Velikost videa: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Zobrazit ovladače přehrávání
Automatické přehrávání
Přehrát
ፍቅረኛሽ ይቅር እንጂ ከሀይማኖት እሚበልጥ ነገር የለም
ትክክል
Sitaweraw betam qelal new sit norew gin kebad new
እህቴ ራኬብ የእውነት ምክራችን ፈልገሽ ከሆነ የመጣሽው ስሚኝ። ፍቅር ስሜት ነው። ነገ ትልቅ ቤተሰብ ትመሰርታላችሁ ከዛ ይሄ ፍቅር ከስሜት ወደ ኑሮ ወደ መምራት፣ ቤተሰብ ወደ ማስተዳደር፣ ልጆችን ወደ ራስ የመጎተት ነገር ይመጣል። ያኔ ልጆቻችሁን ምንድነው የሚሆኑት??? እኛ ኢትዮጵያውያን ደግሞ በኃይማኖታችን በጣም ስስ ነን። ለጊዜው ፍቅሩ የበለጠ ቢመስለንም ውሎ አደር ግን በጣም ብዙ ነገር ውስጣችን ስለሚገባ አሁን በወሰነው ነገር እጅጅጅጅግ በጣም ሲቆጨን ይኖራል። በኦርቶዶክስ ኃይማኖት ደግሞ ትዳር ከተመሰረተ በኅላ በፍፁም መፋታት አይቻልም።የመጨረሻ ምክሬን ልምከርሽ። ለ15 ቀን ስልክሽን አጠፋፍተሽ አንዱ ገዳም ሄደሽ ሱባኤ ግቢ። እዛ ያሉ የበቁ አባቶችን አማክሪ።በእርግጠኝነት ያኔ ትክክለኛ ውሳኔ ትወስኛለሽ። እመኝኝ ይሄን አድርጊውን እና እውነተኛ መልስ ታገኛለሽ
ተባረኪ
በትክክል
ሀሳቢን ገለፀሽልኝ😍
Yene wud tebareki tekekel hayimanot ke menem yibeletal
ሲጀመር ፍቅረኛን ወይም የወደፊት የህይወት አጋር የሚሰጠው እግዚአብሔር ነው ታዲያ እሱ ሰቶኝ እሱ በሰጠኝ ነገር ፈጣሪን መካድ ሀጥያት ነው በዛላይ የሰጠህኝን ንሳኝ እንደማለት ነው ደግሞ ፈጣፊ እንድትመልሽው ሊሆን ይችላል የሚሰጥሽ እንጂ መጥፊያሽ እንዲሆን አይደለም ለኔ ነብስ ተጠያቄ እኔ እንጂ የስጋ ፍለጎቴ አይሉ አብሬው የምሆነው ሰው አይደለም ተጠያቄው ሴቶችዬ ወንድ ልጅን ውደዱ እንጂ አታምልኩ እግዚአብሔር ብቻ አምልኩ እምነትሽን ስትቀይሬ ወንድየው አንተነህ አምላኬ ብለሽ ጣኦትሽ አድርገሽዋል ማለት ነው ለሁሉም አስተዋይ ልቦናን ያድለን በሀረፈ ሳብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ
ከእምነት በላይ ምንም የለም።
በትክክል 🙏🙏🙏🙏💖
"ከማያምኑ ጋር በማይመች አካሄድ አትጠመዱ ፤ ፅድቅ ከአመፅ ጋር ምን ተካፋይነት አለውና? ብርሀንም ከጭለማ ጋር ምን ህብረት አለው?" 2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 6:14በሀይማኖት ድርድር የለም አለቀ!
ተባረኪ ሊያውም ድንግልን ክዶ ባል ባፍንጫዬ ይውጣ
ጌታን ካልተቀበለች ሴት ጋር በትዳር መኖር አስቸጋሪ ነው: ዳንስ መጠጥ ok ነው ከሚሉጋር:: የእግዚያብሄር ቃልም ከማያምኑ ጋር ሚለው ማይመች አካሄድ ያለው ይህንኑ ንው:: church ውስጥ ምን የመሳሰሉ ጌታን ሚያውቁ ሴቶች ሞልተውልሀል አይንህን ክፈት ያለበለዚያ ዋጋ ትከፍላለህ:: ልጆችህንም ዋጋ ታስከፍላለህ
@@a-d-o-r-5100 ጌታን ካልተቀበለች ጋ ላልሽው ከተቀበለች ቆየች ስንት ጌታ እንዳለ እኔንጃ መጠጥና ዳንስ ምንም አይደለም ይላሉ ላልሽው ደግሞ ጠጡ ደንሱ ይላል የነሱ መፀአፍ ቅዱስ ካልሽ ምራፍና ቁጥሩን ፃፊልኝ በተረፈ መጠጥም ሆነ ዳንስ ከጴንጤ በላይ አለ እንዴ ተደብቃችሁ ሰው እንዳያየኝ እያላችሁ አይደለም እንዴ የምትጋቱት ሰውን እንጂ እግዚአብሔር የማትፈሩ አስመሳዬች
የሰው ፍቅር ያልቃል የክርስቶስ ፍቅር ሁሌ አዲስ ነው በዚሁ ቀጥለሽ በሐይማኖት ሳትግባቢ ብትጋቡ ትዳራቹ የፀና አይሆንም ልጅ ይመጣል ልጄቼን ማቁረብ አትችይም ክርስትና አታነሺም የሚል ፀብ ይመጣል በአጠቃላ እረፍት አታገኚም በቅርብ እንደዚ የማውበው ሰው አለ
ሀይማኖት ለድርድር ሊቀርብ አይችልም ።ሩታ ውነትሽን ነው እንደኔ በሀይማኖትሽ ፅኝ በሏት እግዚአብሔር ትልቅ ነው ትርሳው
መነኮሳት እኮ የክርስቶስ ፍቅር ከሁሉም መብለጡን በግልጽ ያስተምሩናል ።..የኔን ታሪክ በአጭሩ ላስረዳችሁ እኔም ሊዲያ የምትባል የprotastant እምነት ተከታይ ነበረችኝ በፍቅር አንድ 3 ወር አብረን አሳልፈናል...እና ጓደኞቼ የቤተክርስቲያን ደቀ መዝሙር ስለነበሩ ግንኙነቱን አቋርጥ አሉኝ እኛም በጣም ፍቅራችን እየሞቀ የመጣበት ሁኔታ ላይ ነበር..ከዛ ነገርኩዋት እኔም በእምነቴ አንተም በሀይማኖትህ የሚል ሀሳብ ነው ያላት 😳 በነገሬ ላይ የ 10ኛ ክፍል ተማሪ ነበርን አሁን 12ኛ ደርሰናል ..እና ግንኙነቱን በቀጥታ ከኔ በኩል ይቋረጥ የሚል ጥያቄ አቀረብኩላት እሷም ተቀበለችው እሷ ግን ለአንድ ሳምን ያክል ከልቤ ልትጠፋ አልቻለችም..አልቅሰን ነው የተለያየነው ።እና በአጭሩ ማንም ምንም ከክርስቶስ አይበልጥም ።
ተንታኟን ደሞ በጣም ነውማደንቃት በትክክለኛው አገላለፅ ነው ያብራራችው የእንግዳሽ አድናቂ ነኝ
ፍቅር ከእምነት ይጀምራል ክርስቶስን ክዶ ፍቅር የለም እህቴ ሀይማኖት ከምንም ከማንም ይበልጣል ሀይማኖትሽን እዳትቀይሪ እግዚአብሔር ይርዳሽ
ከርስቶሰን የካደው ማነው???ወየሱስ ከርስቶስ ጌታ ነው ስትባሉ ታብዱ አደል?? ከርስቶስ የሚያመልከወን ያውቃል
ፍቅር ከእምነት ይጀምራል በእምነቴ ቀልድ የለም አገላለፃቹ ደስ ይላል ❤❤
በሃይማኖትሽ ፅኚ
