶሎ ድረስ።
😢😢😢😢😢ፉትህ ይህ ጉድ ስላወጣችሁ ወንድሞቻቻን በጣም እናመሰግናለን ይቺ. ልጆ መጠበቅ አለባት ያለዚያ ሊገላት ይችላል😢😢😢😢
እግዚአብሔር አምላክ ማስተዋል ይስጠን እንጂ ሌላ ምን ይባላል እውነት ለመናገር ከሆነ ሁላችሁንም በፊቱ ንጹህ አይደለንም ብቻ እርሱ በምህረቱ በቃ ብሎ ይህንን እርኩስ መንፈስ ከምድር ገጸ ያጥፋልን እንጂ😢😢
እንኳንም ጉዳዮ እናንተ ጋር ደረሰ አይቼ ሰምቼ የዘገነነኝ ጉዳይ ነበር፣በአባቶቼ ላይ እምነት እንዳይኖረኝ አርጎኛል።
አምነት በአርዮስ አይለካም ከሀሐዋርያት መሀከልም ይሁዳ አለ
የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው ! እማሆይ ሊደገፉ ይገባል እግዚአብሔር ያያል ይፈርዳል ለሃገሬ አባቶች ምህረት ያድርግላችሁ በተለይ አገልጋዮች ኧረ እግዚአብሔር የሚፈራ አምላክ ነው ! ንስሃ ግቡ ተመለሱ ከእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተወለደው ኢየሱስ ያድናል ያመነ ይድናል ያላመነ ይፈረድበታል ! ሰላም ለእዚህ ቤት ይሁን !
በጣም ያሳዝናል ፍርድ ማግኘት አለባት
እኔ በጣም ይገርመኛል ለመሆኑ ይሕን ወሮበላ መነኩሴ ነኝ ባይ ማነው ጠያቂው ቢጠየቅም አንተስ ማነሕ ቢል መልስ የለም ምክንያቱም ሀላፊዎች ከዚሕ የፀዱ አይደሉምና በሕግ ካልሆነ ከሀገረ ስብከቱ ወይም ጳጳሱ ምንም አጠብቁ
ወይ ጉድየ ምን ፀመን ደረሰን አባቴ እግዝአብሄር ፍትህ ለአመሆይ🙏🙏🙏
እንደነዚህ ያሉቱ ከግለሰቧ ባለፈ ለቤተክርሥቲያኗ መከራ የሚጨምሩ መወገዝ አለባቸው ፍትህ ለእማሆይና መሰል በደል ለደረሰባቸው እህት እናትና ልጆች ፍትህ
ልቤ ደማ💔💔💔💔 ያማል😢😫 ፍትህ ለማሆይ😢😢😢😢😢😢😢😢😢 ቃል የለኝም ምን ማለትስ ይቻላል💔💔💔💔💔😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢
ፍትህ ለእናታችን ፍትህ ፍትህ ፍትህህህህህህህህህህ ፍትህ ፍትህ ፍትህህህህህህህህህህህህህህ 😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢ፍትህ ፍትህ ፍትህ ለእናታችን😢😢😢😢😢😢😢😢
አፍኒንና ፊንሐስ በቤቱ ሲባልጉ አባታቸው ኤሊ ዝም በማለቱ ከቅጣት አልዳነም፡፡ አንገቱ ተቆልምሞ ሞቷል፡፡ ሳይቀጣ የሚቀር የለም፡ የአቡነ አብርሃም ቸልተኝነት በጣም ያሳዝናል፡፡ ክብር ከቤተ ክርስቲያን ለቀቀ፡፡ ኢካቦድ፡፡፡፡፡፡
ጌታ ሆይ የእውነት ፍርድህ ይድረስልን
ፍትህ! ለመነኩሴዋ ፍትህ!!!
ምክንያት ከመፈለግ ንሰሐ መግባት ነው ዛሬ ብቻ የታየ ውድቀት አይደለም
ትዝታውእኮ የአውሬው መንፈስነው የሚጫወትበት ለአውሬው የስድብ እፍ ተሰጠው ተብሎ በራዕይ እንደተፃፈው ተሳዳቢ የሆነው ከዚህየተነሳ ንው እግዚአብሔር ምህረቱን ይስጠው
እናታችን ከራሳቸው ችግር ይልቅ የቤተ ክርስቲያን መደፈር አንገብግቧቸው ነው እንጂ በግልፅ የወጡት መጠጊያ ስላጡ አይደለም።
ፍትህ ፍትህ ለማሆይ ስንት አባት ነኝ እያሉ ቤተመቅደሳችንን የሚያቆሹብን አሁን እኝን አባት ማሰብ እሪሱ ይዘገንናል የሚያገለግልበት ቤተክርስትያን አገር እውነት ሰው የለም ከቤተክነቱ የበለጠ የከባቤው ምእመን እንዴት ዝም እዳሉ ፍትህ ፍትህ ለማሆይ
ሳዉሪዎስ ይባላል እንጂ ብዙዐሳዉሪዎሶች አሉ የመነኩሴም ሆነ የጳጳስ መልከስከስ የቆየነዉ በኔም አጎት ያየሁት ስላለነዉ እኔንም ዘመድ ብለዉዐያሰጠዋወቁኝ ነዉ ሂዎቴን ያበላሸዉ ለአጎቴ ስናገርም ዝም ነዉ ያሉት እሳቸዉም ያዉ ስለሆኑ የሳቸዉ እረድ በነበርኩበት ጊዜ ጳጳስ ሆነዉ አሁን ሞቱ እኔም ለሚመለከተዉአሳወቂያለሁ መነኩሴ ነበር ለመሆን ነበር አሁን ግን አለም ዉስጥ የልጆች እናት ነኝ የስቃይ ሂወት ኮተታም ባል ሴሰኛ እና ኮተታሞች ጋር ተቀላቀለኩኝ ማንምቄስም ሆነ ጳጳስ የለም እረድ ስለነበርኩ ነዉየምናገራችሁ በሰማኒያዎች የነበረዉን ነዉ የምነግራችሁ አስኬማአልጫንኩም እንጂ የኔንታሪክመስሎ ነዉ ያየሁት አመብርሃን ትርዳቸዉ ለይኩን
ፍትህ ለእማሆይ አመልማል ጉዳዩ በሚገባ ተመርምሮ!
