Book launch event of Memher Gebrekidan Desta
Vložit
- čas přidán 25. 02. 2018
- Awramba Times presents a glamerous launching event of Memher Gebrekidan Desta's new book, entitled "emperor Yohannes and emperor minilek from the perspective of ethiopian history", which took place in Mekelle's Axum Hotel.
Awramba Times
www.awrambatimes.com
ዋዋው ብጣዕሚ ደስ ዘብል መደብ መምህር ገብረኪዳን እንቃዕ ሓጎሰኩም ዕድመን ጥዕና ይሃብኩም ወዲ ኣጋኣዝያን ኣቶ ዳዊት ውን ትገብሮ ዘለኻ መግለጺታት ቀጽሎ
ኩቡር መምህር ገብረኪዳን ፈጣሪ ይሓሉኹም ኩቡር ወላዲ ብጣዕሚ ዘሕጉስ ኢዩ ከመኡ ውን ኩቡር አይተ ዳዊት ጀሚርኩም ዘለኹም ቀጽልዋ ሰላም ንዓኹም ።
ኣያና መምህር ገብረኺዳን ነዊሕ ዕድመን ጥዕናን ይምነየልኩም::
ዳዊት ነቲ ሓቀኛ ሓበራታ ኣብ ምዝርጋሕ እትገብሮ ዘለኻ ፃዕሪ ካብ ልቢ የመስግነካ ቀፅለሉ በርትዕ :: ኣጆኻ ኩሉ ደላይ ሓቂ ኣብ ጎንኻ ኣለና ለውጢ ድማ ክነምፅእ ኢና ::
ዒድመን ጡዕናን ዪሃብኩም ኩቡር አቦና መምህር ገ/ኪዳን ደስታ ።ኒአቶ ዳዊት ከአ ዕድመን ጸጋን አብዚሓ ታሃብካ አክሱማዊት ማርያም .ቢሓፈሻ ኒኩላትኩም ናይቱ ታሪካዊ መጽሓፍ ተሳተፍቲ ዝኸንኩም ኪብሪ ይሃብኩም። ዳዊት አዉራባ ታይምስ ዝተቕርቦም ፕረግራማት አዕጋቢ መሳጥን እዩ ኻልአይ ክፋል ካአ በሃንቀውታ ንጽበየካ አብ ስራሕካ ካአ አሳልጦ ይሃብካ ቱልዑል ፈጣሪ
The ultimate danger of prejudice
“In Germany the Nazis first came for the Communists,and I
didn’t speak up because I was not a Communist.Then they
came for the Jews,and I did not speak up because I was not a Jew.Then they came for the trade unionists,and I didn’t speak up because I wasn’t a trade unionist.Then they came for the Catholics and protestants I didn’t speak up because I was not a Protestant.Then they came for ME…By that time there was no one to speak for anyone.” Martin Niemoller(1968)
This confession was made by a prominent Protestant clergyman in Germany.It carries a warning for us all of the conesequences of standing idly by while others are victimized of prejudice and discrimination.(p.633)
Taken from “Abnormal Psychology and Modern Life” by James C.Coleman,University of California at Los Angeles(5th edition)
A student expressed his own feelings very poignantly:
“Step into my shoes;wear my skin;
See what I see;feel what I feel
And then you shall know,who I am ,what I am,and why I am”
Patrick Tomayo.
የሸውራራ አመለካከት የመጨረሻው አደጋ
“በናዚ ጀርመን መጀምሪያ በኮሚኒስቶች ላይ መጡ፤እኔ አንድም ነገር