በትክክል ፌቨን ልክ ናት ያችግን ልፈላሰፍ ትላለች ክክ ፍቅር ከክርስቶስ ከድንግል ማርያም ልጂ ይጀምራል በኔ እምነት ነው የሰውን አልቀምም በእምነቴ ግን አልደራደርም።
አብረን ከጋብቻ በፊት አብረን እንደር ያለ ጴንጤ ለእኔ ጴንጤ አይደለም
መቀጠል የለባቸውም። ጌታ እየሱስን ለዚህ አለም ደስታ ብለህ አትለውጥ። ጥሩ ልጅ ልትሆን ትችላለች ነገር ግን በክርስቶስ እየሱስ አሀማመን እና ወንጌልን አለማወቅ በሕይወታችሁ ውሰጥ ገደል ነው።በርታ በጌታ ፅና ።እህታችንም ጌታ እንደጳውሎስ አይንሽን ያብራው
እኔ ብሆን ጊዜ ወስጄ ገዳም ሂጄ ፀሎት አረጋለው አባቶች አማክራለው እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ደሞ ይረዳል ።
እኔም እንደዛ
የክርስቶስ ፍቅር ይበልጣል ! በፍፁም እምነትሽን እንዳትቀይሪ ::
Kkkkk
ይሄው እኔየ ባሌን የመወደውን ባህሌን የልጁን አባት ፈትቸዋለሁ ሙስሊም አልሆን ሲለኝ እዉነተኛው አላህ መሆኑን ስረዳ ተፋታን በፊት ወድጀው አፍቅሬው ለሱ ክርስቲያን ሁኜየ ኑሬየ አለሁ ግን ወደራሴየ ስመለስ ፈታሁት ልጀን ይዤየ ከነልጀየ አልሃምዱሊላህ ሙስሊም ሆኩን እድሜየ ለዱአየ ፍቅሩን እረሳሁን ግዜየን በቁረአን ነው እማሳልፈው አልሃምዱሊላህ ከቅልፊየ ከጨለማ ወደ ብረሃን ገባሁ አልሃምዱሊላህ
@@lubabalubaba6703 እውነት ብርሀን ክርስቶስ ጋር ነው ያለው መፀሀፍ ቅዱስ አንብበሽ ቢሆን ጥሩ ነበር ሳታነቢ ስለሆነ የሄድሽው ሳታነቢ ተመለስሽ የኦርቶዶክስን መፀሀፍ ቅዱስ አንቢቢ ተረጂ
 ያዉም የኦርቶዶክስ መፀሀፍ ቅዱሰ ነው እንዴ ሚነበበው እረ አታሰቁን
@@Sabrina-ek9cc ማለት
ፍቅር በቀላሉ ተይው ልማት ይከብዳል ነገር ግን አብዝቶ መጸለይ እና የእግዚያብሄርን ፍቃድ መጠየቅ ያስፈልጋል ምክንያቱም እግዚያብሄር ከኛ በላይ የሚጠቅመንን ስለሚያቅ
እውነተኛ ፍቅር ወይም ትዳር ከፈጣሪ ነው የሚሠጥሽ ቆም ብለሽ አስቢ ሁሉም ሠው በወጣትነት ብዙ መንገዶችን እንከተላለን ያአ የገር ግንፍፃሜ አብሮ አይዘልቅም ቅድሜያአ በሀይማኖትሽ ጠንካራ ሁኝ
ፍቅር ከእምነት ይጀምራል ክርስቶስን በሰው መቀየር ወደ ጥልቁ እሳት መወርወር የፈለገ ብቻ ነው
ከሀይማኖት የሚበልጥ ነገር የለም እህቴ በሀይማኖትሽ ፀጠሽ ተቀመጭ ያች ያለውን ማንም አይወስድብሽም የአሁኑን ምቼት አይተሽ ከሱጋ ብትሆኝ ዋጋ ያስከፍልሻል ከማይመስልሽ ሰው ጋር በፍፁም እንዳትጋቢ ፀልዩ እግዚአብሔር አምላክ ታሪክ ቀያሪ ነው ወደ ሀይማኖትሽ እንዲመጣ ከገባሁ ቡሀላ እቀይረው አለሁ ብለሽ እንዳገቢ በፍፁም !!!!!!
ሀይማኖት ይቀድማል ለድርድር አይቀርብም ሀይማኖት ከምንም በላይ ነው
እኔ የምደግፈው ፌቨን መጀመሪያ የሰጠሸው ሀሳብ ደጋፊ ነኝ ፣ ነገ የተለያዩ ሃሳቦች ይመጣሉ አንድ መንገድ ላይ መሆን አለባቸው ወይ ፍቅር ማህበራዊ ነገሮች ውስብስብ ሊሆንብሽ ይችላል እፍ ያለ ፍቅር ይበርዳል አስቢበት !!!!!!!!!!!!! ???????????????
እውነት ነው በእምነት መደራደር አይቻልም ከምንም በላይ የክርስቶስ ፍቅር ይበልጣል የመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ልጅ መሆን መመርጥ ነው እህት እምነትሽን አስቀድሚ ትዳር የእግዚአብሔር ስጦታ ነው ለገሀነብ እሳት ከመሆን ቢቀት ይመርጣል እህቴ በደንብ አስቢ በት አንችና እሱ ብትስማሙ ለምሳሌ ልጅ ስውልዱ አንድን መናፍቅ አንዱን ወኦቶዶክስ ልታደርጊው ነው ወይስ?
የዘላለምን ሕይወት የሰጠው የሞተው ደሙን ያፈሰሰው ነው እንጅ የሚያድን ሀይማኖት አያድንም አያድንም ጌታ እየሱስ ህይወት ሊሆንልን የመጣው የሚያድነን እየሱስ ብቻ ነው
በጣም የምወድሽ አርቲስት ነሽ ፌቨን በርቺ😍😍😍እኔ ባንቺ ቦታ ብሆን በእምነቴ አልደራደርም ለዘመኑ ፍቅር እምነትሽን እንዳትቀይሪ ባለታሪኳ😌
ወደዛ ሂጂ ነገ ደም እንባ እያለቀሽ መንገድ ዳር ትቆሚያለሽ አያዋጣሽም ከእመቤቴ ፍቅር ደግሞ ምንም አይበልጥም እንኳን ወንድ ህይወትም ይቀራል ከሀይማኖት በላይ ምንም የለም
በትክክል ደግሞ ለሰው ነገ ሊረግጣት ዛሬ ሀይማኖት ያሥቀይራት ሰውኮ ተለዋዋጭ ተገለባባጭ ነው የሆነ እንከን ቢያገኝባት አሽቀጥሮ ነው የሚያሥወጣት እኔስ ከክርስቶስ ፍቅር ከድንግል ማርያም እናትነት ማንም ምንም የሚበልጥብኝ የሐም ሁሉ ከቱ የከቱ ከቱ
tebarek
የኔ ናት በመጀመሪያ እግዚአብሔር እዉነተኛ ዉሳኔ እድትወሰንኝ ይርዳሸ !!በመቀጠል አንቺ የሱ እምነት አምነሸ መቀበል ምትችይ በሆነ ማለት እሱ ሰለ ምታፈቅረዉ ብቻ ሳይሆን ሀይማኖቱ ከልብሸ አምነሸ ምትከተዩ ከሆነ ብትቀይር ችግር የለም ።ለምሳሌ በኔ የደረሰ ልንገርሸ እኔ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ ነኝ እሱ እስልምና ተከታይ ነው በጣም ተቃራራብን ፍቅር ጀመርን ግን በሁለታችን መካከል ያለው የሀይማኖት ልዩነት ሁሌም ጥያቄ ይፈጥርብኛል ።አንድ ቀን ጠየኩት እኔ ሀይማነቴን ብጭራሸ አልቀይርም አንተ ምን ትላለህ አልኩት እሱም እኔም አለኝ ከዛ ተመካክረን ቀሰ በቀሰ ማቆም እዳለብን አሰብን እግዚአብሔር ረዳን አሁን ተለያይተናል ከእግዚአብሔር ሰላምታ ዉጭ ለኔ የለንም ሁለታችንም ሳንጎዳ እናንተም ተመካከሩ ወደ አንድ መምጣት ማትችሉ በሆነ
