ማህበረ ቅዱሳን በእዉነት ምስጋና ይገባችኋል አምላከ ቅዱሳን ዋጋችሁን ይክፈላችሁ።
ለመምህራኖቻችን ቃለ ሕይወት ያሰማልን ለኛም ማስተዋሉን ይስጠን እንደዉ ለጎተተን ሁሉ መጎተት አበዛነዉ በእዉነት
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
#እግዚአብሔር ይመስገን አጋንትን አውጡ የሚል አምላክ እጂ ያለኝ አስገብ አላለም የቅጠላቅጠል
ፈውስ ድብትርና ጥቆላ አያስፈልገንም አባቶቻችን እድሜና ጤና ይስጣቸው ቁስላችን የተረዱን እነሱ ናቸው።💒🕊👈❤🙏🙏
እውነት ለመናገር ማነው ጠንቋይ አየናቹ ኮ እችን ስስተም ማ አሉ አቃታሎ ምንድነው ምያውቋት አውደ ነገስት ነው ለማስጮህ ማ አሉ እኔም አስጮሃሉ እንዴ ምን ነካቹ መርምሩ እሽ እግዚአብሔር በፈለገ እቃ ሃይሉ ያሳድራል ወይስ እግዚአብሔር ፀጋ አይሰጥም እያላቹ ነው እኔ ምለው ከነ ተክልየ ከነ አብነ ገብረ መንፈስ ቅድስ ጋ ታስያያላቹ እንደዘመኑ ብትሀዱ ጥሩ ነው
ይሄን ያህል መጀመራችሁ በራሱ መልካም ነዉ፤ሀሜት እንዳይሆን ከሁሉም ወገን ይሁን(ከአዋያይም/ከተሳታፍም)
ለማንኛዉም….እራሳችንን እንመርምር….ምን ዉስጥ እንዳለን….አወያዮቹ በራሱ…ሌላ ጋ ስህተት አለ እያሉ….እራሰቸዉ የድግምት ልምድ/እዉቀት እንዳለቸዉ….በራሳቸዉ አንደበት ተጋለጡ…..እግዚያብሔር እንደዚህም ያዋርዳል…..እትፍረድ ይፈረድብሃል….ሐጢያተኛ ናት ብለዉ በድንጋይ ሊወግሩ ተሰብስበዉ የመጡትን….ግብዞችን…..እግዚያብሔር ነዉራቸዉን ገልጦባቸዉ፤እዉነተኛ ፍርድ ፈረደላት፡፡ እኔ በዚህ ዉይይት ያየሁት መደምደሚያ ይሄዉ ነዉ፡፡ ሐሰተኛን/ከእዉነተኛ የምንለይበት…..ከፍሬያቸዉ ነዉ(የአምላከችን ትእዛዝ ነዉ በደምብ ይሰምርበት)…..የመምህር ግርማ ፍሬዎች ምን ምን ነበሩ…..በሐሜት ሳይሆን አንድ ባአንድ ንገሩን….በእግዚያብሔር ፍት እንዋሽ ዘንድ አይገባምና ይንገሩን፡፡ የሳቸዉን ስብከት የሰሙት ኦርቶዶከሳዊያን ዛሬ የክርስቲና ሕይዋታቸዉ ምን ይመስላል….በሕያዉ እግዚያብሔር ስም ምዬ እንግረሃለዉ…..አብዛኛዉ…እለት እለት ለፈጣሪዉ እቤቱ የሰግዳል፤ለቤተክርስቲያን በፍቅር አስራት በኩራት ያዋጣል፤ዘዋትር በንስሃ ሕይዋት ዉስጥ ነዉ የሚመለለሰዉ(ብዙዎች በወጣትነት እድሜያቸዉ ለቅድስ ቁርባን በቅተዋል….ስንት ዘመን ሲሰበክ ያልሰማ ወጣት ይህ እንዴት ሊሆን ቻለ…..