ይህ ዘመን በጣም ከበደን ምእመኑ አኛ ሃጢአተኛ ስለሆንን ነው ጸሎታች ያልተሰማውብሎ በየቤቱ ያለቅሳል። በቤቱ ያሉ አገልጋዮች የመንጋ ጠበቂ ተብለው ከተቀቡት እደዚህ አይነት ድርጊት የፈጽማሉ ኧረ ወዴት እንሂድ ጨነቀን አኮ ፈጣሪ ለኘህ አሳኝ እማሆይ ፍትህ ስጥ።
ቲክቶከሮች ትደነቃላችሁ በርቱ!! ወንድሜ አሁን ስለሄደው ሳይሆን አሁን ስለሆነው ነገር አውሩ::የሰው ሀጢያት አትፈትፍቱ::
ያሳፍራል የማያዳግም እርምጃ ሊወሰድ ይገባል 😪
ችግሩ "ምላጭ ያበጠውን ይቆርጣል፣ ምለጭ ቢያብጥስ ምን ይቆርጠዋል?" እንደሚባል ምላጩ ለራሱ ኣብጦ ቢቆይ ያበጠውን ሊቆረጥ ኣይችልም። ኣንድ ጊዜ ኣንድ ጳጳስ ኣንድን ካህን ጠርተው "ልጄ ምንድር ነው ጉዱ? ስላንተ ብዙ ጥሩ ነገር ኣይወራም" ሲሉት ካህኑ ለጳጳሱ "ኣባታችን ወሬ ሰምተው ኣመኑ ማለት ነው? ስለርሱዎ የሚወራ ቢሰሙ ኖሮ ቆቡዎትን እዚች ጋር ቁጭ ኣድርገው ይጠፉ ነበር" ኣላቸው። ጳጳሱም መልሰው "ልጄ የፈለግከውን ኣድርገህ ብቻ ውጣልኝ" ኣሉት ይባላል። አንዲት መኖኵሳይት ባንድ ጳጳስ ተደፍረው ፍርድ ቤት ደርሰው በጳጳሱ ሥዉር ሰውነት ላይ ያለውን ምልክት ሳይቀር በዳኛ ፊት ኣጋልጠው እያለ መኖኵሳይቷ ፍትሕ ሳያገኙ መቅረታቸውና ጳጳሱ በጵጵስናቸው እየቀጠሉ መሆናቸው ይታወቃል። ይኸም ደግሞ በባሕርዳር ፍርድ ቤት እንደነበር ይነገራል። ባይገርመን ግራኝ መሓመድ እናቱ እስላም፣ ኣባቱ ደግሞ ቄስ ስለነበሩ ይኸንን ቄሱ በእናቱ ላይ ያደረሱትን በደል ቂም ሊዋጣ የኢትዮጵያ ካህናትን ጨፎጭፎ ገድሎ የኢትዮጵያ ገዳማትና የክርስትና ታሪኮችን አቃጠለ ሲባል እንሰማለን።ስለዚህ ጌታ ራሱ ምሕረቱን ያብዛልን እንጂ ኣሁኑኑ በኢትዮጵያ በተከሰተው ሰይጣናዊ ግድያ፣ ጭፍጨፋና እርስ በርስ መባላት የቤተክርስቲያን መሪዎችና ጳጳሳት ተሳትፎ ምን ያህል የጎላ እንደነበር ዓለም ያወቀው ምሥጢር ነው። እስካሁን የማደንቀው ኣንድ ፈረንጅ ካህን ኣለ። ኣንዲት መኖኵሳይት ሲያስረግዛት ክህነቱን ትቶ በትዳር ኣገባት። በጣም ኣደንቀዋለለሁኝ። በኣካል ባላገኘውም ለእህታችን ባደረገላት ትልቅ ቁምነገር ምክንያት በጣም እወደዋለሁኝ። ይኸም በኣዲስ ኣበባ ነው።
በጣም ያሳዝናል በእውነት😭😭😭
ፍትህ ለእናታችን ሆ እግዚአብሔር ሆይ ይቅር በለን በጣም ያማል
ይቅር በለን እግዚኦ
እኔ የሞለክሴ መቀል አልሳለምምለምን እስራኤል አገር ያሉ ሞለክሴውች ጭካኔ በማየቴ ነዉሙልክስና የፓለቴካ ምሽግ ነዉ እናይሕ ቀላል ነዉ ገና ፈጣሪ ብዙ ያሳየናልእንፀልይ
የማሆይን ሀቅ ቤተክነት ያውጣ እውነተኛ አባቶች አሉበት ብለን እኳን ስጋችንን ነፍሳችንን የምሰጣችው አባቶች ሀቅ አውጡ ድምስ ሁኖቸው እማሆይ ከክብር ያሳነሳቸውን መሎክሴ ቅጡ አስመርምሩና D N አለዛ ❗️ፈጣራ ይፈርዳል
እግዛብሄር የስራውን ይስጠው መያዝና መጠየ አለበት መታሰር ጭምር ይህ ከባድ ነገር ነው።ለሌሎችም ማስተማርያ ቅጣት ያስፈልጋል።
እረ አባት ሆይ ሳትውል ሳታድርህን ስጥ እንግዲህ ማን ነው የሚታመን ነው
ለአንድ ሰው ሰምታቸው ፍርድ መስጠት ሃጢያት ነው ሆኖ ብሎ ለአባታችን ስም ማጥፋት ሇኖ በጠላት ሴራ የተሰራ ሴራ እንዳይሆን መጠቀቅ ያስፈልጋል ስሜታዊ መሆን አያስፈልግም ቴዲ ወዲ አስመራ።
ፍት የሰጣቸው ለእማሆይ
ለምን የሌላውን ብቻ እናት ቤተ ክርስቲያን እንደዚ ጉዷን ታውጣ መሸፋፈኑን ተውት
ፍትህ ለእማሆይ እንሻለን! ይህን ነውር የፈጸሙትን ሰውዬ ለፍርድ እንዲያቀርቡ ...ማንነቱንም ለሕዝብ ግልጽ አድርጉ። ምዕመኑም እራሳቸውን ከእንደዚህ አይነት ነውረኞች እንደጠበቁ ያግዛቸዋል
በጣም ያሳዝናል እግዚአብሔር ልቦናዎትን ይመልሰው 😢😢😢
አምላካችን ሆይ እንደቸርነትሕ እንጂ እንደ በደላችን አይሁን።
ኧረ ጌታሆይ ስለደጋጎቹ ' ስለአባቶቻችን ብለህ በበደላችን አትቅጣን ይቅርበለን በቃ በለን 🙏🙏🙏. እውነቱን አውጣልን.
እኔ ምለው ..... እንደዚህ ያሉ እናቶቻችንን ከደፈረው ይልቅ ብዙ ሀብትና ንብረት ያላት የኢ.ኦ.ተ.ቤ እንዴት አስጨከናት ምን እስክንሆን ነው ዝምታው???