ፍቅር ከእምነት ይጀምራል እኔ የምልሽ ሀይማኖትሽን አትቀይር
ሲጀመር ሀይማኖት ምንጋ አይወዳደር ከሰዉ ፍቅር የእግዚያአቤሄር ፍቅር ይበልጣል እግዚያአቤሄር የምናስተዉልበት ልቦና ይስጠን እኔ ብሆን ሀይማኖቴን ነዉ እምመርጠዉ ብዙወች እማቃቸዉ ከወለዱ ብሗላ ተለያይተዋል ለሰዉ ተብሎ ሀይማኖት አይቀየርም
የእግዝዚአብሔር ሀሳብ ካለበት እኛ ና በዙሪያቸው ያሉ ሰዎች የተለያዩ ሀሳቦችን ቢያፈልቁ አዳሟ ከሆነ ሔዋኑም ከሆነች እግዚአብሔር ያጣማረውን እንግዲህ ሰው አይለየው
አብዛኛው comment ሰጪዎች ጋ ራስ ወዳድነት አለ ዋናው ነገር ፍቅራቸው ነው የሁለታቸው እምነት ወዳንዱ መስማማት ግድ ነው ካልሆነ ሁለቱም በየ እምነታቸው ሆነው ይቀጥሉ የልጅ ጉዳይ ብዙም የሚያሳስብ አይመስለኝም በሱአም ቢቀጥሉ በሱ ልጆች የሁለቱንም አውቀው ይቀጥሉ ከዛ እውነት ወዳለበቱ መንገድ መሄዱ ምርጫው የናትና አባት ሳይሆን የልጆቹ ነው ግን በነጻነት ነው ማደግ ያለባቸው ዋናው በፍቅር መዝለቁነው እንደኔ ሁለቱ ወደ 1ዱ ቢመጡ የተሻለ ነው ተስማምተው እውነት አለ ወደሚሉት መሆን ይችላሉ በያሉበት መቀጠልም ይችላሉ ግን የኔ ይብስ የኔ የሚሉ ከሆነ መቻቻል የሌለው ፍቅር ከሆነ ይቅር
በአጭሩ ኬብሮን ሀይማኖት መለወጥ ከሀጢያት ሁሉ ሀጢአት ነው
በየትኛው ጥቅስ ላይ ነው እንደዛ የሚለው አባባል ነው እንጂ
That’s what happened to me but it’s better not to change any religion for relationships
@@bitaniamesfin6073 አባባል አይደለም በአፍጢሙ ይደፋ እንጂ ወይ ንክች በሐይማኖቴ
ከምንምና ከማንም በላይ ሀይማኖት ለምን ቤተሠብ አይሆንም ለምን እናቴ አትሆንም ከሀይማኖት በታች ከክርስቶስ በታች ነው ሁሉም እህቴ ኬብሮን ሀይማኖትሽን ለወንድ ብለሽ እንዳትቀይሪ ከፈለገ እሱ ይቀየር
@@bitaniamesfin6073 እኳን ፍቅረኛ እናቴ እኳን ከሃይማኖቴ በታች ነች እናቴ በሃይማኖቴ ከመጣች ጥንቅር ትለለች እንጂ በሃይማኖቴ ድርድር አለቅም
ለምን ጥንቅር አይልም ፍቅረኛው ፍቅር ከእምነት ይጀምራል አከተመ። እኔም በሀይማኖትሽ አንቺም በሀይማኖትሽ ብሎ ነገር የለም በትዳር ውስጥ ❌
ምስጥሩ ያለው ሐይማኖት መቀየሩ ጋ ሳይሆን የሕይወት አዳጝ የሆነውን ክርስቶስን ማመን ነው።
ክርስቶስ ስለኛ የሞተበት ምክንያት ፍቅርነው የተዋህዶልጆች አንድ ጌታ፣ አነድ ሀይማኖት፣አንድጥምቀት ነው ኩራታችን ይህን እምነት የሰጠን ቅዱስ አምላካችን እናቱ ከእናታችን ከመብራሀን ጋር ኬብርእና ምስጊና ይድረሳቸው አሜን በሉ የኔ ተወዳጅ ተዋህዶዎች
ኬብሮን ፍቅር በጣም ደስ የሚል ነገር ነው ነገር ግን በሀይማኖት የተለያየ ሰው አብሮ መኖር አይቻልም አብረን መኖር እንችላለን ብትይ እንኳን ቀጣይ ህይወትሽ ዝብርቅርቅ ያለ ነገር ነው ሚጠብቅሽ ልጆችም ስታፈሩ የትኛው ትክክል እንደሆነ መምረጥ ይከብዳቸዋል እና ደግሞ የኔ ሀይማኖት ትክክል ነው ብለሽ ታምኛለሽ አደል ስለዚህ ሀይማኖትሽን ይዘሽ ኑሪ
ይሄ ታሪክ ምንም አይነት ነገር ሳይጨምር ሳይቀንስ የኔም ታሪክ ነው እኔ ትንሽ ስለምበልጠሽ ሰለኖርኩበት ልምከርሽ አትግቡ በሰላም ተለያዩ 10 አመት በሗላ ልጅ ሲመጣ እኔ ክርስትና አስነሳለሁ እሱ አታስነሺም ጪቅጭቅ ፈጠረ ተለያየን ከወለዳችሁ በሗላ ከምትለያዩ አሁን ወስኝ እህቴ እማይፀፅትሽን ውሳኔ ነው መወሰን።
ኬብሮን በመጀመርያ ሀይማኖቱን የሚቀይር ከሆነ ለመጨረሻ ጊዜ ጠይቂው አይ ካለ መለያየት ነው ያለብሺ ፍቅር በስሜት የሚገነባ ሳይሆን በእግዚአብሔር ነው የሚገነባው አንድ ጌታ አንድ ሀይማኖት አንድ ጥምቀት ኤፌሶን 4÷5 ከልጁ ጋር ፈፅሞ መቀጠል የለብሺም ፍቅር ቢቀር ነገ ሌላ ታገቢያለሺ ለዛውም የምድር ደስታ የስጋ ደስታ ነው በዚህ ምድር የሚቀር ነው ነገር ግን ሀይማኖትሺን ብታጭ የነፍስም የስጋም ማጣት ነው ፈጣሪን የከዳ የሲሆል እሳት ነው የሚጠብቀው ቀድሞውኑ ምክን አያስፈልግሺም አንች አስበሺ የምትወስኝው ነገር ነው ከቤተሰቦችሺና ከጓደኞችሺ ለዘለለ ሀሳብ አንሰጥሺም ፍቅር ስንጀምር መጀመርያ ከእግዚአብሔር እንጀምር ፍቅር እግዚአብሔር ነው
እረ አትጃጃይ በያት ፍቅር ከእምነት ይጀምራል ሆሆ ምንም ምክክር አያስፈልገዉም ።
ፍቅር አይቀድምም እምነት ነው የሚቀድምው ብዙ ግዜ ፍቅር ተብሎ ይገባና ከተወሰነ አመት በሗላ ትዳሩ የማይቀጥል ሊሁን ይችላል ቢቀጥልም ደስታ የሌለው ነው የሚሆነው ነው
እህቴ በጣም ይከብዳል ፍቅር መለትኮ ቃሉን ስለማናቀው ነው ወደስሜት እምቀይረው የእግዚአብሔር ቃል አታቁምና ትስታላችሁ ይላል ፍቅር ማለት ሶስት ናቸው እነሱም አቭ ወልድ መፈስ ቅዱስ ናቸው ፍቅር ማለት እውነት ነው እውነት ማለት ክርስቶስ ነው ከክርስቶስ ፍቅር የሚለየኝ ማነው ይለል ።እህቴ እምነትሽን አተዳትቀይሪ ሁለተኛ ሞት ነው ስጋውይይ ፈለጎትሽን ማሸነፍ አለብሽ አቭሷ እምነት ሽን እማይመስል ማግቫት ይቅርና አብርን እድንቨል እድንጠጣ አይፈቀድልንም ፀሎት እማይፈታው ችግር የለም ፀሎት አድርጊ ለዛኝቱ ስአሊት ምህረት አወላዴት አምላክ እመ ብዙሀን ንገሪያት ችግርሽን ትፍታለሽ አመብርሀን ለበቁ አባቶች ተናግርሽ ፀሎት ያድርጉልሽ !!!