አንድ መምህርነታችሁ….መጠነኛ እለት እለት እየሰገዱ መጠነኛ ጥናት ቢያደርጉ ሳይርቁ በቅርቡ እዉነቱን ያገኙት ነበር)….በአጠቃላይ መምህር ግርማ በለያየ ሐጢያት የተበተነዉ ወጣት፤በስም ብቻ ክርስቲያን መስሎ የሚኖረዉ ሕዝብ….ወደ ቅድስት ቤተክርስቲያን ሰበሰቡ….እንጂ ከቅድስት ቤተክርስቲያን እንዲሰደዱ አላደረጉም…..ለማንኛዉም እስቲ ደፈር ብላዉ ሰብስባችሁ ተነጋገሩ….እናንተ ጥሪዉን አቅርቡላቸዉና እነሱ እንምቢ ይበሉ….በእዉነት እንደዚህ የሚያስዋሻችሁ መንፈስ በአደባበይ እንድዋረድ እንፍላጋለን…..እስቲ ደፍራችሁ ተገናኝታችሁ ተወያዩ፤ለምን ትፈራለችሁ….ክርስቶስን ያየዘ ሰዉ ምን የሚያስፈራዉ ነገር አለ…..ቅድስት ቤተክርስቲያን ዉስጥ አድርጉት፡፡ ካለደረጋችሁ…እንግዲያዉስ ተኩላዎቹ እናንተ ናችሁ….እናሱ አይደሉም፡፡ በመጨራሻም በእዉቀታችሁ አትተበዩ…..የሚትናገሩትን/የሚታስተምሩትን ቃል…መጀመሪያ እራሳችሁ ኑሩበት….ብዙ ዘመን ተናገራችሁ፤ምንም ለዉጥ የለም፤እስቲ ተግባራችሁ ሰዉን ያስተምር…..የራሰችሁን የእለት ተእለት ተግባራዊ ክርስቲና ምእመናኑ ፍት ያብራ፤እራሳችሁ ከጨለማ ዉጡ መጀመሪያ…..ከሐጢያት ተለዩ፤እንደቃሉ ኑሩ፤በመናፍስቱ የደቀቀዉን የሕዝቡ መከራ፤ዝቅ ብላችሁ ተመልከቱ…..በከንቱ፤ከንቱ ንግግር አንናገር….(ሰዉ አጥማቂያን ወደሉበት የሚጎረፈዉ…..በእዉነት ተአምራትን ለማየት አይደለም…..እጅግ ስለተቸገረ ለመፈወስ ነዉ…..ቅድስት ቤተክርስቲያንን ክዶ ወደ አዳራሾች አልሄድንም ወደ እናተቸን ቅድስት ቤተክርስቲያን ነዉ የሄድነዉ….በዚህ ላይ የትእብእት እና የጥጋብ ንግግር የሚትናገሩ…..በእዉነት የስንፈናችሁን ዋጋ ተገኛለችሁ)፡፡ ሌለዉ በግልጽ እኮ ጠያቅዎች በተሸለ አገላለጽ ንግረዎችሁ ነበር…..ቅድስት ቤተክርስቲያን እናንተን ሰባኪያን፤ካሕናት ናችሁ ብላ እንዲተገለግሉን ካሰማራች….አምነን እንቀባላለን….ቅድስት ቤተክርስቲያናችንን ስለምናምን…..አጥማቂያንንም…..እንዲያጠምቁን ካሰማራች…..በተመሳሰይ መልኩ እንቀበላለን……እስዋን ስለምናምን፤የእግዚያብሔር በጎ ፈቃድ በእስዋ በኩል ስለሚገለጥ፡፡ ስለዚህ የቅድስት ቤተክርስቲያንን ነዉ የሚንጠብቀዉ….የቅድስ ሲኖዶስን ምልአተ ጉባኤ ዉሳኔ ነዉ የሚንጠብቀዉ…..የነሱ የአንድ ልብ ቃል፤የመንፈስ ቅድስ ቃል እንደሆነ እናምናለን…..ያኔ ዉሳኔዬን ጠይቁኝ…..