ፍትህ ለመነኮሳት እናቶች እኔ ና እናተ ነን መናገር ያለብን ፍትህ ፍትህ
Selam wendime Emahoy defirew sile wetu new enji ene be endezih ayinet newur tseyaf yehone sira lay yalu abatochin awukalehu
እናተም ፈጣሪ ይስጣችሁ ለሷም ማገዝ ያለብን ነገር ካለ እናግዛት አለን ወበዴውን ግን ፈጣሪ የስራውን ይስጠው
ምንም የምለዉ ነገር የለኝም ግን የባህዳር ሕዝብ ይህንን መንኩሴ ነኝ ባይ ጎረምሳ ከቤተክርስቲያንህ ጎትተህ አስወጣ ምክንያቱም ህግ የለም
በእውነት ለዚህ ለተጎዳችሁ እህታችን ከደረሳችሁ እና እንባዋን ከአበሳችሁ እግዚአብሔር ዋጋችሁን ይክፈል። እቺ ሴት እማሆይ ነበሩ አሁን ግን እቺ ሴት ለመባል በቅቷል። እግዚአብሔር ይፋረድላት። ለእናንተም ዕድሜ ይስጣችሁ። መናገር በጣም ይከብዳል።
ተባረኩ
ዕንደዚ የሚያረጉ ካሉ በዐደባይ መጋለጥ ዐለባቸው ዕያወቁ ዐለማጋለጥ ቤተክርስቲያንን ይጎዳል
አባ አብርሃም ፖለቲከኛ እንጂ መቼ ጳጳስ ሆኖና አሯ እግዚኦ
እኔም የበዛ አጢአት አለብኝ ግን እኔ በአለም ነው ያለሁት በአለም ያለ አጢያት መስራት አለበት የተባለ ነገር ባይኖርም ግን ይሄ ሰው መስራት የሌለበትን ነገር ነው የሰራው ለዚያውም በቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ ለዚያውም የቤተክርስቲያን አቃቢት እራሱ ረክሶ እሳቸውንም አስነውሮ ምን የተረገመ ጎረምሳ ነው እሱን ብሎ ቆሞስ ፍትኽ ለማሆይ እንጠይቃለን እኔም ለጠበቃ የሚከፈል አስፈለገ ከጎናችሁ ነኝ
ሰውነውና ይሳሳታል ቅድስት ቤተክርስቲያንን የሚያዋርድ ጉዳይ ሚዲያ ላይ መውጣት ነበረበት ፈጣሪ ይይላችሁ
አልገባኝም ፍትህ ለማሆይ እና ነገ እንደትዝታው ይሆናል ብላችሁ የማሆይን የተሰራባቸው ግፍ ሊታፈን እኛ የምንፈልገው አሁን የምንፈልገው ፍትህ ለማሆይ ማሞ ሌላ መታወቂያው ሌላ አሉ
የቤ/ክ አጠቃላይ አሰራር በጥናት ላይ ተመስርቶ በሀገር አቀፍ ደረጃ ወጥ መንፈሳዊና አስተዳደራዊ ደንብና መመሪያ በማዘጋጀት ለውጥ ያለው ስራ መሰራት በተቋሟ ዙሪያ ለውጥ ማምጣት አስፈላጊ ነው ችግሩን ውጫዊ ማድረግ አግባብ አይደለም ወስጣችን እናጥራ! እንፍጠን! የቤ/ክርስቲያኗ ተከታዮች በእጅጉ እየተሳቀቅን ነው።
Please don't cover up criminals unless under church!!!!please bring out for justice that guy please justice ⚖️⚖️⚖️⚖️⚖️⚖️ justice for our sister enough is enough 😢 justice justice ⚖️⚖️⚖️⚖️⚖️⚖️⚖️
ሰላም፣ ገዳም መመንኮስ ከጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀሉ የተከፈለው ማለት በሮሜ 3፣24 "በኢየሱስ ክርስቶስ በሆነው ቤዛነት በኩል እንድያው በጸጋው ይጸድቃሉ" ከተጻፈው ከተከፈለለ ደም በላይ ምን ለመጨመር ነው?????? ፍጡር ከመስማት፣ መጽሓፍ ቅዱስ ማንበብና እንደ ቃሉ መኖር ያድናል።
እኔ የሚያሠጋኝ ድኤንኤን ስለተጠየቀ አሻራቸውን ለማጥፋት ህፃኗ አደጋ እንዳይደርስባት በጣም ጥንቃቄና ከለላ እንዲደረግ እያልኩ አሳስባለሁ
የምን በውሰጥ ነው መግለጥ አለበት
የኔ ሃጢያት ነዉ😭😭😭😭😭😭
ፍትህ ለእማሆይ ፍትህ እስካሁን እራሱ ዝም መባል አልነበረበትም😢
ትዝታው ብርሐን በርቶለት ተዉጂ እደው ወጌል ሲጠፋችሁ ዘለፋ ይልቅ ለዝች ምስኪን ከነልጆ ድረሱላት በደብአዳምጦት የምታነባው ስላጣችው ክብር ስለተራበችው ጨቅላልጅ ነው ምንትዝታውላይ አጠለጠላችሁ
ሀገረ ስብከቱ እንዲህ አይነት ነውር ስፈጸም አይሰማም። አልሰማሁም ነው የሚለው። ብዙዎቹ ለዚህ ስለባ ስለሆኑ ነው።
ይሄ ጉድ ተሰምቶም አይታወቅም ወደፊትም አይሰማም ሰውየው ባለበት ሁኔታ ይገርማል ሞሎክሴ !!!!
እኔግን ድኤን ኤን ምርመራ ለምን አያደረግም ፍርድ እንዳይጉደል በገፍ ማውራት ለጥላት መንገድ መንገድ መንከፈት ነው እኔ አልተበደሎም ብዬ አይደለም ግንውሳኔ ን ለአባቶች ለምን አንተውም አው ተጉድታለች ግን አባቶች ዝም አይሉም
በአማራ ክልል ሌላ ብሔር ቢኖር በደቂቃ ነዉ የሚፈጁ
ምን ብለን ሸር እናድርግእንዴት ተፍራ የሚባል መመርመር ኣለበትልደፍራት ባሰበ ግዜ ልክ እደ ኣሁን እያለቀሰት ኡያለች ለምንድነው በዛ ቀን ኣታለቅስም መቸ ነው ማስለቀስ የጀመረች ማወቅ እና መመርመር ኣለባቸው
መአት ያመጢት እሥነው ፈጣራ ይፍረድበት😢😢😢😢😢😢
ኢትዮጵያውያን እዲህ የሚያባላን ይሄ ግፋችን ነው
አዝናለሁ እጅግ ያማል😭
Like,Share,Subscribe ያድርጉ
ከምንም በላይ ቤተክርስትያንን ያደማችሁት በአለም ሚድያ የምታብጠለጥሏት እናንተ ናችሁ ይቀጡም ይመከሩም ይባረሩም የአባቶች ድርሻ ነዉ እናንተ እንደምታስቡት እግዚያብሔር አያስብባቸዉም ምክንያቱም ስጋ ለባሽ መሆናቸዉን ያቃል በንስሀ ያጥባቸዋል እኛስ ነጠላና ጋቢ የሸፈነዉ ሀጢያታችን እግዚአብሔር ግን የሚያዉቀዉ ?የትኛዉ የመጽሐፍ ቅዱስ ቃል ነዉ የሰውን በደል በአደባባይ አዊጁ የሚለዉ? እምሆይ የሰሞኑ የገቢ ምንጭ ሆነዋል ያሳዝናል ከእንግዲህ እንደናንተ አይነት ሚድያን ማየት አይታሰብም
ርካሽ አንተም እንደ ባለጌው መሎክሴ ሴቶችን አባራሪና ደፋሪ ሳትሆን አትቀርም ምክንያቱም ያንተም ሚስጥር እንዳይወጣ እየተከላከልክ ነው የምትመስለው።
🎉🎉🎉❤❤በርቱ
@@user-cx4du8vn7m አቤት ያንቺን(ያንተን የእኔን ልብስ የሸፈነዉን ሀጢያት ማን አየ ? እምሆይ ቢበደሉም የሰሙኑ የገንዘብ ምንጭ ሆነዋል ያሳዝናል
ፍትህ ይሰጣቸው ለእማሆይ ለቤተክርሰታያን ይሰጠልን እኔ በበኩሌ ፍትህ ፍትህፍትህ
😢😢😢በትክክል
@@azebtufa7389 እባክህ ስሌላ ማውራት ትተህ ሰዎችን ወደሲኦል ከመዳት ብትመልሱ የራሷ ሲያርበት የሰው ታማስላለች አሉ ቆብና ቀሚስ ሕይወት አይሆንም ስለእግዚአብሔር ቃል አውራ ይሄ ሁሉ መጽሐፍ ቅስን ካለ ማወቅ ነው ስለማታውቀው የሰው ሐይማኖት አታውራ በኋላ መጠየቅ አለና
*_እንደቸርነትህ አቤቱ ማረን_** /2/*
*_እንደምረትህም ይቅርታን ስጠኝ/2/_*
*_ከሀጥያቴም አንፃኝ ከክፍ_* *_እንደቸርነትህ አቤቱ ማረን /2/_*
*_እንደምረትህም ይቅርታን ስጠኝ/2/_*
*_ከሀጥያቴም አንፃኝ ከክፍ በደሌ/2/_*
*_ለዚያች ክፉ ህጥያት እንዳልሆናት ሎሌ/2/_*
*_አቤቱ ቸሩ መድኃኒዓለም ሆይ እንደ እኛ ክፋትና ተንኮል ሳይሆን እንደቸርነትህ ና እንደምህረትህ ብዛት ማረን ይቅር በለን_* 🕊️🌷🕊️🌷🕊️🌷🕊️🌷🕊️
*_አሜን አሜን አሜን_❤
አሜን
ፍትህ ፍትህ ለእማሀይ፣ እናቴ በጣም አዘንኩኝ፣ ግን ለልክስክሶቹ ውጡ ከቤታችን ውጡ ከቤተመቅደሳችን ውጡ😢፣ ታዲያ ሐገራችን የምትታመሰው ይሔ ሲያንሰን ነው ወገኖቼ???