በዘፈን ያደገ ትውልድ እኔም ባይማኖቴ አንቺም ባይማኖትሽ እያለ ገደል ገባ ተረት ተረት እየሰማ ጌታ ኢየሱስ ይበቃል
እውነት ነው ሩታዬ እኛ በፈቀድነው ሳይሆን ፈጣሪ ባለው ነው የሚሆነው ማንም ስው የሚመኘውን ወይም አፍቃሪና ተፈቃሪ ተገናኝቶ አያውቅም ፈጣሪ ካልፈቀደው
ኬብሮምዬ እኔ የምልሽ ነገር ቢኖሮ ፀሎት አርጌ ከእግዚአብሔር ጋር ተገናኚ እራሱ ፈጣሪ መልሱን ይመልስልሻል ሲጀመር የናተ ግንኝነት ከታሪክሽ እደሰማሁት የእግዚአብሔር ፍቃድ ነው ብዬነዉማስበው ስለዚ ባትለያዩ ጥሩ ይመስለኛል ጊዜ ወስደሽ ካምላክ ጋር ተነጋገሪ
እኔ ለእህቴ የምመክራት ሀይማኖቷል አጥብቃ ትያዝ ሀይማነት የግልነው ሀገር የጋራነው የሚባለው ለጎርብትና ነው ለትዳር ጓደኛ ሀይማኖት የተለያየ እረ ይገርማል የአክስቴን የትዳር ሂወት ላካፍላችሁ አክስቴ ኦርቶዶክስ ናት ባለቤቷ ሙስሊም ነው ተጋብተው ሁለት ልጆች ወልደው ተለያዩ ልጆቹ ኦርቶዶክሳዊ ሆኑ ከአክስቴ ጋር ሆኑ ከዚያ አክስቴ ከሌላ አንድ ልጂ ወለደች ባለቤቷም እንዛው ከዚያ ሁለቱም ከሌላ ሰው ወልደው ከተለያዩ ቡሀላ እንደ አዲስ ተሞሸሩ እርሱ ከእስልምና ወደ ኦርቶዶክስ ሃይማኖቱን ቀይሮ ።ነገር ግን አንደኛው ልጃቸው በሚገርም ሁኔታ ፍቅረኛዋ ሙስሊም ሆነ ለ10 ዓ.ም እኔ አልቀይርም እኔም እያሉ ኖሮ ከዚያም በ11 ዓ. ም እርሷ ቀይራ አብረው መኖር ጀመሩ በአሁኑ ጊዜ የሶስት ልጆች ወላጆች ናቸው ነገር ግን የቤተሰብ ፍቅር የለም ።ከዚህ የተማርኩት ሀይማኖት የግል ነው የሚለው ጥቅስ ለጉርብትና ብቻ ነው
እግዚአብሔር ይርዳሽ ድንግል ማርያም ትርዳሽ ktgabaw bwhala yrasen ymil nger ylem balna mist and nachew ehte haymanot ybltal እግዚአብሔር አምላክ esun slmrtsh ytshale ystshal
ኤክሮምዬ እኔ እምልሽ ነገር ቢኖር ከምንም በላይ የማትለወጥ የማትቀየር ሀይማኖት ናት ለዛውም እምዬ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ። እምነትሽን እንዳትቀይሪ ከሀፂያት ሀፂያት ነው ከምንም በላይ ሀይማኖትሽን ጠብቂያት ልቦናሽን ይመልስልሽ ፈጣሪ
አንዳንድ ኮመንታተሮች ግን ከመፃፋቹ በፊት አንዴ ሳይሆን ሶስቴ አስቡ የደረሰበት ነው የሚያውቀው ከባድ ነው
ፍቅር ጡሩ ነገርነዉ ነገርግን የሠዉ ፍቅር ከክርሥቶሥ ፍቅር አይበልጥ ሥለዚህ በሀይማኖት ድረድር የለም ሥሚ እህታችን የተለያየ እምነት ለናተ ሣይሆን ለልጆቻችሁ ነዉ ጉዴቱ እደኔ ሀሣብ ነዉ💚💚💚
በጣም ከባድ ነው በፍፁም አብረወው መሆን የለባቸውም
ፍቅር ከእምነት ይጀምራል ከኔ እናቱን ወይም ሚሥቱን ያሥበለጠ ለኔ ሊሆን አይችልም ይላል አምላካችን በማይታበይ ቃሉ በፆም በፆሎት በርች እህታችን በፆሎት የማይፈታ ነገር የለም በሀይማኖቴ አልደራደርም💒👈
አገላለፃችሁ በጣም በጣም የትልልቅ አባቶች ምክር ነው ተባረኩ
እኔም አልቀይርም እኔም አልቀይርም ከማለት ግን ማንበብ መወያየት ይበልጣል እናቱ በእምነት ውስጥ ሚስጥር ለኛ እማይገባን ነገር እሚባል ነገር የለም እና ለምን ኦርቶዶክስ እንደማይሆን ለሚጠይቅሽ መፅሀፍ ቅዱስ ጥቅስ መልስ መስጠት አለብሽ በሎጂክ በተረትተረት ሳይሆን ከመፀሀፉ ካልቻልሽ ለእራስሽም ሳይገባሽ ለምን ትከተያለሽ ሁለታችሁም አንብቡ ተወያዩ ወደ አንድ ተጠቅለሉ እንጂ በአንድ ቤት ሁለት እምነት ይከብዳል በጣም በቤተሰብ ጫና የምታምኝው እምነት ዋጋ የለውም ነፃነት ሊሰጧችሁ ግድ ነው
አንቺም በሐይማኖትሽ እኔም በሐይማኖቴ የሚለው ተረት አይሰራም ኬብሮን አሁን በፍቅር ስላላቹ ብኋላ የሚመጣው መዘዘ ከባድ ነው የሚሆነው ፍቅር ያልቃል የአሁኑን ሳይሆን መየት ያለብሽ አርቀሽ ነው ማሰብ ያለብሽ ብዙዎችን አይተናል ልጆች ካፈሩ ብኋላ በሐይማኖት አለመግባባት ትዳራቸው ሲበተን የአሁኑን ፍቅር ብቻ አታስቢ ብኋላስ ብለሽ አስቢ ከባድ ነው የሚሆነው
ኪብሮም መጀመሪያ ፍቅር እግዚአብሔር ነው ከምንም በላይ ሃይማኖታችን ይበልጣል ትዳር ነው ያሰብሽው አንተም በሃይማኖትህ እኔም በሃይማኖቴ የሚባለው ለትዳር ሳይሆን ለማህበራዊ ስራ ነው በበለጠ ከነብስ አባትሽ የህይወት ምግብን እንዲመክርሽ በመፅሃፍ ቅዱስ ያለውን ከአባቶች ስሚ ።ሳየው ደነገጥኩ ለምትይው በቀን ከምናያቸው ሁሉ ልንደነግጥ ልናደንቅ እንችላለን ነገር ግን ሁሉን ልናገባው አይደለም እኛ ያሰብነውን ሳይሆን ፈጣሪ በቤቱ ያለውን ያሰበልነን ይስጠናል ያለእምነትሽ እየሆነ ከፈጣሪ ነው የተሰጠኝ ብለሽ አታስቢ ኦርቶዶክስ ከሆነ አግቢው አንች ግን ከቀጥተኛዋ እምነት ወደ ጭፈራው አለም ባትገቢ እመርጣለሁ
የሚወለዱትም ልጆች ወደ ማንኛው ይሆናሉከሀይማኖት በላይ ምንም ነገር የለምፍቅሩን ደሞ ለምትገዥው አምላክሽ ዱአ አርጊ /ጰልይ/ እንድትረሽው
እኔ እንደ አንድ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ተከታይ አስተያየቴ አምላክ በባልም ሆነ በሚስት አይተካም እግዚአብሔር ለትዳር ሲባል አይለወጥም ፍቅር እግዚአብሔር ነው ከቀየረ ይቀይርላት ካላመነበት ይቁም ጣዖት ከእግዚአብሔር ጋር አንድ ቤት አይኖርም።
አሁን ሔብሮን ያወራችው ግዜያዊ የስጋ ፍቅር ነው :: ትዳር ላይ ግን እየቆዩ በሔዱ ቁጥር ፍቅሩ ያልቅና እንደ ወንድምና እህት ነው የምተያዩት ምክንያቱም ልጅ ሲወለድ ሁሉም ይቀየራል
ይህን ላይፍ ሁሉም ሠዉ ባይባልም ብዙዎቻቺን አልፈንበታል ይሆናል ብለን የጊዜአዊ ሥሜታቺንን ብንከተልም በፍፁም ዘላቂነት የለዉም በምንም አይነት ሥለዚህ ባለታሪካቺን እህቴ እባክሺ እራሥሺን ጨክኝበት ሥሬሥ ሆነሺ እራሥሺን ከሥሜታዊፍቅር እድትወጪ ተቆጪዉ በኡነት ነዉ እምልሺ ህይወትሺ ይመሠቃቀላል።
ሲጀመር መጀመሪያውኑ ከሀይማኖቴ ተቃራኒ የሆነን ሰው በፍቅርም አላስበዉም ምክንያቱም ከሀይማኖቴ የሚበልጥ የለም ቆሜ ብቀርስ ደፋር በእምነትሽ ፅኝ የሰው ፍቅር ያልቃል የእግዚአብሄር ይበልጣል
በጣም ከባድ ነው:: እምነት ይበልጣል!!! ተለያዩ!!!
