Velikost videa: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Zobrazit ovladače přehrávání
Automatické přehrávání
Přehrát
ተባረኩ ዶ/ር ተካልኝ ፋንታ እና አቶ ይርጉ እንኳን ኢ/ር እንደገና ለዚህ አበቃችሁ ስለ እናንቴ ኢ/ርን እጅግ አመሰግናለሁ በርቱ ገና ብዙ ብዙ ከእናንቴ እንጠብቃለን ጋዜጠኛ ዉንም ኢ/ር ይባርከዉ
ፍህት ፍትህ ፍትህ ለቃለ ሕይወት
Tebareku
Tabaraku ❤
ፍትህ በቢሾፍቱ ለሚገኘው ለኩሪፍቱ የኢትዮጵያ ቃለህይወት ቤተክርስቲያን
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉
ሰለ ነጻነት ፍትህ እና መብት ምድራዊው መንግስት ምን ይላል ምንስ ይተገብራል? ወንጌልስ በምድር ስለሚኖር ስለ ነጻነት እና ስለፍትህ ምን ያስተምረናል? ክርስቲያን በምድር ሲኖር ዓለማዊ ነጻነትን ፍትህን መብትን እንዲሁም የመንፈሳዊ ነጻነት ፍትህ እና መብት በምን መልኩ ይተገብራል? ክርስቲያን በእነዚህ መርሆች እንዴት ይስተናገዳል? በእዚህ ረገድ ክርስቶስ አማኞች ምን ይገጥማቸዋል እንዴትስ ምላሽ መስጠት ይገባቸዋል ብሎ አስቀድሞ አስተማረን? የትኛውን ትምህርት እንከተል? በእነዚህ ጉዳዮች የአለም አስተምህሮ ወይስ የክርስቶስን አስተምህሮ? አሁን አሁን ክርትስቲያን የክርስቶስን ፍጹም አስተምህሮ ላይ ከመደገፍ ይልቅ ምብትን ነጻነትን ፍትህን በተመለከተ በአለማዊው አስተምህሮ ላይ የማዘንበል በእርሱም መፍትሔ ለማገኘት ተስፋ ሲደረግ እና በእሱም ለመዳኘት እና መፍትሔ ለማምጣት መሯሯጥ ይታያል:: ዓለም/መንግስታት/መሪዎች ላወጧቸው መርሆች፣ ህጎች ፈጽመው እንደማይገዙ የአደባባይ ሚስጥር ነው ይሄ ጥሰት ደሞ እየባሰበት እንጂ እንደማይሻሻል አባታችን ኢየሱስ አስተምሮናል:: እናም ክርስቲያን መትን ነጻነትን እና ፍትህን በዓለማዊው ስርአት እና አካሔድ እና ህግ ለማስከበር መሯሯጥ ትልቅ ክስረት ነው:: ብንፈልግም ባንፈልግም ዓለም በእኩልነት እና በፍትህ ዓይን አታየንም አታስተናግደንም:: ይልቅ ወደ ክርስቶስ ትምህርት እንመለስ ሐዋሪያት ከዓለም ህግ ውጪ በእግዚአብሔ ህግ እየተመሩ ወንጌልን ሰበኩ እንጂ አንቀጽ እየጠቀሱ የምድሩ ህግ እንዲቀየር መብታቸው እንዲከበር አዋጅ እንዲሻር እንዲስተካከል ተግተው አልሰሩም ጊዚያቸውንም በእዚህ አላጠፉም:: እናስተውል የእርሱን ትምህርት እና ፈቃድ ለማድረግ እንትጋ::
ቆይ እኔ እምለዉ ቤተክርስቲያን ምን ነካት በኩሪፍቱ ስላለችሁ ቤተክርስቲያን የገጠመን ችግር የሚፈታዉ አዋጅ የሚገለበጠው በፆምና በፀሎት ሆኖ ሳለ እኛ ግን የአለማዋዊውን ህግ እየጠቀስን እየፎከርን ነው እባካቹ መሪዎች አማኙን አመፀኛ አታድርጉት ይልቁኑ ወደፀጋው ዙፋን በእምነትና በንስሐ እንድንቀርብ አውጁ እኛ የሚያምርብን እና ሚጠበቀው ይሆ ነው።ቤተክርስቲያን እኮ የገሀነም ደጆች አይችሏትም የተባለች ናት አሁን ግን ጉልበት አጣች ይሆ የሚያመለክተዉ ምንያህል በቁጣ ውስጥ እንዳለን ነዉ ስለሆነም መፎከራችን ትተን ህገመንግስት ሳይሆን መፅሀፍ ቅዱስ ሚለንን ለመስማት ወደቃሉ እንመለስ።ጌታ ይቅር ይበለን። እየሱስ ጌታ ነው!!!!!
የእኔም መረዳት ይሄ ነዉ የእኛ ጉዳይ በጌታ እጅ እንጂ በሌላ እጅ አይደለም እኩልነትስ መፅሐፍ ቅዱሳዊ ነዉ ወይ?