እናዝናለን ምን እናድርግ!!? እማሆይን እንርዳት። እግዚአብሔር ሆይ ለእማሆይ መረጋጋትን ችሎታን ጽናትን ስጥልን። ምን አቅም አለን።
እግዚአብሔር ይመስገን። እማሆይ እንኳንም እነዚህ ጀግና የቤ/ክርስቲያን ጠበቃ ይሆኑ ወጣቶች እጅ ላይ ወደቁ። እንባዎ ይታበሳል።
😢😢😢❤እውነት ነው
አምላከ ቅዱሳን አንተ ፍረድ አረ የት እንድረስ እስከመቼ ነው !!
😢😢😢እግዚአብሔር ይፍረድ የኔቃል የለኝም😢😢😢እባካችሁ ማእቱ ያይመጣብን ንሰሀ ንግባ 😢😢😢ተው ቤተክርስቴያን ስም ቁጭብላችሁ አትነግዱብን😢😢😢😢ለእማሆይ ፍት😢😢❤እኔም እጠይቃለሁ😢😢የሀገረ ሰብከቱ ሀላፊ ምን ይሰራለሁ ነጌስሊላው እንዲ አለማድረጋችሁ ምን ዋስትና አለ⁉️⁉️👀👀ንገሩን
ወንድሞቼ በጣም ጀግኖች ናችሁ ፍትህ ለእማሆይ ግን ደግሞ ስንት የበቁ አባቶች እንዳሉን መርሳትም የለብንም አቤቱ ይቅር በለን ሀጥያታችን በዝቶ ነውና ቁጣው የራቀ ምህረቱ የበዛ ነውና ይቅር በለን 🙏
እግዚአብሔር በእውነት እሱ ቤቱን ያፅዳልን በእዉነት ሁሉም የራሱ የሆነ ችግር የተሸፈነ አለ ስለዚህም ማን ማንን ያጋልጣል እመቤቴ የአምላክ እናት እሷ ከጎኗ ትቁምላት እላለሁ ጎበዝ እህቴ በርቺ ዋጋሺን ከፈጣሪ ታገኛለሽ
አቤቱ ጌታሆይ እንደበደላችን ሳይሆን እንደምህረትህ ተመልከተን ማረን 🤲🤲
እግዞ ማህረና ክርስቶስ እቤቱ ይቅር በለን እባክህ ይቅር በለን ሀጳያታችን በዝቱዋል የኔ ጌታ
ፍርድ ከክርስቶስ እጅ ነው። ልቦና ይስጠን።
ካሁን በፊት ከክርስቶስ አባቶቺ ሰንቱ ነዉ የታሙት ግን ሰማቸዉ እየተጠሩ በተክርስቲያን ምን የተወሰደ እርምጃ አለ የለም ሰለዚህ አሁንም በተክርስቲያን ዉጥ ማጥራት ይገባል
ፍትህ ለእማሆይ ይሄ እንባ መታበስ አለበት ምን ጉድ ነው በእውነት እግዚአብሔር እርዳን ለመስማትም ከባድ ነው ፍትህ ፍትህ ለእማሆይ 😢😢
ጠንኩሩ ሀይማነታች የምያቀሹሹ ማንኛዉ የሀይማነት አባት ነን የምሉ ኩፉዎች መጋለጥ ከህዝቡ ሌላ ልያስታካክሎዉ አይችልም ሰነዶስ መፈተሽ አለበት
ይች እናት ፈልጋው ስላላደረገችው ተርጋግታ ከእግዚአብሔር ጋር ተስማምተው ልጆች የእግዚአብሔር ስጦታወች ስለሆኑ ልጃቸውን ያሳድጉ ማግባት ካለባቸው ያግቡ መጋባት የተቀደስ ነው ።ስውየውን እግዚአብሔር ይፋረዳቸዋል ንስሃ ከገቡ እግዚአብሔር ይቅር ይላቸዋል ።
እግዚአብሔር ትግሥቱ በጣም ሰፊነዉ እንደኖህ ዘመን እንዳያጠፋን ለቅዱሱ አባታችን የገባዉን ቃልኪዳን አስቦነዉእንጂ ከቤታችን እየሰማን እያየን ያለነዉ አሳዛኝ አሰነዋሪ ነገሮችን እየተስተዋለ ያለዉ ፡ እዉነቱን መጋፈጥ መናገር ስለተዉን ከቅድስት ቤተክርስቲያን ቁማርተኞች ገብተዉ የፈለጉትን አሳፋሪና አስነዋሪ ድርጊቶች እየፈፀሙ ሀይየሚላቸዉ ባለድርሻ አካል በመጥፋቱ ይመስለኛል ፡ ለዚች ለስንዱ እመቤት ቤተክርስቲያናችን ደሙን አፍስሶ የመሰረታት እግዚአብሔር ይድረስላት ።
ሰውየው እርምጃ። ሊወሰድበት። ይገበዋል
ልቡ እልሞተው ሰሜት ካለው ሚሰት እግበቶ ቢኖር ይሸለዋል ሰውን ማሰናከል
ሐጢያት ነው
እግዚአብሔር ቤቱን ያፅዳ!!! አገልጋይ አባት ተብለው ይህን አድርገው መነኩሴይቱን አስነውረው ሲያበቁ አለመፀፀታቸውና በአገልግሎት መቀጠላቸው በጣም ነውር ነው። ሀይማኖታችንን የሚያስነቅፉ ቤተ እግዚአብሔርን የደፈሩ በመሆናቸው ሀገረ ሀገረስብከቱ እርምጃ መውሰድ ይገባዋል። ማንን እንከተል?