እህቶቼ ...እምነት ..እምነት ..እምነት ።ይቀድማል ፍቅር ይልቃልም ይቀዘቅዛል ።
ሰላም ፌቨን የከፈትሽው ቻናል በጣም ደስ ይላል አስተማሪ ነው በርቺ ። ወደ ጉዳዩ ስንገባ ፍቅር ደስ የሚል ነገር ቢሆንም ሀይማኖት ግን ከባድ ነገር ነው በፍቅር ህይወት ስንኖር ያለው ግንኙነት እና ወደትዳር ስንገባ ያለው ህይወት አመለካከት በጣም የተለያየ ነው። አይደለም ልዩነት ኖሮሽ ይቅርና አንድ የሚያደርጉ እጅግ ብዙ ነገሮች ኖረው እንኳ ብዙ ፈተና አለ ስለዚህ ከጅምሩ አንድነት የሌለበት ነገር ውስጥ ባትገባ ጥሩ ነው። የልጅነት ፍቅር ትዝታው ብዙ ቢሆንም የገሀዱ አለም ህይወት ግን በአንድ ደራሲ አእምሮ ውስጥ ተፈጥሮ በደራሲው ፍላጎት ላይ ተመስርቶ እንደሚያልቅ አይነት ነገር የለም ስለዚህ እውነቱ አፍቅሮ መለየት ከባድ ቢሆንም ተጋብቶ ከመፋታት ይሻላል። ተጋብቶ መፋታት የእሷን እና የሱን ልብ ብቻ ሳይሆን የሚወልዷቸውን ልጆች ፣ ቤተሰቦቻቸውን ብሎም ሀገርን የሚጎዳ ጸያፍ ነገር ስለሆነ ተመሰጋግነው ቢለያዩ ጥሩ ነው። አመሰግናለሁ
ሀይማኖት ለምርጫ አይቀርብም የኔ ልጅ ፈጣሪሽን በፀሎት ጠይቂ ላንች ያለውን ይሰጥሻል ለማንኛውም ዛሬን ሳይሆን ነገን አስቢ ልጅ ይመጣል ነገ የትኛውን እምነት ይከተላል ብለሽ አስቢ ቆምብለሽ አስቢበት በሱቤተሰብ በአንችም ቤተሰብ ያለው ቅሬታ ሰላም አይሰጥሽም ቤተሰብ ደግሞ መሰረትነው መሠረትን ማቃል ነገእራስን ይጎዳል
በጭራሽ እምነቷን መቀየር የለባትም እሱ ወደ እሷ ከመጣ እሰየዉ ትልቅ ነገር ነዉ አንድ የጠፋ በግ ወደ እግዚአብሔር አመጣች ማለት ነዉ ትፀድቃለች ነገር ግን አችም በሀይማኖትሽ እኔም በሀይማኖቴ መኖር እንችላለን አይጠበንም ቤቴ ብሎ ነገር አይሰራም ሁለት የተለያዩ ሀይማኖት በአንድ ወይም ከኦርቶዶክስ ወደሌላ መቀየር አይቻልም አይፈቀድም እህቴ እምነትሽን ጠበቅ አድርገሽ ያዥ ፀልይ በሱባዬ የድግል ማርያምን ልጂ ጠይቂዉ ከሁሉም ነገር የክርስቶስ ፍቅር ይበልጣል በተረፈ አይዞሽ እግዚአብሔር ይርዳሽ
የእኔ ታሪክ መሰለኝ ግን እኔ ሀይማኖቴ ይበልጣል ብዙ ስቃይ አለው ግን ሁሉም ያልፍል ሀገሬን ቀየርኩ ግን እግዚአብሔር ይርዳሽ እህቴ
ፊቪየ ፕሮግራሞችሽ በጣም የሚወደዱ ናቸው ቲክቶክ ላይ እየቆራረጡ ሳይ ነው ሙሉውን ለማየት ወደ ቤትሽ ሰብስክራይብ አድርጌ የመጣሁት በርች በምንድነው ላገኝሽ የምችለሁ አይተሽ ዝም እደማትይኝ ተስፋ አለኝ 😍💖
ፍቅር ሲጀመር ከእምነት ይጀመራል የፈለገ ነገር ይቀራል እንጂ እምነቴ አልቀይርም ይቀራል ዘላለም ያውም ኦርቶዶክስ መመረጥነው
ፍቅርን ያሳወቀን አምላክ ይቀድማል ሃይማኖት ከሁሉም በላይ ነው
ዋው ፌቨን በጣም ነው የምታምሪው እምልልሽ አለሁ አቀራረብሽ ውብ ነው ባለታሪኳ እምነት መቀየር እኔ ብሆን አልስማማም ምክንያቱም ከክርስቶስ ፍቅረ የሚበልጥ አለ
እር ጉድ ፍቅር እግዚአብሔር ነው ከሰው ፍቅር የእግዚአብሔር ፍቅር ይበጣል ጣወት እና ታቦት አድሁነዉ አያቁም እህቴ አስቢ ፍቅር እግዚአብሔር ነው
ገለፃችሁ በጣም ደስ ይላል በእናንተ ገለፃ ብቻ ተምራ መተው ትችላለች። ለማንኛውም ግን ፍቅር ፍቅር የሚሆነው ከጅምሩ ያለ እንከን ሲጀመር ነው በእምነት የመጣ ደግሞ ከባድ ነው ነገ ሕይወትን እኖራለሁ የሚል ባለተስፋ የቆመበትን መሰረት ማፅናትና ማነፅ አለበት እምነት ከሁሉም ይቀድማል ነገን ዛሬ ላይ ሆኖ መተለሙ መልካም ነው። ለጊዜው ለመተው የሚከብድ ይመስላል ግን ቀላል ነው ምክንያቱም ፍቅር ስሜት ስለሆነ ስሜትን ደግሞ በእምነት ሆኖ ማሸነፍ ነው ከዛ በእምነት የሚመስለንን ሌላ ፍለጋ መጀመር ይሻላል። በኋላ "ቀድሞ ነበር እንጅ መጥኖ መደቆስ አሁን ምን ያደርጋል ወጭት ጥዶ ማልቀስ" እንዳይሆን ነገሩ አሁን ደጋግሞ አስቦ ከውሳኔ መድረስ ይሻላል
መጀመሪያ እምነትሽ አስቀድሚ እህቴ ከክርስቶስ ፍቅር የሚበልጥየለም ❤❤❤❤💒💒👏👏👏
Sewedachu two beautiful best actress. Nice to see you two. 🙂 wants to see you more.
ውዴ ቤተሰብ በእናንተ ህይወት አይወስንም ሁለታችሁ በደንብ ተነጋገሩ ፀልይ ሁሉም በእግዚአብሔር ፍቃድ ነው
ቤተሰብ ያልወደደው ትዳር አይፀናም
Haymanot is number one for tidar!