በጣም ደስ በሚል ማብራርያ ነው ተደብቆ በሚዲያ ከሚለፈልፉ ፊትለፊት መድረክ ይያዝ ብለው ነበር ማውራት ዞሮ ፆም ስግደት ፀሎት ማስቀድስ እናንተ አታስተምሩ እሄው ፅጌ ፆምን እንኳን ወጣቱ እንዳይፆም እንዴት እንደምታሳንፉ እነ መምህር ስላሉ ነው ወጣቱ ፅም ፆሎት ስግደት ላይ የተወጠረው
እግዚአብሔር ይመስገን የቅዱሳንን ዜና ገድል እንድሰማ የፈቀደልኝ ስንክሳር ን በየቀኑ እየሰማሁ የምን አጥማቂ መከተል ነው የአባይን ልጅ ውሃ ጠማው የአምላካችንን መልክዕ የእመቤታችንን መልክዕ የቅዱስ ዳዊትን መዝሙን ደግሜ በማየ ፆሎተ ጥጥት እርጭት አርጌ በአህዛብ አገር በሰላም እኖራለሁ በቃ የምን ሰው መከተል ነው ሆ
ለመምህሮቻችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን
@@golgota2123 እህቴ እንደዚህ አይባልም የቱ በረከቴ ነው
የምንማረውም እንደዚህ እንዳንል ነው ሰው ደካማ ነው ካህን ጳጳሳት ከሆኑ ይፍቱኝ ይባርኩኝ አባቴ ይባላል የኔ አይነቱ ትቢያ ምን
በቀና ልብ በፆሎታችሁ አስቡኝ ላልሽው እግዚአብሔር ያስብሽ
ቃለህይወት ያሰማልን እኛም አይነ ልቦናችንን ያብራልን 🙏
Betekirisitiyani le Hizibi kirisititani yesira Edili fetirew wedesira and eminetachewoni atibikew endiyizu madiregi yichalal KAL Hiwoti Yasemalini Memihirochachini
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
እህቴ በደንብ ሰምትሻል ያሉትን እዝቡ እንዲድን አይፈልጉም ሰውን መዘረሩ እኛም እናውቀቃለን አድርገን ካላሳየናቸው። አልኦነም አሉ ይኤ ማለት እኝእ አባት ደብተራ ናቸው
ቃል ህይወት ያሰማልን ከሀሰተኛ አጥማቂዉች መድሃኒአለም ይጠብቀን
በእውነት ለመምህሮቻችን ቃለ ህይወት ያሰማልን!!!
ፈውስ ለመዳናችን ማረጋገጫ ሊሆን አይችልም ።
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
ኑ የተዋህዶ ልጆች 👈
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
ማርያምን ምርጥ መምህር
አሜን! …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
በእውነት ለመምህሮቻችን ቃለ ህይወት ቃለ በረከትን ያሰማልን የሰማንነውን ቅዱስ ቃል በልቦናችን ያሳድርብን አሜን ከሀሰተኛ አጥማቂያን እና ከሀሰተኛ ነብያት አምላከ ቅዱሳን በቸርነቱ ይጠብቀን አሜን
በእውነት ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምሕራችን ጸጋውን ክብሩን ያድልልን
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
የህይዎትን ቃል ያሰማልን መምህሮቻችን
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
በእውነት ለአባቶቻችን ቃለ ህይወት ያሰማልን
ቸሩ መድኃኒአለም በእድሜና በጤና ይጠብቅልን
ለኛም ማስተዋሉን ያድለን
_እጹብ ድንቅ ገለጻ ነው አስተዋይ ልቦና ያድለን ለመምህሮቻችን ቃለ ሕይወት ያሰማልን አሜን_
ስለሁሉም ነገር እግዚአብሔር ይመስገን !
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!
ቃለ ሕይወት ያሰማልን ሁላችንም ከተረዳነው የክርስትና መሰረት የሆነ ትምህርት ነው።"ሚዛን ይኑረን"
ቃለ ህይወት ያሰማልን
የኔታ አንድ ካሎት ቃል በጣም ያዝናናኝ እነእንትና የነበውን አይነት ፈውስ ቢያገኙ ምድር አይበቃቸውም
እንጃልን ብቻ የእውነት እምነትን አጥርተን አላወቅን፣ የንጽሕና ህይወት የለን፣ የቤተ ክርስቲያን ስርዓት.... ህግ ....አስተምሮ...የእውነተኞች ቅዱሳን መልካም ህይወት እና አኗኗር ከቶ አናውቅም....እና እንዲሁ እንደተቅበዘበዝን ንስሐ ሳንገባ ጸሐይ ህይወታችን ልትጠልቅ ነው....የድንግል ማርያም ልጅ እባክህን እዘንልን! ትክክለኛዋን መንገድ እንይዘ ዘንድ አበርታን!!!