አልተናገርኩም ምክኒያቱም ኮምኒስት አልነበርኩም።ቀጥለው ወደ አይሁዶች መጡ፤አንድም ነገር አልተናገርኩም፤ምክኒያቱ አይሁድ አይደለሁምና።ቀጥለው በሰራተኞች ማህበር አባላት ላይ መጡ፤አንድም ነገር አልተናገርኩም፤ምክኒያቱም የሰራተኞች ማህበር አባል አልነበርኩም።ቀጥለው ወደካቶሊክና ፕሮቴስታን አማኞች መጡ።በመቀጠል ወደ እኔ መጡ።በዚያን ጊዜ አንድም ሰው ስሌላው የሚናገር አልነበረም”ማርቲን ኔሞለር(1968)
ይህ ኑዛዜ የተሰጠው በጀርመን የተወቁ የፕሮቴስታንት ቄስ ነው።ሌሎች በሸውራራ አመለካከትና የዘር ልዩነት ሲጠቁ ከዳር ቆሞ ዝም ብሎ መመልከት የሚያመጣውን ውጤት የሚያስጠነቅቅ ነው።(633)
የተወሰደው “Abnormal Psychology and Modern life” by James C.Colman University of California at Los Angeles(5th edition)
አንድ ተማሪ በሚሰቀጥጥና በሚያሳዝን ሁኔታ ስሜቱን እንዲህ ገለጸ፤
በእኔ ጫማ ውስጥ ግባ ፤የእኔን ቆዳ ልበስ፤
የማየውን አንተም እንደ እኔ ተመልከት፤የሚሰማኝንም አንተ ይሰማህ፤
ክዚያ በኋላ እኔ ማን እንደሆንኩ፤ምን እንደሆንኩ ፤ለምን እንደሆንሁ ታውቃለህ።
ፓትሪክ ቶማዮ
ናዚዎች አንድ በአንድ የሕብረተሰቡን አካል ሲጨፈጭፉና ሲያቃጥሉ እኔን አይመለከትኝም አሉ። የችግሩ ወላፈን ግለሰቡን እስኪያጠቃ ዝም ብለው ተመለከቱ። የሕብረተሰቡ አካል ጥግ ጥግ ቆሞ ተመለከተ።በመሆኑም በሚሊዮን የሚቆጠሩ የዋህ ዜጎች ለመከራና ለሰቆቃ ተዳርገዋል።በዚህም ጊዜ የናዚን አካሄድ የሚያቀነቅኑ ጋዜጠኞች ፤ዶክተሮች፤አርቲስቶች፤ፈላስፎች ነጋዴዎች ነበሩ።በት ዕቢት የተወጠረው ሂትለር ሲጨፈጭፍና ሲያስጨፈጭፍ ክብር ለሂትለር የሚሉ ነበሩ።ክሂትለር መንግሥት ጋር ተቧድነው የሚነግዱና ትርፍ ያገኙም ነበሩ።
ይህ ዓይነቱ ነገር በዘመናችንም በሩዋንዳ ተክስቷል።አሁንም የሰው ልጅ ከታሪክና ከአባቶቹ አይን ያወጣ አሰቃቂ የታሪክ ግድፈት አልተማረም።አሁንም በኢትዮጵያ እየታየ ነው።በመጀመሪያ ትግሬዎችን ከትግሬ በወጡ አረመኔ የሂትለር ደቀመዛሙርት ሲጠቁ አንድም አካል ሊያስቆም የሞከረ የለም።ሁሉም ምሁራን የተሳተፉበት የሥልጣን ሽኩቻ በዚህ ጊዜ ይካሄድ ነበር እንጂ እያቆጠቆጠ ያለውን አውሬ ለማስቆም የሞከረ የለም።ሁሉ ግን በሥልጣን ወንበር ላይ እንዴት እንደሚቀመጡ ከማሰብ ባለፈ የአውሬውን የወደፊት ዕቅድ በማጤን ለመግታት የታገለ አልነበረም።ለሥልጣን ውርውር ይሉ የነበሩ ሁሉ በመጨረሻ ጊዜ ሁሉንም ለአውሬው አስረክበው እግሬ አውጭኝ ብለው በዓለም ዙሪያ ተበተኑ።
አውሬው ሰፊ ዕቅድ አለውና አዲስ አበባ ገብቶ የምኒልክን ቤተመንግሥት ሲረክብ ተግባሩን ማሳየት ጀመረ።አማራውን ነፍጠኝ በማለት በየቦታው የተለያዩ ምክኒያቶችን በመለጠፍ አሰቃቂ በሆነ መንገድ መፍጀት ጀመረ።አማራ ነፍጠኝ፤ት ዕቢተኛ ፤ትምክህተኛ ፤ጨቁኝ፤ጡት የቆረጠ እያለ የማያውቁትን የአማራ ሽማግሌዎች፤ሕጻናት፤ሴቶች፤ደካሞች ፤የዋሆች ሁሉ ማሳደድ ቀጠለ።በሰየመው ፓርላማ ጠቅላይ ሚኒስቴር የነበረው ዛሬ ቅድስት ስላሴ የተጋደመው መለሰ ዜናዊ ሶስት ሚሊዮን አማራ ድራሹን ያለማፈር አጠፋነው ሲል፤በጀግንነት ሲናገር አምስት መቶ አርባ ሰባት የፓርላማ አባላት ሰምተዋል።ያሉት ግን አልነበረም።ከነዚህም የፓርላማ አባላት መካከል ከአማራ ክልል በሚል ስያሜ የመጡም አሉበት።