ሁለቱ እንቁወች ፌቨን እና ብሩክታዊት ባለ ማህተቦች ስታምሩ:: ወደ ሀሳቤ ስመጣ ፍቅር የተቀደሰ ነዉ ግን ደግሞ ሁለቱም እምነታቸዉ የተለያየ ከሆነ በሆላ ችግር ይፈጥራል አንደኛ ልጅ ሲመጣ የልጆቹ ሀይማኖት በጣም የከፋ ይሆናል ከሁለት አንድ ያጣ ይሆናሉ እና ባትገባበት ደስ ይለኛል ::
ፍቅር ከእምነት አይበልጥም ነገ ምን እንደሚፈጠር ገደል ይግባ
እውነትም ህይወትም ክርስቶስ ነው የሱን ተከታይ
ኦርቶዶክ ተዋህዶ ማለት እኮእየሱስ ክርቶስን አምላኬ ብላ እንደናንተ አማላጅ አትልም በእግዚአብሔር የተወደዱትን ቅዱሳንን አክብራ ያለች እምነት ናት ሌላ አዲስ ጌታ የለም መናፍቆች እባካቹ ነቃ በሉ
@@selammulatu3807 ተረት ተረት አያድንም ማርያም ቁስቋም ሚካኤል ገብርኤል አባ እከሌ ደብተራ አይድኑም መናፍቅነት ነው ጌታ ኢየሱስ ይበቃሻል
በእውነት ቆንጆ ፕሮግራም ነው የምርእስከዛሬ አለመከታተሌ😐
የሩታየን ሀሳብ እደግፋለሁ ወደአንድ ሀይማኖት ቢመጡ ደስ ይላል
እምነትን ከመካድ ቢለያዩ ይሻላል
እባካቹሁ ይህን ሰው እረፍ በሉት እኔሚ የንተው አይነት ህይወት ነው ያለን ግን ብዙ ዋጋ ከፌያለሁኝ :: የተገኝ አጋጣሚ ሁሉ ትዳር አይሆንሚ የለጌታ ሁሉ ሚ ባዶ ነውውው::
ሃይማኖታቸው ተመሳሳይ ነው ከባድ አይመስለኝም
ፈቪ programish arif nw..keep it up.ለጥቂት ቀደምሽኝ ያንችን program ለመጀመርያ ጊዜ ዛሬ ነው ያየሁት እንድህ አይነት program ለማዘጋጀት እቅድ ላይ ነኝ ካሰብኩ ቆይቷል። ዋናው ነገር ለባለታሪኮች መፍትሔ ያምጣ። ወደ ሀሳብ መስጠት ስመጣ፦፨እነዝህ ጥንዶች የተለያየ ሀይማኖት ይዘው ወደ ትዳር ይግቡ ብዬ በፍፁም አላምንም።፨even ለትዳር ብለውም አንዱ ወደ ሌላኛው ሀይማኖት እንድቀይርም አልመክርም፤ ግን እውነታውን ተረድተው ብቀይሩ ባይ ነኝ።እነዚህን ሁለት ዋና ዋና ነጥቦችን በጽሑፍ ለማብራራት ጊዜ አጥቼ ነው እንጅ ብዙ ምክንያቶች አሉ።
ሀይማኖት ለድርድር አይቀርብም ፍቅር የቱንም ያህል ትልቅ ቢሆንም ከሀይማኖት አይበልጥም ።
የክርስቶስ ፍቅር ይበልጣል ብርሃነ ጨለማ አንድ ላይ ማኖር አይችልም የፍቅር እራስ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው
ጤና ይስጥልኝ እመቤቴ:: ከምንም በላይ ፍቅር ይበልጣል ስንቱ ነው አንድ አይነት ሀይማኖት ተጋብተው ቤታቸው ጦርነት ስንት ደግሞ የተለያየ ሀይማኖት ተጋብተው የጋብቻ ምሳሌዎች ሲጀመር ሰው እናትና አባቱን ይተዋል ከሚስቱ ጋር ወይም ከባሉ ጋር ይተባበራል ሁለቱ እንድ ይሆናሉ ነው:: ጎደኛ ምናምን ምንድነው ራሳችሁ ወስኑ እንዴት መሆን እንዳለበት ሰው አማክራችሁ ነገ የሚመጣውን እንዲህ ሲሉኝ ለማለት ካልሆነ ፀልዩ የመሻታችሁን እግዜር ያስተካክላል:: ፍቅር የአምላክ ነው::ሀይማኖት ጥሩ ነው ግን🙏🙏🙏
ትክክል ነሽ እሩታ
መጀመሪያ እምነትነው ቢቀር ይሻላን አብሮ መኖናቸው እምነትሽን አትቀይሪ በሰማይ ቤታችን መጠየቅ አለና እንዳትጠየቂ ማህተብሽን አጥብሽ ያዥ እህትየ ፍቅር ጊዚያውይነው ክርስትናስ እና ማህተብሽ ዘላላማዊነው ለፍቅር አትሸነፊ ለማህተብሽ ተሸነፊለት እጅ!!!እንደማትቀይረ ተስፋ አደርጋለሁ 🙏Feven Agelalets shin Edegfew Alehu Adis gebinegn እንግዲህ እኔ ሷ ቦታ ብሆን በማህተቤ አልደራደርም እንዳትቀይሪ ባይነኝ
ሰላም እንዴት ናቹ እኔ በዚህ ህይወት ተሞክሮ አለኝ ሰው ከውጪ እንደሚያወራው አይደለም 7 አመት ኖሬያለሁ በጣም እጅግ በጣም ከባድ ነው እኔ እውነቱን ስነግርሽ ከመጋባታቹ በፊት ወደ አንድ እምነት መምጣት አለባችሁ እኔ በጣም እየተሰቃየሁ ነው በተለይ ልጅ ሲኖር ይከብዳል እንደምታስቢው አይደለም ለልጅሽ ምን እንደምታስተምሪው ትቸገሪያለሽ ነፃነት አይኖርሽም አንቺ ያለሽ አምልኮተ እግዚአብሔር ለነሱ ምንም ነው ሁሉ ነገር ይከብድሻል ማስጠመቅ ማቁረብ ትቸገሪያለሽ ልጆችን አባታችን ሆይ ማስባል አትቺይም ለዘላለሙ አሜን ብለሽ መቀጠል አትችይም እናቱ በጣም ብዙ ችግር አለው ባንድ እምነት መኖር እጅግ በጣም መልካም ነው ካለበለዚያ በጣም ፈተና ነው ብዙ ነገር የፀብ መነሻ ነው በዚህ ህይወት ውስጥ ልጆች ሰላም እንዲያገኙ አንቺም እሱም የሰላም ኑሮ ከፈለጋችሁ ወይ ባንድ እምነት ኑሩ አልያም አትጀምሩት እግዚአብሔር ያዘጋጀው ሌላ ህይወት ይኖራችኋል።
ሲጀምር እውነተኛ ፕሮቴስታንት ቢሆን ግንኙነት እናርግ አይላትም:: ምክንያቱም በእግዚአብሔር ቃል የተከለከለ ነው::ሌላው እምነት አንድ መሆኑ ግድ ነው የእግዚአብሔር ቃልም ከማያምን ጋር በማይመች አካሄድ አትጠመድ ይላ ል ፕሮቴስታንትም ይህን በብዙ ያከብራሉ እና እሱ ራሱ ይጋርማል ከሱዋ ጋር በዚ መልኩ መጠመዱ: ዝምብሎ በደንብ serious ያልሆነ ጴንጤ ነው:: ፍቅር ግን ማያደርገው የለምመቼስ:: በራስ ካልደረሰም ለመፍረድ ይከብዳል
በነገራችን ላይ ከባድ ዉሳኔ የሚያስፈልገዉ ጉዳይ ነዉ እኔም አልፌበታለሁ እግዚአብሔር ይመስገን አሁን ላይ አብረን ነን
Rutha tebareki ❤
Egziaberin be tsom be tsalot beti xayiq xiru newu indane asab 🙏
ግን በፍፁም ፍቅር ከሀይማኖት አይበልጥም ፍቅር ከሁሉም ከሁሉም ይበልጣል ማለት ከሀይማኖትም አይደለም ፍቅር ከእምነት ይጀምራል የሚለውን ይፃረርብናል ስለዚህ ፍቅር ስንጀምር ከእምነት ጀምርበስሜት ስለደነገጠች ባሏ ነው ማለት አይቻልም
እኔ የምለው ነገር ሁሉም ሰው በአይማኖት የሰውን ፍቅር አታነካኩ ሁለቱ ከተዋደድ የአይማኖት ነገር እራሳቸው ይፈቱታል ለምሳሌ የንዋይን ሚሰት ያየ ከሷ ትልቅ ትምህርት ነው ሰንቱ ሙሰሊምና ክርሰቲያን ተጋብቶ ወልደው በሰላም ይኖራሉ ለእህቴ የምመክርሸ ሁሌም የሰው ልጅ በሰው ምክር ከመሰማት ከአላህ ጋር ተማከሩ በራሳችሁ ኢማን ይኑራችሁ ሰለዚህ አላህን በጥሩ ነገር ለምኝሌላው አላፊ ጠፊ ነው
ዋው እኔም እንደዚህ አይነት የፍቅር ታሪክ ነበረኝ። እኔ የመረጥኩት ሃይማኖቴን ነው ። እና ተለያየን አሁን ሁለታችንም የየራሳችን ህይወት መሥረተናል ። ከሃይማኖት ሚበልጥ ምንም የለም ምክንያቱም ባል እና ምስት አንድ አካል አንድ አምሣል ናቸው ። እስከመቸ የየግል ሃይማኖታቹህን ትከተላላቹህ ? በፍጹም አይታሠብም ። ስለዚህ ቆም ብለው ማሰብ መልካም ነው ።
Selam selam programshi betam Arif new. Enam be fikir hiwote lay chigr silgetemgn letemelkachi bitakerblign.