አሜን! …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
እውነት ለመናገር በአብዛኞው የገንዘብ ፍቅር ነው ያለው ብር እየተቀበሉ እሰከ ካህናት እንዲፀለይላቸው ያደረጉት አደሉ ሰውየው ትውልዱ በአጭሩ መክበርንና ህመምን የማይሻ ነው መከራ የሌለው ህይወት እግዚአብሔር የለውም ይል የለ እንኳን እኞ ጌታችን መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርሰቶስ መከራን ተቀብሏል ምንም ጥቅም ላያገኝበት እኞ መከራን ብንቀበል እርሱነን ለመምሰል መንግሰቱን እንድንወርሰ ነው መምህሮቻችን እድሜ ከሙሉ ጤና ያድልልን የህይወት ቃልን ያሰማልን ኡፍፍ ኑሩልን አባቶቻችን 🙏🙏🙏🙏
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
በእውነት ቃለህይወት ያሰማልን አባቶቻችን
አጥማቂ የምትከተሉ ዝክረ ቅዱሳን ገብታችሁ የቅዱሳንን የህይወት ታሪክ ተማሩ በተረፈ ከዚህ መጥታችሁ አትጭጩ አባ እከሊ አባ እከሊ እያላችሁ 💒🌾🌿
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!
ቃለ ህይወት ያሰማልን!!!
ለምድራዊ ህይወታችን ከልጅነት እስከ እውቀት እንማራለን፤ ለሰማያዊ ህይወታችን ግን መሠረታዊ የቤተክርስቲያንን ትምህርት አንማርም። እራሳችንን እንመርምር፤ እንማር፣ እንመርምር፣ የቀደሙትን ዋኖቻችንን እንከተል።
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
እግዚአብሔር አምላክ በእውነት እድሜያችሁን ያርዝምልን የህይዎት ቃል ያሰማልን የባዘነውን የሰውን ልጅ በህይወት ቃል አረሰረሳችሁት
አሜን! …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!!!
መምህራችን ገብረ መድህን አምላከ ቅዱሳን በእድሜ በጤና ያቆይልን በእዉነት ይህን የመሰለትምህርት እየሰማን ሀሰተኛ ነቢያትና አጥማቂወችን የምንከተል የተዋህዶ ልጆች ካለን አምላከ ቅዱሳን ወደልቦናችን ይመልሰን
አሜን! …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!
ቃለ ህይወትን ያሰማልን መምህሮቻችን
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!
በእውነት ለአባቶቻችን ቃለህይወት ያሠማልን እኛም አስተዋይ ልቡና ያድለን🙏
በአባ አትምጡብኝ የሚባል ነገር በጣም ይገርማል ፈጣሪ አዉነቱን ይግለጽልን
አሜን! …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!
በእዉነት ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህሮቻችን
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!
በርቱልን ማስተዋል ለተሳነን ለጠፋነው ይህ ትልቅ ትምህርት ነው !!!!
Amen amen amen Bewnet kalhiwetin yasemalen
አሜን! …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!
እውነት ነው ዝምብለን አንነዳ :: ቃለ ሕይወት ያሰማልን::
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!
ልብ ያለው ልብ ይበል። በተለይ ሴቶች እህቶች እባካችሁ ሀሰተኛ አጥማቂዎችን በመከተል ጊዜ ከምታባክኑ ከመፀሃፍ ጎን ለጎን የቅዱሳኑ ህይወት መፅሃፍት አንብቡ። በመንፈሳዊ ህይወት ለማደግ ስለሚረዳ።
Yohas ምትባይ ወይም ምትባል የሰት የሁን የወንድ አለውቅም ግን ማለት ነው ማነው አጥማቅ እከለ ብሎ የተከተለ ስጀመር እራሳቹ ናቹ አጥማቅ ብላቹ ስም ምትሰጡት እንጅ ማንም እኔ አጥማቅ ነኝ እና ኑ ተከተሉኝ ያለ የለም ማትዮስ እንድህ አለ ማርቆስ እንድህ አለ እያላቹ እየሰበካቹ የለ ታድያ እነሱ ክርስቶስ አጥምቁ አላላቸውም ታድያ ያሁኑ ያሉ እንደነሱ ባይሆኑም እንደዘመኑ ከትምህርት ቧሃለ ብፈዉሱ ምን ችግር አለ በየሱስ ክርስቶስ በድንግል ማርያም ውጡ ነው ያሉት ወይስ አልታመመም ህዝቡ ዝም ብላቹ ነው ምትጨሁት እያላቹሃቸው ነው ትምህርታቸው ከበተ ክርስትያን የወጣ አይደለም የበተ ክርስትያን ትምህርት ነው ያስተማሩን ምነው እኛ ነን ምናውቅላቹ አላቹ ሳ የገርማል ወይ ህዳቹ እዩ ከዛ ቧሃላ አይታቹ ስህተት ከሆነ መቃወም ዝም ብላቹ ጭፍን ጥላቻ ምን ምሉት ነው የሀ
ቃለ ሕይወትን ያሠማልን አባቶቻችን መምህሮቻችን በእውነት !!!እኛም አይነ ልቦናችንን ያብራልን 🤲
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!