የኦሮሞ ሕዝብ በእሬች በዓል ጊዜ በአንድ ቀን ከሰባት መቶ በላይ ሲገደሉ የአንድ ቀን ዜና ሆኖ ቀረ።የጋምቤላ አራት መቶ ንጹሃን ሲፈጁና በልማት ስም ከትግሬ የመጡ አንድ ሺህ ሰዎች ከዘመዶቻቸው ጋር ሲሰፍሩ ለምን ያለ አልነበረም።የሱማሌ ሕዝብ እንደ አጣና ሬሳው ሲደረደር አንድም ትንፍስ ያለ ኃይል አልታየም።ሰላማዊ ሰልፍ ለተወሰነ ጊዜ አይተን ይሆናል።የወልቃይት፤ጠገዴ፤ሁመራና ቃብትያ ሕዝብ ሲረሸን ከቀየሲባረር ልጆቹ ሲደፈሩ ሚስቶቹን ሲቀማ ተዉ ያለ አልነበረም።ከረጅም ጊዜ ጩኸት በኋላ የወልቃይትና የጠገዴ ጉዳይ መነጋገሪያ ሆኗል።የትግሬው ወያኔ በእየ እሥር ቤቶች ወጣቱን ፤በተለይ የኦሮሞና የአማራ ወጣቶችና ለመብታቸው ተከራካሪዎች፤ ሲደፈሩ፤ሲሸናባቸው፤ሲኮላሹ ፤ሲገደሉ ፤በእሳት ሲቃጠሉ፤አድራሻቸው ሲጠፋ የሚገታ ኃይል አልታየም።ቅርብ ጊዜ ቄሮዎችና ፋኖዎች በአመጽ ሲነሱ ጥግ ጥግ ይዞ የሚመለከት ፤የራሱ ጉዳይ እንዳልሆነ የሚመለከት ተመልክተናል።አማራ ፤ኦሮሞ ነን የሚሉ ባልሥልጣኖችም በሂትለር ጊዜ እንደታዩት አሁንም የአውሬው ደጋፊ ሆነው ሲከራከሩ አይተናል፤ሰምተናል።አባዱላ ገመዳ፤ድሪባ ኩማ ፤ሲራጅ ፈርጌሳ፤ደመቀ መኮንን፤ዓለምነህ መኮንን ኃይለማሪያም ደሳለኝ፤ሽፈራው ሽጉጤ አውሬውን በመደገፍ የአውሬውን ሙዚቃ ሲያሰሙን ቆይተዋል።
የሂትለር መንፈስ የተጠናወታቸው የትግሬ ወያኔዎች አሁንም በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ የአማራና የኦሮሞ ልጆች እንፈጃለን እያሉን ነው።የአማራና የኦሮሞ መሪዎች ነን የሚሉትም የአውሬውን መፈክር አንግበው እየትጓዙ ነው።መቀሌ ከአውሬዎቹ ስብሰባ ለመገኘትና በሕዝባቸው እልቂት ላይ የሚወሰደውን እርምጃ ውስኪያቸውን እየተጎነጩ እየጎነጎኑ ነው። ሂትለር ማንም አይነቅለኝም ፤አያነቃንቀኝም ብሎ ነበር ግን ከልተጠበቀ ቦታ ባህር ተሻግሮ በመጣ ኃይል ሊደመሰሰ ችሏል።የዓለም ጉድፍ መሆኑ ታሪክ እየዘከረው ይኖራል።የትግሬው ወያኔም እንደሂትለር መንኮታኮቱ አይቀሬ ነው።ከባህር ማዶ በሚመጣ ጦር ሳይሆን አገር በቀል በሆነ አዲስ ትውልድ ድባቅ እንደሚመታ አልጠራጠርም።ትናንትም ሕዝብ አሸንፏል ዛሬም ሕዝብ ያሸንፋል።ወራዶች ሁሉ ጋቢያቸውን ተከናንበው በውርደታቸው ተጠቅልልው ይጠፋሉ።ቄሮዎችና ፋኖዎች ያሸንፋሉ።ኢትዮጵያም እንደገና ታብባለች። የሰዎች መኖሪያ ትሆናለች። ሰውን የሚበላ ሰው ከምድሯ ለዘለዓለም ይወገዳል።
ክብር መምህር ገብር ኪዳን ኣያና ዕድመን ጥዕናን ይሃበለይ
ስላምን ፍቅርን ንኣጋእዝያን ኢትዮጵያን ኤርትራዊያንን ይኩን ኣሜን
Congratulation abona ተማራማሪ ታሪክ ክቡር ገብረኪዳን ደስታ
ዎውውውውውውውው""በጣዕሚ ደስ'ዝብል"ናስታት ርብዒ ዘመን ተፈላልዩ ዝነበረ ህዝቢ"ብመግዛእትን ብመሳፍንትን"ውጹዕ ውዝቢ ትግርኛ+ህዝቢ ኣግኣዝያና"ከምዚ ጌርኩም እቲ ትክክል ምንነት "ምምሃርኩም ብልቢ ነመስግን"ዓወት ንኣጋዝያአያን""thankkk"መምህር ገብረኪዳን"ዕድመን ጥዕናን ይሃበለይ"""ኩላትኩም ብሄረ ትግርኛ"በመንነትኩም ኩርዑ እንበር ኣይትጻረፉ""like lkie like"ኣይንሕመቅ ሸር ኮመንቲ ናትና ጊደ እዩ""
Ane ko zgermeni aythafrun yehwat ina ktbluna.hibri ainina mich aytfetwiwon ikum.idkum ikum rekibkum rugumat aliet black hearted people LIBI TIGRAY
ዋውውውውው ደስ ይብል ቀፅልሉ
ኩቡር መምህር ሙሉወርቅ ውን አጀኹም
ህዝቢ ትግራይ ማንም ይምጻእ ርእሱ አድኒኑ አይፈልጥን እንተኾነ ግን አብዚ ሕጂ ዋልታ የድልዮ ኢዩ ።
አዶ ወሊዳ ሓለውቲ ሕድሪ ሰማእታት"!!! አዶ ብአኹም ተደቢሳ!!! ነዊሕ ዕድመን ጥዕናን ይሀብኩም መቅሰናት አያታት👍👍👍👍👍💖💎💖💛
Many Congratulations! Memher Gebrekidan Desta on launch of your book, I commend your hard work, dedication and enthusiasm to make this launch passable.