ትክክል መቼም በዓለማዊ ህግ መብት አናስከብርም የህግ ጠሰት እና የመብት ጥሰት በክርስቲያን ላይ እየባሰ እየጨመረ ነው የሚሄደው ይህን ልናስቀረው አንችልም ይልቅስ በእዚህ የመብት ጥሰት ክርስቶስን አዎ እሱን ለገራፊዎቹ ለሰቃዮቹ በመስቀል ሆኖ የሚሰሩትን አያውቁምና ይቅር በላቸው ያለውን እንግለጥ እንጂ ህግ በመጥቀስ አናመልጥም::
ተባረኩ ዶ/ር ተካልኝ ፋንታ እና አቶ ይርጉ እንኳን ኢ/ር እንደገና ለዚህ አበቃችሁ ስለ እናንቴ ኢ/ርን እጅግ አመሰግናለሁ በርቱ ገና ብዙ ብዙ ከእናንቴ እንጠብቃለን ጋዜጠኛ ዉንም ኢ/ር ይባርከዉ
ፍህት ፍትህ ፍትህ ለቃለ ሕይወት
Tebareku
Tabaraku ❤
ፍትህ በቢሾፍቱ ለሚገኘው ለኩሪፍቱ የኢትዮጵያ ቃለህይወት ቤተክርስቲያን
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉
ሰለ ነጻነት ፍትህ እና መብት ምድራዊው መንግስት ምን ይላል ምንስ ይተገብራል? ወንጌልስ
በምድር ስለሚኖር ስለ ነጻነት እና ስለፍትህ ምን ያስተምረናል? ክርስቲያን በምድር ሲኖር ዓለማዊ ነጻነትን ፍትህን መብትን እንዲሁም የመንፈሳዊ ነጻነት ፍትህ እና መብት በምን መልኩ ይተገብራል? ክርስቲያን በእነዚህ መርሆች እንዴት ይስተናገዳል? በእዚህ ረገድ ክርስቶስ አማኞች ምን ይገጥማቸዋል እንዴትስ ምላሽ መስጠት ይገባቸዋል ብሎ አስቀድሞ አስተማረን? የትኛውን ትምህርት እንከተል? በእነዚህ ጉዳዮች የአለም አስተምህሮ ወይስ የክርስቶስን አስተምህሮ? አሁን አሁን ክርትስቲያን የክርስቶስን ፍጹም አስተምህሮ ላይ ከመደገፍ ይልቅ ምብትን ነጻነትን ፍትህን በተመለከተ በአለማዊው አስተምህሮ ላይ የማዘንበል በእርሱም መፍትሔ ለማገኘት ተስፋ ሲደረግ እና በእሱም ለመዳኘት እና መፍትሔ ለማምጣት መሯሯጥ ይታያል:: ዓለም/መንግስታት/መሪዎች ላወጧቸው መርሆች፣ ህጎች ፈጽመው እንደማይገዙ የአደባባይ ሚስጥር ነው ይሄ ጥሰት ደሞ እየባሰበት እንጂ እንደማይሻሻል አባታችን ኢየሱስ አስተምሮናል:: እናም ክርስቲያን መትን ነጻነትን እና ፍትህን በዓለማዊው ስርአት እና አካሔድ እና ህግ ለማስከበር መሯሯጥ ትልቅ ክስረት ነው:: ብንፈልግም ባንፈልግም ዓለም በእኩልነት እና በፍትህ ዓይን አታየንም አታስተናግደንም:: ይልቅ ወደ ክርስቶስ ትምህርት እንመለስ
ሐዋሪያት ከዓለም ህግ ውጪ በእግዚአብሔ ህግ እየተመሩ ወንጌልን ሰበኩ እንጂ አንቀጽ እየጠቀሱ የምድሩ ህግ እንዲቀየር መብታቸው እንዲከበር አዋጅ እንዲሻር እንዲስተካከል ተግተው አልሰሩም ጊዚያቸውንም በእዚህ አላጠፉም:: እናስተውል የእርሱን ትምህርት እና ፈቃድ ለማድረግ እንትጋ::
ቆይ እኔ እምለዉ ቤተክርስቲያን ምን ነካት በኩሪፍቱ ስላለችሁ ቤተክርስቲያን የገጠመን ችግር የሚፈታዉ አዋጅ የሚገለበጠው በፆምና በፀሎት ሆኖ ሳለ እኛ ግን የአለማዋዊውን ህግ እየጠቀስን እየፎከርን ነው እባካቹ መሪዎች አማኙን አመፀኛ አታድርጉት ይልቁኑ ወደፀጋው ዙፋን በእምነትና በንስሐ እንድንቀርብ አውጁ እኛ የሚያምርብን እና ሚጠበቀው ይሆ ነው።ቤተክርስቲያን እኮ የገሀነም ደጆች አይችሏትም የተባለች ናት አሁን ግን ጉልበት አጣች ይሆ የሚያመለክተዉ ምንያህል በቁጣ ውስጥ እንዳለን ነዉ ስለሆነም መፎከራችን ትተን ህገመንግስት ሳይሆን መፅሀፍ ቅዱስ ሚለንን ለመስማት ወደቃሉ እንመለስ።ጌታ ይቅር ይበለን። እየሱስ ጌታ ነው!!!!!
የእኔም መረዳት ይሄ ነዉ የእኛ ጉዳይ በጌታ እጅ እንጂ በሌላ እጅ አይደለም እኩልነትስ መፅሐፍ ቅዱሳዊ ነዉ ወይ?
ትክክል መቼም በዓለማዊ ህግ መብት አናስከብርም የህግ ጠሰት እና የመብት ጥሰት በክርስቲያን ላይ እየባሰ እየጨመረ ነው የሚሄደው ይህን ልናስቀረው አንችልም ይልቅስ በእዚህ የመብት ጥሰት ክርስቶስን አዎ እሱን ለገራፊዎቹ ለሰቃዮቹ በመስቀል ሆኖ የሚሰሩትን አያውቁምና ይቅር በላቸው ያለውን እንግለጥ እንጂ ህግ በመጥቀስ አናመልጥም::