በእውነት ማህበር ቅዱሳን የቅዱሳን አምላ እግዚአብሔር ክብሩን ያድልልን ለመምህሩቻችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን
ማህበረ ቅዱሳን አቀራረባችሁም ሆነ የምታቀርቧቸው እንግዶች ደስ የሚሉና እውቀት ከክርስቲያናዊ ስነምግባር ጋር አጣምረው የያዙ ናቸው ቀጥሉበት ከዋናው ሚድያችንም በሁሉም ነገር ለቤተክርስቲያን ካላችሁ ፍቅር የተነሳ በእጅጉ የተሻለ ነው በርቱልን ግን በድሮው አቋማችሁ ላይ ብትፀኑ ደስ ይላል መንፈሳዊ ትርፋም እንድናገኝ እና ለሀገር ጠበቃነታችሁ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ያደርጋል የድንግል ልጅ ያበርታችሁ
በእዉነት ለመምህሮቻችን ቃለ ህይወት ያሠማልን ፀጋዉን ያብዛልን ለእኛም እግዚአብሔር አምላክ ማስተዋሉን ይስጠን
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
ቃለሕይወት ያሰማልን መምህሮቻችን ማስተዋሉን ያድለን
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!
በእውነቱ ቃለ ሕይወት ያሠማልን መምሕር ገብረ-መድኅን፣አነ ዘክርስቶስ።
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
መንፈስ ቅዱስ ፀፍቶ ያናገሮት አንድ ነገር ያለ ይመስለኛል በዕፅ አጋንንት ማውጣት ለኔ ቀላል ነው ካሉ እኮ ድብትርናም ተምረዋል ማለት ነው?
አሜን ቃል ህይወት ያሰማልን
አሜን! …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህሮቻችን እድሜ ከጤና ጋር አብዝቶ ይሰጥልን
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
እግዚአብሔር ይስጥልን ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምህሮቻችን እግዚአብሔር በእድሜ በጤና ይጠብቅልን ጸጋ ያብዛላችሁ በርቱልን ።
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
በእውነት ለአባቶቻችን ቃለ ህይወት ያሰማልን በዕድሜ በጤና ይጠብቅልን ማስተዋሉን ያድልልን መስማትስ ሚሰማ የለም እግዚአብሔር በቸርነት ከሃገራችን የገቡትን ሃሰተኞች እሺ ካሉ በተሎ ወደ ልባቸው ይመልስልን ካልሰሙ ደግሞ በተሎ ከምድረ ገፅ ያጥፍልን
ይሄ ትምህርት በቤተክርስቲያን አውደ ምህረት ላይ ቢሰጥ የብዙዎችን ነፍስ ያድናል
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
በእውነት አባቶቻችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ፀጋውን ያብዛላችሁ እግዚአብሔር አምላክ አስተዋይ ልቦና ይስጠን በእውነት
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን
አሜን! …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!
አሜን አሜን አሜን ቃለህይወት ቃለበረከት ያሰማልን የሰማነውን በልቦናችን ጽላት ይጻፍልን ማስተዋልና ጥበቡን ያብዛልን
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!
አሜን አሜን አሜን ቃለ ሕይወትን የሰማልን
በእውነት ቃለ ሂወት ያሰማልን መምህሮቻችን
አሜን! …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!
በእውነት ለመምሮቻችን ቃል ህይዎት ያሰማልን
የአገልግሎት ዘመናችሁ ይባረክ
ቃል ሕይወት ያሰማልን
ቢዘገይም አልመሽም ጥሩ ጅማሬ ነው ማህበራችንን ይጠብቅልን ልቦና ይስጠን
የሕይወትን ቃል ያሰማልን በእውነት
ቃለ ህይወት ያሰማልን ፀጋዉ ያብዛለዎት ኣባታች በዉነት ለኛም ኣስተዋሉ ይስጠን እደነዚህ ፈጣሪ ያብዛልን አሜን
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!