Long live Member G/kidan
ውፉያት ጀጋኑ አያታት ዕድመን ጥዕናን ይሀብኩም💎💎💎🚀🚀🚀 ሓጎስና ደረት የብሉን 🔐💎🔐 ገና...........አሎ ትንሳኤኺ የርእየና ዓደይ💖💛
ብትክክል ገን አሎ
ናይ ብሓቒ የቀንየልና ኣቦና ገብርምድህን !
waw congra brothers from agazian this is the real tigrigna muhuran nay tigray tigrigna
Tigray are not agazian,
Araya bsenki nkuts ynded ruhus eu bhade resah ertrawe atxarefu btgrigna ne tgrigna zexerf mhaym sele zkone eu
May you live long, Memher aka professor history gebrekidan
ኣያና መምህር ገብረ ኪዳን ደስታ እና ዳዊት ገ/ሄር ዕድመን ጥዕናን ያሃብኩም ፈጣሪ ደቅታ ሓላል መሬት
I mile stone, a step forward. But we still need to have more positive moves. Deeply grateful.
Betami namsgin abotatna edmen tinan yehabkum 😍😍
The Agazian country must be soon recognize
kkkkkkkk delusional dreamer. learn to love what is yours even if it is barren.
ነዊሕ ዕድመን ጥዕናን ኣቱም ትግራይ ትግራይ ትጨንው ኣያታትና።
it was nice time proud of this father
Yesss ማራ ዘሐጉስ ስራሕ ሰሪሕኩም፡፡ ቀቢላን እንዳን ከዓ ኣይትፃረፉ ስቅልኩም ኣግማልኩም ስሓቡ
Wowwwwwwwww 👍👍👍👌👌👌
Congratulation The Great man in our century! !!!! Abona dew belulna.
Awramba times thank you very much for all the efforts you are putting in promoting our identity. But I suggest you take care of the audio quality. You could simply remove the background noise using some sort of editing software.
It is the beginning thanks guys.
Thanks nezi diszergahkaln awraba
WE APPRCIATE YOUR CONTRIBUTIONS THANK YOU VERY MUCH GOG BLESS YOU !!!!
congratulation Memhir Gebrekidan again on your latest book.. and i hope i see one day, tigray and eritrea merge to become on nation under God.. peace and love to you from Eritrea..
Go on our Respected Heroin!!!!!!! Memhir Ghebrekidan
Nay memht Gebrekidan Desta part2 sdedelna bejaka!!!!😍
Kndey eika desssss eilna tegaru ahwatna finchah mesengelna tarik abotatna knmelso eina edmen teinan yehabkum memhr gebrekidan n ato Dawit
Congrats !!! Memhir you are my hero. We need to work hard to reunite agazian. I'm eritrean-canadian but above all I'm agazian.
shabay T this is fake account lo
Eritrean Canadian Agazian poor u Aggame
Congratulations !!!
Aga'azian Post Alula aba nega, ate yohanss, ztererefu jeganu deky tenben eyom tegaru aykonun. Tenben keany mannetna Agow ena tegaru aykonnan.
kkk Jeberti
Ata hawey halewlew aytbel. Tenben mennetna Agew eu. An wedy Tenben eye.
ዕድመን ጥዕናን ንኩብራት ወለድና
I really need to read this book. Where can I get this book?please help me
“There could have been no Adwa without the sacrifice of Atse Tewodros. Atse Tewodros taught us to ressist invaders, while Atse Yohannes was a collaborator with invaders. History repeates itself.”
Is the book published in TIGRIGNA as well ?
Wowww Tegaru Teba at ayatatna
I thank Ato Dawit!
ኣውራ ታይምስ......ኩሉ ግዜ ናይ ድምጺ ጸገም ይራኣየካ'ዩ ....ጹሩይ ኣይኮነን....ሹሽ'ዩ ዝብል ስለምንታይ ኩሉ ግዜ ከምዚ ዓይነት ጸገም ይደጋገም? ኣስተኻኽል
Awuramba times ayite dawit kebede gobez eka berite bizu seb yiketateleka eyu
Berte
Fetari ehagizika
Great teacher and author!
This scke kill this ma he dose this historical topic very dammmmmmm
ክቡር መምህረይ መ/ር ገ/ኪዳን ደስታ እናደጋገምኩ እቲ ከም ባሕሪ ተጨሊፉ ዘይውዳእ ምኽሩኹምን ታሪኩምን ምልስ ኢለ እናሰማዕኹን እናረአኹኹምን ይፅናዕናዕ አለኹ ኩሉ ግዜ አብ ልቢ ኩሉ ትግራዋይ ኢኹም 👌👌🙏🙏🙏አብታ ናይዘለአለም ሕቕፎ አብርሃምን ኢሳቅን ያዕቆብን የንብርኩም 🙏😭😭😭😭😭💔💔💔💔💔ሞት ርግምቲ ዘይብላ ቆፀሮ
Go go Agazian❤️❤️
Hadenet hayli eyu💪💪
bravo bravo
ዋውውውውው ሓደስቲ ጠላይን ትብል ርገጹላ
Ane bitami ikhum tehezununi iza fekhera nana ni Eritrawiyan ayteqemenan nihina mibal ab qerni afriqa ayewatsyin zilale tifat iyu zentselalu delo ab qerni afriqa bidihiru Europawyian ballen khiziwen.