ያሳዝናል
ነገር ግን ያሳዝናል ብሎ ዝም ማለት አያዋጣም እደነዚህ ያሉ አስመሳዮች ከቤተክርስትያን ተለይተዉ ይዉጡ አሉ መሳዮች አስመሳዮች የእኒህ እናት እንባ ይፍርድ
እግዚአብሔር ይማረን ታመናል😢😢😢😢 እግዚኦ ማህርነ ክርስቶስ 😢😢
ፍትህ ለማሆይ እዱዚህ አይነት አባቶች አያስፍልጉም በዚህ አይነት ብዙዎቹ ተደፍረዎል ማለት ነው
ይሄ በሚዲያ እግዚአብሔር ፈቅዶ ወጣ እንጂ. በየጊዜው የሚደረገው በቤተክርስቲያኑ ውስጥ ያሉ አባቶች ወንጀል ሁሌም አለ😢
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ እግዚአብሔር አምላክ ስንናገር ማስተዋልን ይስጠን።የተደፈሩት እናታችን የደፈሩትም አባታችን ሆነው ሳሉ ሠይጣን ደግሞ ስራው ከፍያሉትን ከከፍታ ማውረድ ሆኗሳለ እንዴት እኛስ የሱንስራ በአደባባይ ማውጣት ትንሽ አይከብድም?እንባን የሚጠርገዉ እግዚአብሔር ብቻ ነው ለመነኩሴው ይፀለይለት እራሱ ወድቆ ቤተክርስትያንን ላጎሳቆላት ለእናታችን ለእሙሐይም በቁስም ሆነ በፀሎት እናግዛቸው የገደለው ባልሸ የሞተዉ ወንድምሽ አይደል የሚባለው የተወለደችዉም ልጅ እንኳንም ሴት ሆነች አድጋ የግራኝ መሀመድን ታሪክ ከመድገም እንኳንም አወጣን አንዴ ተወቐልዳለች እግዚአብሔር የማያውቀዉ ነገር የለም በቀል ይዛ እንዳታድግ ጥንቃቄ ያስፈልጋል የግል አመለካከቴ ነው።ከዚህ አለም ፈራጆች ምንም አንጠብቅ የኛ ፍርድ ፈራጅ በሠማይ ዙፋን የተቀመጠዉ ብቻ ነው
የአንተ እናት፣ የአንተ እህት፣ የአንተ ልጅ እና የአንተ ሚስት ላይ ደርሶ ቢሆን ኖሮ በእውነት የእግዚአብሔርን ፍርድ ብቻ ትጠብቅ ነበርን?
ቤቴ ክርስቲያን በዶግማና በቀኖና የምትመራ ለሰማያዊውና ለምድራዊ አስተዳደራዊ ሥርዓት አላት።
እርዱኝ እረዳችሁ ዘንድ አንኳኩ በር እንዲከፈትላችሁ ያለን እኛም የበኩላችንን እንድናደርግ አይደለምን?
ነግ በእኔ የሚለውን ብሒል ማሰብና ማሰላሰል ተገቢ ነው። የእግዚአብሔር ቀን ለእኛ ለሰዎች ዘመን ነውና ቤተ ክርስቲያኗ በቀኖና በተሰጣት ምድራዊ ሥልጣንና ኃይል መጠቀም መዋል ማደር የለበትም።
ወንድም አለም(እህታለም)ይሔን የፈጠረው ሰሜት የሚባል ነገር በሠይጣን ታግዞ ነው ግን በቤተክርስትያን ውስጥ ቅዱስ ቁርባን ያቀበሉ እጆች ቅዱስቁርባኑን ተቀብለው ዉሀ እንኳን በጉሮሮአቸው ሳይገባ በቤተ መቅደሱ በግፍ የሚገደሉበት ሀገር ቁጭ ብለን መለኩሴ መለኩሴን አስወለደ ብለን ብንጯጯ የምናመጣው ነገር የለም የክርስትያን መሳሪያው ፀሎት ነው። ሲቀጥልደግሞ የኛ በደል ምስለ ክርሰትያንነታችን የወለደው ሀጥያት ዉጤት ነው በንሠሀ ወደ ፈጣሪ መንበርከክ ነው የሚያዋጣው። የእኛ ጉዳይ የሚፈታው በኛ ሆኖ በውጥ መነጋገር ነገሩንእዛው ቦታው ላይ ያሉትመነኮሳት በስርአታቸው በህጋቸው መፍታት እየተቻለ እኛን እንድንጯጯህ የፈቀደልን ማነው?
እና ተከድኖ ይብሰል እያልክ/ሽ ነው??
አዎን ተከድኖ ይብሠል ለማብሠልም ማገዶዉ የትየለሌነው ደግሞ እሱ እስኪበስል እኛ ማረራችን ነው ለማንኛውም እንደበደላችን ሳይሆን እንደምህረትህ እንበለው እሱ ያውቃል ልጅ ቢሮጥ አባቱን አይቀድምም ድንግልን ያበሠረ ቅዱስ ገብርኤል ሠላም ለናንተ ይሁን ብሎ በብስራቱ ከተፍይበልልን አሜን
እናታችን ወይንም እማሆይ ፅንሱን ስላላጠፉት ክብራቸውን በእጥፍ በእጥፍ ያድርግላቸው ይህ ወጠጤ መቀጣት አለበት የሀይማኖት አባቶች ዝም አትበሉ
እግዚአብሔር ፍርዱን ይስጥ እንዲህ አይነቱ ሰው ነው ሐጠአት ላይ የተዘፈቀው እግዚኦ እንዴት አድርገው ነው እማሆይ የሚቆሙት አይዞት እናታችን እመብርሐን አጠገብዎ ትሁን የጉድ አገር ይሰውረን
ስንት የበቁ አባቶች አብረው መስደባቸው ለፍርድ ይቅረብ
😢😢😢ፉፉፉአዎዎ
ድፈረ ተብሎ የተጠቀስው አባት እውነተኛ ስለመሆኑ የድም ምርመራ ቢድረግ እናታችን በድረሰብሽ ጥቃት በጣም አዝናለው እግዚአብሔር የተሰበረ ልብሽን ይፅግንልሽ ነዉ የምለው ድፋሪው ሰው ግን ተጣርቶ ለህግ መቅረብ ይኖርበታል
😢😢😢😢😢እማምላክ ቅድስት ድንግል ማሪያም እባክሽ ከልጅሽ ከወዳጅሽ ጋር ድረሽላቸዉ😢😢😢😢
ካህናተ ቆምጨ ሀስሩ ወረክሱ በጌጋዮሙ እግዚኦ መሐረነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወልደ ቅድስት ድንግል ማርያም
ሁሉንም ነገር ከቤተክርስቲያን እያጠራን ብንሄድ ወደ አምላካችን ብንጮህ እግዚአብሔር ይሰማን ነበር ግን ብውስጣችን በአንዳንድ አባቶች ዘንድ የሚከሰቱትን ማስወገድ አለብን ብንንና ገርም ግን አንሰማም ብዙ ብዙ መጥፎ ነገሮች እየተከሰተ ነው
መፅሐፍ ቅዱስ ውስጥ ያለውን የእግዚአብሔር እውነትን በመተውና ሌሎች እንግዳና አሳፋሪ የሆኑ ትምህርትን በድፍረት በመጨመር ህዝብን የሚታሳስቱና የእግዚአብሔር መንግሥት የሚትደፍሩ ጉደኞች የሰው ልጆችን ደፍሮ ማስወለድማ ለእናንተ ቀልድና ፌዘኛነት ነው።
ነውርህን በሌሎች የእምነት ተከታዮች ማላከክና የግለሰብን ስም ማጥፋት ከበደልም በደል ነው። የተባለው ሰው እንኳን የተባለውን በደል ቢፈፀም እርሱ በሰራው በደል ይጠየቃል እንጂ መነኩሴዋን ለደፈረው ወንጀለኛ ማስተባበያ ለማድረግ መሞከር ሌላ ሴራ ነው። እፈሩ!