ቃለ ህይወት ያሰማልን በእውነት ማስተዋሉን ያድለን
ኦርቶዶክሳዊያን በእግዚአብሔር ሥም የሚነግድ በዝቷልና እናስተውል🙏
በእውነት ቃለህይወት ያሰማልን
በእውነት ለአባቶቻችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን አሜን፫
በእውነት ቃለኅይወትን ያሰማልን አባቶቻችን♥️
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!
ቃለ ህይወት ያሰማልን
Kale hiwet yasemalin memihirachichin
ይገርማል፣ በዚህ ሁኔታ የጠፋውት እኔ ነኝ። ይህ ትምህርት ሁሌም ቤተክርስቲያን ውስጥ አለ ግን ዛሬ እኔ ቤት መጥቷል። ስለዚህ አሁን ዳንኩኝ። አላደንቃችሁም እናንተን ከማደንቅ እራሴን ባደንቅ ይሻላል ምክኒያቱም ከጠፋውበት ከሞትኩበት ስለተነሳው። እናንተማ ገና ብዙ ከዚህ በላይ ማስተማር ይጠበቅባችሁል። በዚሁ ሁኔታ ብዙዎች ጠፍተናል ግን እንደ እኔ የጠፋ የለም። ለዛ በደንብ አስተምሩ ይህንን ፕሮግራም ያዘጋጀው የተባረከ ይሁን
በእዉነቱ ቸሩ አምላክ ቃለሕይወትን ያሰማልን በቸርነቱ አይነ ልቦናችነን ያብራልን
እግዚአብሔር ይጠብቀን
በጣም ጥልቅ ትምህርት ነው አዳምጦ ከሚጠቀሙበት አምላከ ቅዱሳን ይደምረን አሜን አሜን አሜን🙏🙏🙏ቃል ህይወት ያሰማልን አባቶቻችን።
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!
ቃለ ሕይወት ያሰማልን
አሜን! …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!
ሐሰተኛ ሐሰተኛ ከምትሉ የአምልኮ ስግደት ሰው እንዲሰግድ ብታስተምሩ አባ ግርማ እንዳስተማሩት
የማይቋረጠው የአምልኮ ስግደት:
መነሻ የአምልኮት ስግደት ጥዋት እና ማታ
ለአብ እሰግዳለሁ
ለወልድ እሰግዳለሁ
ለመንፈስ ቅዱስ እሰግዳለሁ
ምስጋና ይሁን ለአብ
ምስጋና ይሁን ለወልድ
ምስጋና ይሁን ለመንፈስ ቅዱስ
ሃሌሉያ ለአብ
ሃሌሉያ ለወልድ
ሃሌሉያ ለመንፈስ ቅዱስ
በረከቱን ለሰጠን
ኃይሉን ላበዛልን
በዚህ ሰዓት ላቆመን
በቸርነቱ መንገድ ለመራን
በዚህ ሰዓት በጸጋው ለጠበቀን
በብርሃኑ መንገድ ለመራን
ቅዱስ እግዚአብሔር
ቅዱስ ኃያል
ቅዱስ ሕያው
ቅዱስ ኤልሻዳይ
ቅዱስ አዶናይ
ቅዱስ ያሕዌ
ቅዱስ ጸባዖት
ቅዱስ ኢየሱስ
ቅዱስ ክርስቶስ
ቅዱስ አማኑኤል
የድንግል ማርያም ልጅ
ክብር ምስጋና ይግባው
ለዘለዓለሙ አሜን፡፡
ደንቆሮ ሆነን እጅ የምንማረውን የማንሰማ አባ ግርማ ያስተማሩት ትናት ነው
ቤተ ክርስቲያን አመት እስከ አመት እያስተማሰች አደል እንዴ የምትኖረው አተ መጀመሪ ሰው ስለምትከተል አትንኩብኝ ነው እጅ
እኔ የምከተለው ሰው የለኝም የቤቴ ክርስቲያን ስርአትን አፅዋማትን ስግደትን የፆሎት ሳእታትን ጥንቅቅ አርጌ ተምሬአለሁ የምችለውንም እየሰራሁ ነው ያንተን ግርማ አላውቅም እሳቸውም አላስተማሩኝም ስለዚህ የት ተማርኩት ንገረኝ ? አይ የኛ ነገር ልብ ይስጠን ሌላ ምን እላለሁ
@@abelayele6404 "ፈውስ የተለየ የምንነት/የጽድቅ መለኪያ ፤ ፈውስ ከአጋንንትም ቢሆን ሊገኝ ይችላል ፤ ስለዚህ በሚፈጸሙ የፈውስ ሥራዎች አይግረማችሁ" ነው ያሉት መምህሩ! ይህ ደግሞ ትክክል ነው ፡፡ ፈውስ የጽድቅ ምልክት ቢሆንማ ሐዋርያት ከደውዬ ነጻ ይሆኑ ነበር!