God Bliss You Gebrekidan
good job m.gebrekidan and 2 dawits...
memhr gebrekidan btami akurikumuni ajokum nhna ate habirna zagtena yelen kemti hanti fetli ms fahaskaya anbesa tasr nhna ka gele zbele amharay ykun aslamy zgebr yeblun slezi hji ajokum nezi zqawem tigrina nebse qtlet ygebr alo malet eyu
Congratulation!!!! I hooped we visit you ☝️ integrayyy
ዕድመን ጥዕናን ያሃብኩም
ajokum Hade endina susuat halefti eyom felalyomuna xbah ngho Qatit mekele adwa dekemhare Adi keyh mendefera kndabalek ena tahaguse sey hagos yfterelkum.
Tarikhkum neakhum
Erirea hen keytehalmuwa
Ukubat agame
Plz nay aboy Gebre kidan adrasha kithubuni tikilu yehwat hihiwet kelo kenekbiro telephone gele
wedi bar torino ቅቅቅቅ ተጋሩ ወጊሮምኻ ድዮን ብጢዝካ ኣታ ሓሳኽ።
jegina abona kexlwo
Nay tigrai tarik negirka tshfika aywudaen eu!! Great work memhr!!
Abrehet T tikkl.haftey.mearey.👍💋💖👏🌹💪
Tigray mebokel jeganu
Yohanes Brehane Tigray mebokel jeganu aykonetn. Tenben eyom mebokel jeganu. Tenben mannetna Agow eu tegaru aykonnan.
Aesyy des ktblu💚💚💛💛💜👏👏👏👏👏
Wowu 😍😍😍
Nebsom yemhar mr gebrekidan
ብጣዕሚ ደስ ዝብል መደብ እዩ ኣጆኩም ቀፅልሉ ንፉዓት። እስቲ ሚዲያ ከምዚ እንዳገበርኩም ኣመሓላልፍዎ ኣብ facebook እዉን ዘርግሕዎ. የቀንየልና from UK
yes 💓👌
Bravo great man💪😍😍😍😍😍😍😍😍😍😍😍😍😍😍😍😍😍Iwish u long life🙏thank you!!!
Wow Great job memhir
ክቡር ወድታ ቅቡእ ዘርኢ ነዉሕ ዕድመ።።
Asayyyyyyy 👍👍👍👍👍👍
ኣቶ ዳዊት ብጣዕሚ ዝድነቅ ስራሕ ኩቡር ሰብ ክብሪ ባህልን ሕብረተሰቡ ዙሑሉ ዓቢ ጋሳ ኢኻ ጻማኻ ካኣ ከም ቲ ትደልዮ ምስ ዝሰምረልካ ዩ'ሞኦ ህዝቢ ትግራይ ካኣ ሓይልን ብልሕን ያሃቦኦ:ምስ ኣሕዋት ኤርትራ ካኣ ናይ ቀደም ሰላምና ክምለስ ጻዕሪ ኩሉና ዩ'ሞኦ ሰላም ንመነ:ካብ ሓውኹም ኤርትራዊ ዓዲ ቐይሕ።
Bitamii tsubuk ketsilulu
nagame Bani ete laekayo ezey beleas ylhsa ! yubulu lebamst abotatna tefalina ena deki maytelamit
በእውነት እላችኋለሁ ስንፈጠር አምላክ በወሰነልን ዘር ውስጥ ነው ግና እላችኋለሁ በምርጫ ቢሆን ሺ ግዜ ሺ ግዜ ሺ ግዜ ቢሆን እኔ ከዚ ጀግና ትግራዋይ ህዝብ ደጋግሜ እፈጠር ነበር,,,አዎ ትግራዋይነት የሁሉም እምነቶች, ጀግንነቶች, ፈጠራዎች(ያሬዳዊ ዜማና ያዕቆባዊ ፍልስፍና), የጦር ሜዳ ጅግንነቶች, የነገስታት ምንጮች, የቁርጠኝነት ታጋዮች አረ ስንቱን ልገልፀው ቦታ ያጥረኛልና የአለም ሁሉ መልካምነቶችን ይዞ መፈጠር ማለት ነው ትግራይ/ትግረኝነት,,.እሰይ ጀግኖቼ የጠላታችሁን አይን ያጥፋላችሁ
መምህር ገብረክዳን ዒድመ የሃብኩም
Thanks edmen tinan yehabka fetari
wedi bar torino Ehi thagiska doo tarck nay akusmika nagromuka komali agame mukanka tegetimka eka
Freweyni Hedgu ወድ ተጋዳላይ የ ከኣ ይብለኒ ፡ወድ ድቓላ ዓጋመ።
ERITREAN HERO Wed bar terino etome abi asmera tewelidom ziabeye agame eyu eretrawi eya elu kedanagir zihasbi sebi eyu eretra neretrawian niegumin no
Freweyni Hedgu አወ አዚኦም ደቂ ገሬ ማቶ ፡ኣቦታቶም ኣብ ኣስመራ ደፋአቲ ዓረብያ ድነበሩ ኤርትራውያን ተመሲሎም ብዙሕ ከደናግሩ ፡ይፍትኑ ኣለዉ፡ኩሉ ኤርትራዊ ክጥንቀቐሎም ኣለዎ፡ሕጂ ኣብ ኢትዮጵያ ቦታ ምስ ሳኣና ፡ይልምና ኣለዋ፡ካብቲ ናይ ኣሉላ ታሪኽ ክንማሃር ይግባኣና።
ERITREAN HERO thank you ewe nizkone kitamen yebilikan tinikik mibali