በጣም ይገርማል ይሄ የኔም ታሪክ ነው በጣም ይጎዳል እኔ ኦርቶዶክስ እሱ የሌላ እምነት ተከታይ ከአንድ አመት ተኩል በላይ አብረን ነበር ምንም ፍቅር ቢኖረን እምነቴ ይበልጣል
ፌቭየ በጣም አሪፍ ንግግር ነው የተናገርሽው ቅድሚያ እምነት
እርግጠኛ ነኝ የሚከተሉት እምነት ከቤተሠብ የተወረሰና በልማድ የመጣ ከሆነ ሊግባቡ አይችሉም። ግን የዘላለምን ህይወት ለመውረስ መከተል ያለብን እንደእግዚአብሔር ቃል የቱ ነው ካሉ? ወደ አንድነት ይመጣሉ ያኔ አምነውና ገብቷቸው ስለሆነ ሐይማኖቱን የሚከተሉት ይግባባሉ ወደ አንድነትም ይመጣሉ ያሠቡትን ያሣካሉ። ችግሩ ሁሉም የያዘውን ሐይማኖት የኔ ብቻ ነው ልክ እያለ መድረቅ ብቻ። ይህ የሠዎች የአስተሣሠብና የአረዳድ ችግር እንጅ የመዳን መንገድ አንድ ብቻ ናት። ሲጀመር እምነት እንጅ ሐይማኖት አያድንም። ወደ ጠያቂዋ ኬብሮን ስመጣ በኔ ይሁንብሽ ተጋቡ እልሻለሁ። ልጆች ራሳቸው ወስነው በሚከተሉት እምነት እንጅ ወላጆቻቸው በመረጡላቸው ሐይማኖት መጓዝ የለባቸውም ባይ ነኝ። የሚፀድቁት ባመኑት እንጅ በታመነላቸው መንገድ አይደለም። በሆነ ሰርክል ውስጥ ከተናቸው ዋ! ከዚች ንቅንቅ ትልና እያልን በማስፈራራት ዘላለማቸውን መወሠን ራሱ ሀጢያት ነው። የማወቅና የመጠየቅ መብታቸው ከመሉ ነፃነት ጋር ቢሠጣቸው መልካም ነው እላለሁ ምክንያቱም የግል ህይወት ነዋ! እስኪ አስቡት እግዚአብሔር እንድንከተል የሚፈልገው እምነት የትኛው ነው? እርግጠኛ ነኝ ሁሉም ሠው የራሱን ይጠቅሳል ግን በፍፁም ሊሆን አይችልም። በዓለም ላይ ትክክለኛዋ አንዲት እምነት ናት ታዲያ ይሔ ሁሉ የሐይማኖት ጥርቅም ምን ሊውጠው ነው? ውድ አድማጭ ተመልካቾቼ እስኪ ለማወቅ እንጣር። "ህዝቤ ዕውቀት ከማጣቱ የተነሣ ጠፍቷል" አይደል የሚል ቃሉ። ለማወቅ ስንጥር እግዚአብሔርም ይረዳናል። ካወቅን እምነታችን አንድ ናት ሌላው የክፉው ነው። አይ ኬብሮን ብዙ አስወራሽኝ። አመሠግናለሁ
የክርስቶስ ፍቅር ከሁሉ ይበልጣል የፆታ ደግሞ እስክታገቢው ነው
ፍቅረኛሽ ይቅር እንጂ ከሀይማኖት እሚበልጥ ነገር የለም
ትክክል
Sitaweraw betam qelal new sit norew gin kebad new
እህቴ ራኬብ የእውነት ምክራችን ፈልገሽ ከሆነ የመጣሽው ስሚኝ። ፍቅር ስሜት ነው። ነገ ትልቅ ቤተሰብ ትመሰርታላችሁ ከዛ ይሄ ፍቅር ከስሜት ወደ ኑሮ ወደ መምራት፣ ቤተሰብ ወደ ማስተዳደር፣ ልጆችን ወደ ራስ የመጎተት ነገር ይመጣል። ያኔ ልጆቻችሁን ምንድነው የሚሆኑት??? እኛ ኢትዮጵያውያን ደግሞ በኃይማኖታችን በጣም ስስ ነን። ለጊዜው ፍቅሩ የበለጠ ቢመስለንም ውሎ አደር ግን በጣም ብዙ ነገር ውስጣችን ስለሚገባ አሁን በወሰነው ነገር እጅጅጅጅግ በጣም ሲቆጨን ይኖራል። በኦርቶዶክስ ኃይማኖት ደግሞ ትዳር ከተመሰረተ በኅላ በፍፁም መፋታት አይቻልም።
የመጨረሻ ምክሬን ልምከርሽ። ለ15 ቀን ስልክሽን አጠፋፍተሽ አንዱ ገዳም ሄደሽ ሱባኤ ግቢ። እዛ ያሉ የበቁ አባቶችን አማክሪ።በእርግጠኝነት ያኔ ትክክለኛ ውሳኔ ትወስኛለሽ። እመኝኝ ይሄን አድርጊውን እና እውነተኛ መልስ ታገኛለሽ
ተባረኪ
በትክክል
ሀሳቢን ገለፀሽልኝ😍
Yene wud tebareki tekekel hayimanot ke menem yibeletal
ትክክል
ሲጀመር ፍቅረኛን ወይም የወደፊት የህይወት አጋር የሚሰጠው እግዚአብሔር ነው ታዲያ እሱ ሰቶኝ እሱ በሰጠኝ ነገር ፈጣሪን መካድ ሀጥያት ነው በዛላይ የሰጠህኝን ንሳኝ እንደማለት ነው ደግሞ ፈጣፊ እንድትመልሽው ሊሆን ይችላል የሚሰጥሽ እንጂ መጥፊያሽ እንዲሆን አይደለም ለኔ ነብስ ተጠያቄ እኔ እንጂ የስጋ ፍለጎቴ አይሉ አብሬው የምሆነው ሰው አይደለም ተጠያቄው ሴቶችዬ ወንድ ልጅን ውደዱ እንጂ አታምልኩ እግዚአብሔር ብቻ አምልኩ እምነትሽን ስትቀይሬ ወንድየው አንተነህ አምላኬ ብለሽ ጣኦትሽ አድርገሽዋል ማለት ነው ለሁሉም አስተዋይ ልቦናን ያድለን በሀረፈ
ሳብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ
ከእምነት በላይ ምንም የለም።
ትክክል
ትክክል
በትክክል 🙏🙏🙏🙏💖
"ከማያምኑ ጋር በማይመች አካሄድ አትጠመዱ ፤ ፅድቅ ከአመፅ ጋር ምን ተካፋይነት አለውና? ብርሀንም ከጭለማ ጋር ምን ህብረት አለው?" 2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 6:14
በሀይማኖት ድርድር የለም አለቀ!