Kale heyoten yasamalen ⛪✝️❤
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!
ቃለህይወት ያሰማልን አባቶች እንደትወገኖችይመለሳለን እራሳችንቆምብለንማሰብ አለብን።አጥማቅነንብለው ማን አስቀመጣቸው በህግ መጠየቅ አለባቸው
በእውነት ለመምህሮቻችን ቃለ ህይወት ያሰማልን
እግዚአብሔር እድማቸውን ያርዝምልን በርቱ
ቃለ ህይወትን ያሰማልን
እኔ እንኳን እማውቃቸው በቅርብ እይታ እማያቸው በቤተክርስቲያን ተሰግስገው እንቁላል እና ሎሚ በመንገድ እሚጥሉ ደብተራዎች ኮከብ ቆጣሪዎች አሉ ፈጣሪ ይንቀልልን እንጂ
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
ቃለ ህይወት ያሰማል በጣም ግሩም ስራ እየሰራቹህ ነው በርቱ
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
ቃለህይዎትን ያሰማልን
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህሮቻችን
kale hiwot yasemaln memhiran
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን። ያቆይልን።
ቃለ ህይዎትን ቃለ በረከትን ያሰማልን አባቶቻችን ባንድ በኩል ሀሰተኞችን እናመሰግናቸው አለን ምክንያቱም ሚድያዎችንና ዋና ዋና መታያ ቦታዎች በሀሰተኞች ተይዛ እውነተኛ ሊቅ መምህሮቻችን ተዴብቀው ነበር የሚኖሩት የቁርጥ ቀን እውነተኛዋ ጊዜ ስትዴር እድወጡ ተዴረገ ስንቶቱ ንጹህ አባቶች የሀዋርያትንና የቅዱሳን አባቶቻችነን ፈለግ የያዙ አሉን እስኪ እዩያቸው ለዛቸውን ብቃታቸውን የሚናገሩትን የክርስቶስን ቃል እንዴማር እንዴወተት ፈትፍተው የሚያጎርሱ እግዚአብሔር ይመስገን
ቃለ ህይወት ያሰማልን።
አሜን! …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!
ቃለ ሕይወት ያሰማልን❤
ቃለህይወት ያሰማልን
ልብ አንጠልጣይ መምህር ቃለ በረከተዎ ይድረሰን እውነት ጥዑም ነው
ቃለህይውትን ያሰማልን
በእውነት ቃለ ህይወትያ ሰማልን መምህራችን
አሜን! …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!
ቃለሕይወት ያሠማልን መምሕሮቻችን በእውነት ማስተዋሉን ይስጠን 😢👍👏👂🌿
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
ቃለ ሕይወት ያሰማልን ለሁላችንም ማስተዋልን ይሰጠን
በርቱ
እነሱስ በእግዚአብሔር ቤት ነው ሚያጠምቁ እንዲ ግራ እያጋባችሁ ምእመኑ እየካደ አለቀ አትምጡ አትጠመቁ ግን ግራ አታጋቡ መጾም መጸለይ መስገድ አስተማሩን እንጅ ቅጠል መበጠስ አላስተማሩንም
ቃለ ሂወትን ያሰማልን በእዉነት
በእውነት ቃለህይወት ያስማልን አባቶቼ
አሜን! …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!
ቃለ ህይወትን ያስማልን እይነ ልቦናችን ያብራልን ስንተ የስው ተክታይ ሆኖ ጠፍቶል
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
ቃለ ህይወትን ያሰማልን በእውነት ለነፍስ የሚጠቅም ትምህርት ነው መምህሮቼ በእድሜ በጤና ይጠብቅልን
አሜን …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!