Congregation
❤❤❤❤❤❤❤❤❤👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍
😘😘😍😍👏👏👏👏👏👏👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍
ብጥዓሚ እየ ተሓጊሰ ደስስ ኢሉኒ መምህር ገብረኺዳንን ኣቶ ዳዊት ገብረእዝጋእቢሀርን።
Really
ኣጀኹም ተጋሩ
congra ...you dare the things never dare by someone else in the last century.
Proud agazian
Eritrea tibihale hagere selam kitinebire zeye tihadigiwo dekie alula yohans hilimikum aye tiwudiyun dikum Eritrea naye 9 bihere eya hasade tigray weyan edikum afikum hazu
Betaemi Des Ybil
Tarik kulugzie nay searti iyu
Mongogna seb iyu kxhfo zelewo
Amhara n minilik favour koynom xhifom nskum dima n yohannes
Girim iba
Yohannes b alula geru an eritrea zgebero awentawi wey xubuk negerat texahifu alo zgebero alutawi negerat gin ayzkron iyu
History is always for winners
Weshet mestaf gemrachihel
እዚ ኑዛዜ ዓጋመ ኣብ መወዳእታ ህይወታ የሕዋት ዝኾኑዋ ሃሰው ትብል ። ናይ ከሓድቲን/ጠላማትን ኣምላኽ ምስ ቅድሚ ልደተ ክርስቶስ ዝጠፉኡ የሕዋትኩም የራኽብኩም፡፡ ትግራይና ኩሕሎ ብሃይላይ ትሕሎ።
Memir Gebrekidan his nick name when he was a teacher in Bahir Dar is "memhir SiTefa"
Yewshet tarik tefto yeunet tarik mimezegebo talaq ayhonm eza agame mn tarik alat eja eritreanoch nachew ye tarik bale bat
tgraway etnte kenea kem maetsid
Tigray might be the first to apply article 39 of Ethiopian constitution to secede from the union!
GG MM ,you are everywhere spreading your venom/: m.czcams.com/video/t_1ntA9-Ods/video.html
Hero Aloni; No venom, just the truth! What do you think of the inaugurated book? No emotions please.
GG MM, አሜን እንደ አፍህ ያድርግልን አቦ
The ultimate danger of prejudice
“In Germany the Nazis first came for the Communists,and I
didn’t speak up because I was not a Communist.Then they
came for the Jews,and I did not speak up because I was not a Jew.Then they came for the trade unionists,and I didn’t speak up because I wasn’t a trade unionist.Then they came for the Catholics and protestants I didn’t speak up because I was not a Protestant.Then they came for ME…By that time there was no one to speak for anyone.” Martin Niemoller(1968)
This confession was made by a prominent Protestant clergyman in Germany.It carries a warning for us all of the conesequences of standing idly by while others are victimized of prejudice and discrimination.(p.633)
Taken from “Abnormal Psychology and Modern Life” by James C.Coleman,University of California at Los Angeles(5th edition)
A student expressed his own feelings very poignantly:
“Step into my shoes;wear my skin;
See what I see;feel what I feel
And then you shall know,who I am ,what I am,and why I am”
Patrick Tomayo.