እግዝኦኦኦኦኦኦኦ መሀረነ ክርስቶስ ⛪️🇨🇬🇨🇬⛪️🇨🇬
እውነት ነው ቤተክርስቲያንን እዘቅት ውስጥ የጣሏት እንደነዚህ አይነት እባቶች ናቸው እዚአብሔር ነው ያጋለጣቸው ስለዚህ ቤተክህነቱ የማያዳግም እርማት መውሰድ. እለ
ባት ማንን እባት እንመን እግዚአብሄርስ እንዴት ይታረቅን ?
እግዚአብሄር ይፈርዳል።አምላክ ሆይ የንፁህ ሴት መኖክሴ ልብ ታውቃለህና ቶሎ ድረስ።
😢😢😢😢😢ፉትህ ይህ ጉድ ስላወጣችሁ ወንድሞቻቻን በጣም እናመሰግናለን ይቺ. ልጆ መጠበቅ አለባት ያለዚያ ሊገላት ይችላል😢😢😢😢
እግዚአብሔር አምላክ ማስተዋል ይስጠን እንጂ ሌላ ምን ይባላል እውነት ለመናገር ከሆነ ሁላችሁንም በፊቱ ንጹህ አይደለንም ብቻ እርሱ በምህረቱ በቃ ብሎ ይህንን እርኩስ መንፈስ ከምድር ገጸ ያጥፋልን እንጂ😢😢
እንኳንም ጉዳዮ እናንተ ጋር ደረሰ አይቼ ሰምቼ የዘገነነኝ ጉዳይ ነበር፣በአባቶቼ ላይ እምነት እንዳይኖረኝ አርጎኛል።
አምነት በአርዮስ አይለካም ከሀሐዋርያት መሀከልም ይሁዳ አለ
የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው ! እማሆይ ሊደገፉ ይገባል እግዚአብሔር ያያል ይፈርዳል ለሃገሬ አባቶች ምህረት ያድርግላችሁ በተለይ አገልጋዮች ኧረ እግዚአብሔር የሚፈራ አምላክ ነው ! ንስሃ ግቡ ተመለሱ ከእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተወለደው ኢየሱስ ያድናል ያመነ ይድናል ያላመነ ይፈረድበታል !
ሰላም ለእዚህ ቤት ይሁን !
በጣም ያሳዝናል ፍርድ ማግኘት አለባት
እኔ በጣም ይገርመኛል ለመሆኑ ይሕን ወሮበላ መነኩሴ ነኝ ባይ ማነው ጠያቂው ቢጠየቅም አንተስ ማነሕ ቢል መልስ የለም ምክንያቱም ሀላፊዎች ከዚሕ የፀዱ አይደሉምና በሕግ ካልሆነ ከሀገረ ስብከቱ ወይም ጳጳሱ ምንም አጠብቁ
ወይ ጉድየ ምን ፀመን ደረሰን አባቴ እግዝአብሄር ፍትህ ለአመሆይ🙏🙏🙏
እንደነዚህ ያሉቱ ከግለሰቧ ባለፈ ለቤተክርሥቲያኗ መከራ የሚጨምሩ መወገዝ አለባቸው ፍትህ ለእማሆይና መሰል በደል ለደረሰባቸው እህት እናትና ልጆች ፍትህ
ልቤ ደማ💔💔💔💔 ያማል😢😫 ፍትህ ለማሆይ😢😢😢😢😢😢😢😢😢 ቃል የለኝም ምን ማለትስ ይቻላል💔💔💔💔💔😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢
ፍትህ ለእናታችን ፍትህ ፍትህ ፍትህህህህህህህህህህ ፍትህ ፍትህ ፍትህህህህህህህህህህህህህህ 😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢ፍትህ ፍትህ ፍትህ ለእናታችን😢😢😢😢😢😢😢😢
አፍኒንና ፊንሐስ በቤቱ ሲባልጉ አባታቸው ኤሊ ዝም በማለቱ ከቅጣት አልዳነም፡፡ አንገቱ ተቆልምሞ ሞቷል፡፡ ሳይቀጣ የሚቀር የለም፡ የአቡነ አብርሃም ቸልተኝነት በጣም ያሳዝናል፡፡ ክብር ከቤተ ክርስቲያን ለቀቀ፡፡ ኢካቦድ፡፡፡፡፡፡
ጌታ ሆይ የእውነት ፍርድህ ይድረስልን
ፍትህ! ለመነኩሴዋ ፍትህ!!!
ምክንያት ከመፈለግ ንሰሐ መግባት ነው ዛሬ ብቻ የታየ ውድቀት አይደለም
ትዝታውእኮ የአውሬው መንፈስነው የሚጫወትበት ለአውሬው የስድብ እፍ ተሰጠው ተብሎ በራዕይ እንደተፃፈው ተሳዳቢ የሆነው ከዚህየተነሳ ንው እግዚአብሔር ምህረቱን ይስጠው
እናታችን ከራሳቸው ችግር ይልቅ የቤተ ክርስቲያን መደፈር አንገብግቧቸው ነው እንጂ በግልፅ የወጡት መጠጊያ ስላጡ አይደለም።
ፍትህ ፍትህ ለማሆይ ስንት አባት ነኝ እያሉ ቤተመቅደሳችንን የሚያቆሹብን አሁን እኝን አባት ማሰብ እሪሱ ይዘገንናል የሚያገለግልበት ቤተክርስትያን አገር እውነት ሰው የለም ከቤተክነቱ የበለጠ የከባቤው ምእመን እንዴት ዝም እዳሉ ፍትህ ፍትህ ለማሆይ
ሳዉሪዎስ ይባላል እንጂ ብዙዐሳዉሪዎሶች አሉ የመነኩሴም ሆነ የጳጳስ መልከስከስ የቆየነዉ በኔም አጎት ያየሁት ስላለነዉ እኔንም ዘመድ ብለዉዐያሰጠዋወቁኝ ነዉ ሂዎቴን ያበላሸዉ ለአጎቴ ስናገርም ዝም ነዉ ያሉት እሳቸዉም ያዉ ስለሆኑ የሳቸዉ እረድ በነበርኩበት ጊዜ ጳጳስ ሆነዉ አሁን ሞቱ እኔም ለሚመለከተዉአሳወቂያለሁ መነኩሴ ነበር ለመሆን ነበር አሁን ግን አለም ዉስጥ የልጆች እናት ነኝ የስቃይ ሂወት ኮተታም ባል ሴሰኛ እና ኮተታሞች ጋር ተቀላቀለኩኝ ማንምቄስም ሆነ ጳጳስ የለም እረድ ስለነበርኩ ነዉየምናገራችሁ በሰማኒያዎች የነበረዉን ነዉ የምነግራችሁ አስኬማአልጫንኩም እንጂ የኔንታሪክመስሎ ነዉ ያየሁት አመብርሃን ትርዳቸዉ ለይኩን
ፍትህ ለእማሆይ አመልማል ጉዳዩ በሚገባ ተመርምሮ!