ቃለህይወት ያሰማልን👍
አሜን! …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
ክፉ እና እመንዝራ ትውልድ ምልክትን ይሻል ይላል አልክ ይሔ ማለት ምንማለት ነው መጀመሪያ ምልክት ያስፈልገዋል እያለህ ነው እኮ በዚህ ዘመን ያለው ትውልድ እያየህው እይደለም ዝሙተኛ ሰው አቃጥለው የሚገል ዘቅዝቆ የሚሰቅል መለኩሴ የሚደፍር ህፃናት የሚደፍር የስው ስጋ የሚበላ ልጁን የሚደፍር በጅምላ የሚጨፈጭፍ ጫታም ለሴጣን በደሙ የሚፈርም ሰካራም ካህን ለመቅጠር ጉቦ የሚቀበል ለንስሀ ገንዘብ የሚቀበል ለገንዘብ ብሎ አገር የሚሸጥ ምኑ ቅጡ ካህን መስሎ የሚመትት አሁን የትኛው ቅድስናችን ነው ክፉ ትውልድ ከዚህ በላይ ምን ይምጣ ደሞ ለምን ክፉ ትውልድ እንባላለን ትላለህ ይህ ትውልድ በቀላሉ ወደ ቤተክርስቲያን የሚመለስ አይደለም በቀላል ስብከት በደጉ ዘመን ቀረ ጌታችን መዳንታችን እየሱስ ክርስቶስ ሲያስተምር በስብከት ብቻ እልነበረም ምልክት ሲያሳይ ነበር ዛሬ ላይ ይህ ትውልድ እድሜ ለላባታችን መላክ መንክራት ግርማ ወንድሙ በስውር እይደለም በግልፅ የክፉ መንፈስ አስራርን አጋልጠው ስላሳዩ ይህን ያየ ሰው ምልክትን ስላሳዩት በጣም በብዙ ሺ የሚቆጠር ህዝብ ወደ እግዚአብሔር ተመልሶ ለቅዱስ ቁርባን በቅቷል ለዚህ ዘመን ትውልድማ ምልክት ያስፈልገዋል እግዚአብሔር ይህ ትውል እንደሚመጣ ስለሚያውቅ ምልክት ይሻል ያለው ቃሉ እውነት ነው እንደናተ ፈሪሀ እግዛብሔር ያለውን ምእመናን ሰብስበህ መስበ ብቻ አደለም እገልግሎት ከባዱ እገልግሎት በኃጥያት የወደቁትን ማንሳት በዳቢሎስ የታሰሩትን ፈቶ ወደ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን መልክ ነው ሰው መጀመሪያ ወደ ህሊናው ሲመለስ ነው የሚያስቀድሰው ለእግዚአብሔር የሚሰግደው ከክፉ ስራው የሚመለስው አስራት የሚይወጣው የበረክት ስራ የሚሰራው ደቀመዝሙር ሆኖ ፍሬ የሚያፈራው ይልቁንስ ዝም ብላችሁ ክምትተቹ ጠጋ ብላችሁ እገልግሎታቸው እንዴት እንደሆነ ብትረዱ ጥሩ ነው ወይም ሱባዬ የምታቁ እይመስለኝም ምክንያቱም ብታቁ በሱባዬ ስለአገልግሎቱ ብትጠይቁ መልስ ክእግዛብሔር ታገኙ ነበር ምን ይደረግ እንግዲህ እግዚአብሔር ማስተዋሉን ይስጣችሁ::
ይህኮሚት የፃፍክ እግዚአብሔር ያክብርክ ሳገባን እንደክ እንመስክራለን እኔማ መፃፍ መመለስ ስያቅተኚ ዝምታን መርጥኩ አይገባቸው እ 🥰🥰🥰
አሜን! …እዉነት ነው ፍታፍት ያለ ወቅቱን የጠበቀ የነብስ ምግብ ትምህርት ነው...ቃለህይወት ያሰማልን..ዉድ ክርስቲያኖች የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
ቢዘገይም ውጤት ማምጣት የሚችል ትምህርት ነው፡፡ በእውነት እግዚአብሔር ቃለ ሕይወትን ያሰማልን፡፡