የሸውራራ አመለካከት የመጨረሻው አደጋ
“በናዚ ጀርመን መጀምሪያ በኮሚኒስቶች ላይ መጡ፤እኔ አንድም ነገር
አልተናገርኩም ምክኒያቱም ኮምኒስት አልነበርኩም።ቀጥለው ወደ አይሁዶች መጡ፤አንድም ነገር አልተናገርኩም፤ምክኒያቱ አይሁድ አይደለሁምና።ቀጥለው በሰራተኞች ማህበር አባላት ላይ መጡ፤አንድም ነገር አልተናገርኩም፤ምክኒያቱም የሰራተኞች ማህበር አባል አልነበርኩም።ቀጥለው ወደካቶሊክና ፕሮቴስታን አማኞች መጡ።በመቀጠል ወደ እኔ መጡ።በዚያን ጊዜ አንድም ሰው ስሌላው የሚናገር አልነበረም”ማርቲን ኔሞለር(1968)
ይህ ኑዛዜ የተሰጠው በጀርመን የተወቁ የፕሮቴስታንት ቄስ ነው።ሌሎች በሸውራራ አመለካከትና የዘር ልዩነት ሲጠቁ ከዳር ቆሞ ዝም ብሎ መመልከት የሚያመጣውን ውጤት የሚያስጠነቅቅ ነው።(633)
የተወሰደው “Abnormal Psychology and Modern life” by James C.Colman University of California at Los Angeles(5th edition)
አንድ ተማሪ በሚሰቀጥጥና በሚያሳዝን ሁኔታ ስሜቱን እንዲህ ገለጸ፤
በእኔ ጫማ ውስጥ ግባ ፤የእኔን ቆዳ ልበስ፤
የማየውን አንተም እንደ እኔ ተመልከት፤የሚሰማኝንም አንተ ይሰማህ፤
ክዚያ በኋላ እኔ ማን እንደሆንኩ፤ምን እንደሆንኩ ፤ለምን እንደሆንሁ ታውቃለህ።
ፓትሪክ ቶማዮ
ናዚዎች አንድ በአንድ የሕብረተሰቡን አካል ሲጨፈጭፉና ሲያቃጥሉ እኔን አይመለከትኝም አሉ። የችግሩ ወላፈን ግለሰቡን እስኪያጠቃ ዝም ብለው ተመለከቱ። የሕብረተሰቡ አካል ጥግ ጥግ ቆሞ ተመለከተ።በመሆኑም በሚሊዮን የሚቆጠሩ የዋህ ዜጎች ለመከራና ለሰቆቃ ተዳርገዋል።በዚህም ጊዜ የናዚን አካሄድ የሚያቀነቅኑ ጋዜጠኞች ፤ዶክተሮች፤አርቲስቶች፤ፈላስፎች ነጋዴዎች ነበሩ።በት ዕቢት የተወጠረው ሂትለር ሲጨፈጭፍና ሲያስጨፈጭፍ ክብር ለሂትለር የሚሉ ነበሩ።ክሂትለር መንግሥት ጋር ተቧድነው የሚነግዱና ትርፍ ያገኙም ነበሩ።
ይህ ዓይነቱ ነገር በዘመናችንም በሩዋንዳ ተክስቷል።አሁንም የሰው ልጅ ከታሪክና ከአባቶቹ አይን ያወጣ አሰቃቂ የታሪክ ግድፈት አልተማረም።አሁንም በኢትዮጵያ እየታየ ነው።በመጀመሪያ ትግሬዎችን ከትግሬ በወጡ አረመኔ የሂትለር ደቀመዛሙርት ሲጠቁ አንድም አካል ሊያስቆም የሞከረ የለም።ሁሉም ምሁራን የተሳተፉበት የሥልጣን ሽኩቻ በዚህ ጊዜ ይካሄድ ነበር እንጂ እያቆጠቆጠ ያለውን አውሬ ለማስቆም የሞከረ የለም።ሁሉ ግን በሥልጣን ወንበር ላይ እንዴት እንደሚቀመጡ ከማሰብ ባለፈ የአውሬውን የወደፊት ዕቅድ በማጤን ለመግታት የታገለ አልነበረም።ለሥልጣን ውርውር ይሉ የነበሩ ሁሉ በመጨረሻ ጊዜ ሁሉንም ለአውሬው አስረክበው እግሬ አውጭኝ ብለው በዓለም ዙሪያ ተበተኑ።
አውሬው ሰፊ ዕቅድ አለውና አዲስ አበባ ገብቶ የምኒልክን ቤተመንግሥት ሲረክብ ተግባሩን ማሳየት ጀመረ።አማራውን ነፍጠኝ በማለት በየቦታው የተለያዩ ምክኒያቶችን በመለጠፍ አሰቃቂ በሆነ መንገድ መፍጀት ጀመረ።አማራ ነፍጠኝ፤ት ዕቢተኛ ፤ትምክህተኛ ፤ጨቁኝ፤ጡት የቆረጠ እያለ የማያውቁትን የአማራ ሽማግሌዎች፤ሕጻናት፤ሴቶች፤ደካሞች ፤የዋሆች ሁሉ ማሳደድ ቀጠለ።በሰየመው ፓርላማ ጠቅላይ ሚኒስቴር የነበረው ዛሬ ቅድስት ስላሴ የተጋደመው መለሰ ዜናዊ ሶስት ሚሊዮን አማራ ድራሹን ያለማፈር አጠፋነው ሲል፤በጀግንነት ሲናገር አምስት መቶ አርባ ሰባት የፓርላማ አባላት ሰምተዋል።ያሉት ግን አልነበረም።ከነዚህም የፓርላማ አባላት መካከል ከአማራ ክልል በሚል ስያሜ የመጡም አሉበት።