ይህ ዘመን በጣም ከበደን ምእመኑ አኛ ሃጢአተኛ ስለሆንን ነው ጸሎታች ያልተሰማውብሎ በየቤቱ ያለቅሳል። በቤቱ ያሉ አገልጋዮች የመንጋ ጠበቂ ተብለው ከተቀቡት እደዚህ አይነት ድርጊት የፈጽማሉ ኧረ ወዴት እንሂድ ጨነቀን አኮ ፈጣሪ ለኘህ አሳኝ እማሆይ ፍትህ ስጥ።
ቲክቶከሮች ትደነቃላችሁ በርቱ!! ወንድሜ አሁን ስለሄደው ሳይሆን አሁን ስለሆነው ነገር አውሩ::የሰው ሀጢያት አትፈትፍቱ::
ያሳፍራል የማያዳግም እርምጃ ሊወሰድ ይገባል 😪
ችግሩ "ምላጭ ያበጠውን ይቆርጣል፣ ምለጭ ቢያብጥስ ምን ይቆርጠዋል?" እንደሚባል ምላጩ ለራሱ ኣብጦ ቢቆይ ያበጠውን ሊቆረጥ ኣይችልም።
ኣንድ ጊዜ ኣንድ ጳጳስ ኣንድን ካህን ጠርተው "ልጄ ምንድር ነው ጉዱ? ስላንተ ብዙ ጥሩ ነገር ኣይወራም" ሲሉት ካህኑ ለጳጳሱ "ኣባታችን ወሬ ሰምተው ኣመኑ ማለት ነው? ስለርሱዎ የሚወራ ቢሰሙ ኖሮ ቆቡዎትን እዚች ጋር ቁጭ ኣድርገው ይጠፉ ነበር" ኣላቸው። ጳጳሱም መልሰው "ልጄ የፈለግከውን ኣድርገህ ብቻ ውጣልኝ" ኣሉት ይባላል።
አንዲት መኖኵሳይት ባንድ ጳጳስ ተደፍረው ፍርድ ቤት ደርሰው በጳጳሱ ሥዉር ሰውነት ላይ ያለውን ምልክት ሳይቀር በዳኛ ፊት ኣጋልጠው እያለ መኖኵሳይቷ ፍትሕ ሳያገኙ መቅረታቸውና ጳጳሱ በጵጵስናቸው እየቀጠሉ መሆናቸው ይታወቃል። ይኸም ደግሞ በባሕርዳር ፍርድ ቤት እንደነበር ይነገራል።
ባይገርመን ግራኝ መሓመድ እናቱ እስላም፣ ኣባቱ ደግሞ ቄስ ስለነበሩ ይኸንን ቄሱ በእናቱ ላይ ያደረሱትን በደል ቂም ሊዋጣ የኢትዮጵያ ካህናትን ጨፎጭፎ ገድሎ የኢትዮጵያ ገዳማትና የክርስትና ታሪኮችን አቃጠለ ሲባል እንሰማለን።
ስለዚህ ጌታ ራሱ ምሕረቱን ያብዛልን እንጂ ኣሁኑኑ በኢትዮጵያ በተከሰተው ሰይጣናዊ ግድያ፣ ጭፍጨፋና እርስ በርስ መባላት የቤተክርስቲያን መሪዎችና ጳጳሳት ተሳትፎ ምን ያህል የጎላ እንደነበር ዓለም ያወቀው ምሥጢር ነው።
እስካሁን የማደንቀው ኣንድ ፈረንጅ ካህን ኣለ። ኣንዲት መኖኵሳይት ሲያስረግዛት ክህነቱን ትቶ በትዳር ኣገባት። በጣም ኣደንቀዋለለሁኝ። በኣካል ባላገኘውም ለእህታችን ባደረገላት ትልቅ ቁምነገር ምክንያት በጣም እወደዋለሁኝ። ይኸም በኣዲስ ኣበባ ነው።
በጣም ያሳዝናል በእውነት😭😭😭
ፍትህ ለእናታችን ሆ እግዚአብሔር ሆይ ይቅር በለን በጣም ያማል
ይቅር በለን እግዚኦ
እኔ የሞለክሴ መቀል አልሳለምም
ለምን እስራኤል አገር ያሉ ሞለክሴውች ጭካኔ በማየቴ ነዉ
ሙልክስና የፓለቴካ ምሽግ ነዉ እና
ይሕ ቀላል ነዉ ገና ፈጣሪ ብዙ ያሳየናል
እንፀልይ
የማሆይን ሀቅ ቤተክነት ያውጣ እውነተኛ አባቶች አሉበት ብለን እኳን ስጋችንን ነፍሳችንን የምሰጣችው አባቶች ሀቅ አውጡ ድምስ ሁኖቸው እማሆይ ከክብር ያሳነሳቸውን መሎክሴ ቅጡ አስመርምሩና D N አለዛ ❗️ፈጣራ ይፈርዳል
እግዛብሄር የስራውን ይስጠው መያዝና መጠየ አለበት መታሰር ጭምር ይህ ከባድ ነገር ነው።ለሌሎችም ማስተማርያ ቅጣት ያስፈልጋል።
እረ አባት ሆይ ሳትውል ሳታድርህን ስጥ እንግዲህ ማን ነው የሚታመን ነው
ለአንድ ሰው ሰምታቸው ፍርድ መስጠት ሃጢያት ነው ሆኖ ብሎ ለአባታችን ስም ማጥፋት ሇኖ በጠላት ሴራ የተሰራ ሴራ እንዳይሆን መጠቀቅ ያስፈልጋል ስሜታዊ መሆን አያስፈልግም ቴዲ ወዲ አስመራ።
ፍት የሰጣቸው ለእማሆይ
ለምን የሌላውን ብቻ እናት ቤተ ክርስቲያን እንደዚ ጉዷን ታውጣ መሸፋፈኑን ተውት
ፍትህ ለእማሆይ እንሻለን!
ይህን ነውር የፈጸሙትን ሰውዬ ለፍርድ እንዲያቀርቡ ...ማንነቱንም ለሕዝብ ግልጽ አድርጉ። ምዕመኑም እራሳቸውን ከእንደዚህ አይነት ነውረኞች እንደጠበቁ ያግዛቸዋል
በጣም ያሳዝናል እግዚአብሔር ልቦናዎትን ይመልሰው 😢😢😢
አምላካችን ሆይ እንደቸርነትሕ እንጂ እንደ በደላችን አይሁን።
ኧረ ጌታሆይ ስለደጋጎቹ ' ስለአባቶቻችን ብለህ በበደላችን አትቅጣን ይቅርበለን በቃ በለን 🙏🙏🙏. እውነቱን አውጣልን.