የኦሮሞ ሕዝብ በእሬች በዓል ጊዜ በአንድ ቀን ከሰባት መቶ በላይ ሲገደሉ የአንድ ቀን ዜና ሆኖ ቀረ።የጋምቤላ አራት መቶ ንጹሃን ሲፈጁና በልማት ስም ከትግሬ የመጡ አንድ ሺህ ሰዎች ከዘመዶቻቸው ጋር ሲሰፍሩ ለምን ያለ አልነበረም።የሱማሌ ሕዝብ እንደ አጣና ሬሳው ሲደረደር አንድም ትንፍስ ያለ ኃይል አልታየም።ሰላማዊ ሰልፍ ለተወሰነ ጊዜ አይተን ይሆናል።የወልቃይት፤ጠገዴ፤ሁመራና ቃብትያ ሕዝብ ሲረሸን ከቀየሲባረር ልጆቹ ሲደፈሩ ሚስቶቹን ሲቀማ ተዉ ያለ አልነበረም።ከረጅም ጊዜ ጩኸት በኋላ የወልቃይትና የጠገዴ ጉዳይ መነጋገሪያ ሆኗል።የትግሬው ወያኔ በእየ እሥር ቤቶች ወጣቱን ፤በተለይ የኦሮሞና የአማራ ወጣቶችና ለመብታቸው ተከራካሪዎች፤ ሲደፈሩ፤ሲሸናባቸው፤ሲኮላሹ ፤ሲገደሉ ፤በእሳት ሲቃጠሉ፤አድራሻቸው ሲጠፋ የሚገታ ኃይል አልታየም።ቅርብ ጊዜ ቄሮዎችና ፋኖዎች በአመጽ ሲነሱ ጥግ ጥግ ይዞ የሚመለከት ፤የራሱ ጉዳይ እንዳልሆነ የሚመለከት ተመልክተናል።አማራ ፤ኦሮሞ ነን የሚሉ ባልሥልጣኖችም በሂትለር ጊዜ እንደታዩት አሁንም የአውሬው ደጋፊ ሆነው ሲከራከሩ አይተናል፤ሰምተናል።አባዱላ ገመዳ፤ድሪባ ኩማ ፤ሲራጅ ፈርጌሳ፤ደመቀ መኮንን፤ዓለምነህ መኮንን ኃይለማሪያም ደሳለኝ፤ሽፈራው ሽጉጤ አውሬውን በመደገፍ የአውሬውን ሙዚቃ ሲያሰሙን ቆይተዋል።
የሂትለር መንፈስ የተጠናወታቸው የትግሬ ወያኔዎች አሁንም በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ የአማራና የኦሮሞ ልጆች እንፈጃለን እያሉን ነው።የአማራና የኦሮሞ መሪዎች ነን የሚሉትም የአውሬውን መፈክር አንግበው እየትጓዙ ነው።መቀሌ ከአውሬዎቹ ስብሰባ ለመገኘትና በሕዝባቸው እልቂት ላይ የሚወሰደውን እርምጃ ውስኪያቸውን እየተጎነጩ እየጎነጎኑ ነው። ሂትለር ማንም አይነቅለኝም ፤አያነቃንቀኝም ብሎ ነበር ግን ከልተጠበቀ ቦታ ባህር ተሻግሮ በመጣ ኃይል ሊደመሰሰ ችሏል።የዓለም ጉድፍ መሆኑ ታሪክ እየዘከረው ይኖራል።የትግሬው ወያኔም እንደሂትለር መንኮታኮቱ አይቀሬ ነው።ከባህር ማዶ በሚመጣ ጦር ሳይሆን አገር በቀል በሆነ አዲስ ትውልድ ድባቅ እንደሚመታ አልጠራጠርም።ትናንትም ሕዝብ አሸንፏል ዛሬም ሕዝብ ያሸንፋል።ወራዶች ሁሉ ጋቢያቸውን ተከናንበው በውርደታቸው ተጠቅልልው ይጠፋሉ።ቄሮዎችና ፋኖዎች ያሸንፋሉ።ኢትዮጵያም እንደገና ታብባለች። የሰዎች መኖሪያ ትሆናለች። ሰውን የሚበላ ሰው ከምድሯ ለዘለዓለም ይወገዳል።
👍👍👍👍👍👍👍👍👌👌👌👌👌👌👌👌👌💖💖💖💖❤💖💖
kkkkkkkkkkkkkkkkkkkkkkkk kkkkkkkkkkkkkkkkkkkkkkkk aye agame ktgeburu ata men kafrelom eyu kkkkkkkkk bela mehlam men kelikum kodafat kkkkk gn xbukti film tseruhu aleku
ኮንግራ መምህር ኣቦና ኩሉሙሉና ገ/ኪዳን ደስታ
🙏🙏🙏❤💎❤👌👌👌
Kbrn msganan nmemhr gebeekidan sle eti tgebro zeleka tarik nay tgrna ertrawyan tgrna ab gonkum alena.
I m from Eritrea nice job memhir viva agazian
kondafat agame fenfunat alet
Dhri hji ms hzbi Eritrea zmdna kitgebru tihasbu entelikum ab bered mxihaf malet eu