እኔ ምለው ..... እንደዚህ ያሉ እናቶቻችንን ከደፈረው ይልቅ ብዙ ሀብትና ንብረት ያላት የኢ.ኦ.ተ.ቤ እንዴት አስጨከናት ምን እስክንሆን ነው ዝምታው???
ፍትህ ለመነኮሳት እናቶች እኔ ና እናተ ነን መናገር ያለብን ፍትህ ፍትህ
Selam wendime Emahoy defirew sile wetu new enji ene be endezih ayinet newur tseyaf yehone sira lay yalu abatochin awukalehu
እናተም ፈጣሪ ይስጣችሁ ለሷም ማገዝ ያለብን ነገር ካለ እናግዛት አለን ወበዴውን ግን ፈጣሪ የስራውን ይስጠው
ምንም የምለዉ ነገር የለኝም ግን የባህዳር ሕዝብ ይህንን መንኩሴ ነኝ ባይ ጎረምሳ ከቤተክርስቲያንህ ጎትተህ አስወጣ ምክንያቱም ህግ የለም
በእውነት ለዚህ ለተጎዳችሁ እህታችን ከደረሳችሁ እና እንባዋን ከአበሳችሁ እግዚአብሔር ዋጋችሁን ይክፈል። እቺ ሴት እማሆይ ነበሩ አሁን ግን እቺ ሴት ለመባል በቅቷል። እግዚአብሔር ይፋረድላት። ለእናንተም ዕድሜ ይስጣችሁ። መናገር በጣም ይከብዳል።
ተባረኩ
ዕንደዚ የሚያረጉ ካሉ በዐደባይ መጋለጥ ዐለባቸው ዕያወቁ ዐለማጋለጥ ቤተክርስቲያንን ይጎዳል
አባ አብርሃም ፖለቲከኛ እንጂ መቼ ጳጳስ ሆኖና አሯ እግዚኦ
እኔም የበዛ አጢአት አለብኝ ግን እኔ በአለም ነው ያለሁት በአለም ያለ አጢያት መስራት አለበት የተባለ ነገር ባይኖርም ግን ይሄ ሰው መስራት የሌለበትን ነገር ነው የሰራው ለዚያውም በቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ ለዚያውም የቤተክርስቲያን አቃቢት እራሱ ረክሶ እሳቸውንም አስነውሮ ምን የተረገመ ጎረምሳ ነው እሱን ብሎ ቆሞስ ፍትኽ ለማሆይ እንጠይቃለን እኔም ለጠበቃ የሚከፈል አስፈለገ ከጎናችሁ ነኝ
ሰውነውና ይሳሳታል ቅድስት ቤተክርስቲያንን የሚያዋርድ ጉዳይ ሚዲያ ላይ መውጣት ነበረበት ፈጣሪ ይይላችሁ
አልገባኝም ፍትህ ለማሆይ እና ነገ እንደትዝታው ይሆናል ብላችሁ የማሆይን የተሰራባቸው ግፍ ሊታፈን እኛ የምንፈልገው አሁን የምንፈልገው ፍትህ ለማሆይ ማሞ ሌላ መታወቂያው ሌላ አሉ
የቤ/ክ አጠቃላይ አሰራር በጥናት ላይ ተመስርቶ በሀገር አቀፍ ደረጃ ወጥ መንፈሳዊና አስተዳደራዊ ደንብና መመሪያ በማዘጋጀት ለውጥ ያለው ስራ መሰራት በተቋሟ ዙሪያ ለውጥ ማምጣት አስፈላጊ ነው ችግሩን ውጫዊ ማድረግ አግባብ አይደለም ወስጣችን እናጥራ! እንፍጠን!
የቤ/ክርስቲያኗ ተከታዮች በእጅጉ እየተሳቀቅን ነው።
Please don't cover up criminals unless under church!!!!please bring out for justice that guy please justice ⚖️⚖️⚖️⚖️⚖️⚖️ justice for our sister enough is enough 😢 justice justice ⚖️⚖️⚖️⚖️⚖️⚖️⚖️
ሰላም፣ ገዳም መመንኮስ ከጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀሉ የተከፈለው ማለት በሮሜ 3፣24 "በኢየሱስ ክርስቶስ በሆነው ቤዛነት በኩል እንድያው በጸጋው ይጸድቃሉ" ከተጻፈው ከተከፈለለ ደም በላይ ምን ለመጨመር ነው?????? ፍጡር ከመስማት፣ መጽሓፍ ቅዱስ ማንበብና እንደ ቃሉ መኖር ያድናል።
እኔ የሚያሠጋኝ ድኤንኤን ስለተጠየቀ አሻራቸውን ለማጥፋት ህፃኗ አደጋ እንዳይደርስባት በጣም ጥንቃቄና ከለላ እንዲደረግ እያልኩ አሳስባለሁ
የምን በውሰጥ ነው መግለጥ አለበት
የኔ ሃጢያት ነዉ😭😭😭😭😭😭
ፍትህ ለእማሆይ ፍትህ እስካሁን እራሱ ዝም መባል አልነበረበትም😢
ትዝታው ብርሐን በርቶለት ተዉጂ እደው ወጌል ሲጠፋችሁ ዘለፋ
ይልቅ ለዝች ምስኪን ከነልጆ ድረሱላት በደብአዳምጦት የምታነባው ስላጣችው ክብር ስለተራበችው ጨቅላልጅ ነው ምንትዝታውላይ አጠለጠላችሁ
ሀገረ ስብከቱ እንዲህ አይነት ነውር ስፈጸም አይሰማም። አልሰማሁም ነው የሚለው። ብዙዎቹ ለዚህ ስለባ ስለሆኑ ነው።
ይሄ ጉድ ተሰምቶም አይታወቅም ወደፊትም አይሰማም ሰውየው ባለበት ሁኔታ ይገርማል ሞሎክሴ !!!!
እኔግን ድኤን ኤን ምርመራ ለምን አያደረግም ፍርድ እንዳይጉደል በገፍ ማውራት ለጥላት መንገድ መንገድ መንከፈት ነው እኔ አልተበደሎም ብዬ አይደለም ግንውሳኔ ን ለአባቶች ለምን አንተውም አው ተጉድታለች ግን አባቶች ዝም አይሉም
በአማራ ክልል ሌላ ብሔር ቢኖር በደቂቃ ነዉ የሚፈጁ
ምን ብለን ሸር እናድርግ
እንዴት ተፍራ የሚባል መመርመር ኣለበት
ልደፍራት ባሰበ ግዜ ልክ እደ ኣሁን እያለቀሰት ኡያለች ለምንድነው በዛ ቀን ኣታለቅስም መቸ ነው ማስለቀስ የጀመረች ማወቅ እና መመርመር ኣለባቸው
መአት ያመጢት እሥነው ፈጣራ ይፍረድበት😢😢😢😢😢😢
ኢትዮጵያውያን እዲህ የሚያባላን ይሄ ግፋችን ነው
አዝናለሁ እጅግ ያማል😭