ተባረኪ ሊያውም ድንግልን ክዶ ባል ባፍንጫዬ ይውጣ
ጌታን ካልተቀበለች ሴት ጋር በትዳር መኖር አስቸጋሪ ነው: ዳንስ መጠጥ ok ነው ከሚሉጋር:: የእግዚያብሄር ቃልም ከማያምኑ ጋር ሚለው ማይመች አካሄድ ያለው ይህንኑ ንው:: church ውስጥ ምን የመሳሰሉ ጌታን ሚያውቁ ሴቶች ሞልተውልሀል አይንህን ክፈት ያለበለዚያ ዋጋ ትከፍላለህ:: ልጆችህንም ዋጋ ታስከፍላለህ
@@a-d-o-r-5100 ጌታን ካልተቀበለች ጋ ላልሽው ከተቀበለች ቆየች ስንት ጌታ እንዳለ እኔንጃ መጠጥና ዳንስ ምንም አይደለም ይላሉ ላልሽው ደግሞ ጠጡ ደንሱ ይላል የነሱ መፀአፍ ቅዱስ ካልሽ ምራፍና ቁጥሩን ፃፊልኝ በተረፈ መጠጥም ሆነ ዳንስ ከጴንጤ በላይ አለ እንዴ ተደብቃችሁ ሰው እንዳያየኝ እያላችሁ አይደለም እንዴ የምትጋቱት ሰውን እንጂ እግዚአብሔር የማትፈሩ አስመሳዬች
የሰው ፍቅር ያልቃል የክርስቶስ ፍቅር ሁሌ አዲስ ነው በዚሁ ቀጥለሽ በሐይማኖት ሳትግባቢ ብትጋቡ ትዳራቹ የፀና አይሆንም ልጅ ይመጣል ልጄቼን ማቁረብ አትችይም ክርስትና አታነሺም የሚል ፀብ ይመጣል በአጠቃላ እረፍት አታገኚም በቅርብ እንደዚ የማውበው ሰው አለ
ሀይማኖት ለድርድር ሊቀርብ አይችልም ።ሩታ ውነትሽን ነው እንደኔ በሀይማኖትሽ ፅኝ በሏት እግዚአብሔር ትልቅ ነው ትርሳው
ትክክል
መነኮሳት እኮ የክርስቶስ ፍቅር ከሁሉም መብለጡን በግልጽ ያስተምሩናል ።..የኔን ታሪክ በአጭሩ ላስረዳችሁ እኔም ሊዲያ የምትባል የprotastant እምነት ተከታይ ነበረችኝ በፍቅር አንድ 3 ወር አብረን አሳልፈናል...እና ጓደኞቼ የቤተክርስቲያን ደቀ መዝሙር ስለነበሩ ግንኙነቱን አቋርጥ አሉኝ እኛም በጣም ፍቅራችን እየሞቀ የመጣበት ሁኔታ ላይ ነበር..ከዛ ነገርኩዋት እኔም በእምነቴ አንተም በሀይማኖትህ የሚል ሀሳብ ነው ያላት 😳 በነገሬ ላይ የ 10ኛ ክፍል ተማሪ ነበርን አሁን 12ኛ ደርሰናል ..እና ግንኙነቱን በቀጥታ ከኔ በኩል ይቋረጥ የሚል ጥያቄ አቀረብኩላት እሷም ተቀበለችው እሷ ግን ለአንድ ሳምን ያክል ከልቤ ልትጠፋ አልቻለችም..አልቅሰን ነው የተለያየነው ።
እና በአጭሩ ማንም ምንም ከክርስቶስ አይበልጥም ።
ተንታኟን ደሞ በጣም ነውማደንቃት በትክክለኛው አገላለፅ ነው ያብራራችው የእንግዳሽ አድናቂ ነኝ
ፍቅር ከእምነት ይጀምራል ክርስቶስን ክዶ ፍቅር የለም እህቴ ሀይማኖት ከምንም ከማንም ይበልጣል ሀይማኖትሽን እዳትቀይሪ እግዚአብሔር ይርዳሽ
ከርስቶሰን የካደው ማነው???ወየሱስ ከርስቶስ ጌታ ነው ስትባሉ ታብዱ አደል?? ከርስቶስ የሚያመልከወን ያውቃል
ፍቅር ከእምነት ይጀምራል በእምነቴ ቀልድ የለም አገላለፃቹ ደስ ይላል ❤❤
በሃይማኖትሽ ፅኚ
በትክክል ፌቨን ልክ ናት ያችግን ልፈላሰፍ ትላለች ክክ ፍቅር ከክርስቶስ ከድንግል ማርያም ልጂ ይጀምራል በኔ እምነት ነው የሰውን አልቀምም በእምነቴ ግን አልደራደርም።
አብረን ከጋብቻ በፊት አብረን እንደር ያለ ጴንጤ ለእኔ ጴንጤ አይደለም
ትክክል
መቀጠል የለባቸውም። ጌታ እየሱስን ለዚህ አለም ደስታ ብለህ አትለውጥ። ጥሩ ልጅ ልትሆን ትችላለች ነገር ግን በክርስቶስ እየሱስ አሀማመን እና ወንጌልን አለማወቅ በሕይወታችሁ ውሰጥ ገደል ነው።
በርታ በጌታ ፅና ።
እህታችንም ጌታ እንደጳውሎስ አይንሽን ያብራው
እኔ ብሆን ጊዜ ወስጄ ገዳም ሂጄ ፀሎት አረጋለው አባቶች አማክራለው እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ደሞ ይረዳል ።
ትክክል
እኔም እንደዛ
የክርስቶስ ፍቅር ይበልጣል ! በፍፁም እምነትሽን እንዳትቀይሪ ::
Kkkkk
ይሄው እኔየ ባሌን የመወደውን ባህሌን የልጁን አባት ፈትቸዋለሁ ሙስሊም አልሆን ሲለኝ እዉነተኛው አላህ መሆኑን ስረዳ ተፋታን በፊት ወድጀው አፍቅሬው ለሱ ክርስቲያን ሁኜየ ኑሬየ አለሁ ግን ወደራሴየ ስመለስ ፈታሁት ልጀን ይዤየ ከነልጀየ አልሃምዱሊላህ ሙስሊም ሆኩን እድሜየ ለዱአየ ፍቅሩን እረሳሁን ግዜየን በቁረአን ነው እማሳልፈው አልሃምዱሊላህ ከቅልፊየ ከጨለማ ወደ ብረሃን ገባሁ አልሃምዱሊላህ
@@lubabalubaba6703 እውነት ብርሀን ክርስቶስ ጋር ነው ያለው መፀሀፍ ቅዱስ አንብበሽ ቢሆን ጥሩ ነበር ሳታነቢ ስለሆነ የሄድሽው ሳታነቢ ተመለስሽ የኦርቶዶክስን መፀሀፍ ቅዱስ አንቢቢ ተረጂ
 ያዉም የኦርቶዶክስ መፀሀፍ ቅዱሰ ነው እንዴ ሚነበበው እረ አታሰቁን
@@Sabrina-ek9cc ማለት
ፍቅር በቀላሉ ተይው ልማት ይከብዳል ነገር ግን አብዝቶ መጸለይ እና የእግዚያብሄርን ፍቃድ መጠየቅ ያስፈልጋል ምክንያቱም እግዚያብሄር ከኛ በላይ የሚጠቅመንን ስለሚያቅ
እውነተኛ ፍቅር ወይም ትዳር ከፈጣሪ ነው የሚሠጥሽ ቆም ብለሽ አስቢ ሁሉም ሠው በወጣትነት ብዙ መንገዶችን እንከተላለን ያአ የገር ግንፍፃሜ አብሮ አይዘልቅም ቅድሜያአ በሀይማኖትሽ ጠንካራ ሁኝ
ፍቅር ከእምነት ይጀምራል ክርስቶስን በሰው መቀየር ወደ ጥልቁ እሳት መወርወር የፈለገ ብቻ ነው
ከሀይማኖት የሚበልጥ ነገር የለም እህቴ በሀይማኖትሽ ፀጠሽ ተቀመጭ ያች ያለውን ማንም አይወስድብሽም የአሁኑን ምቼት አይተሽ ከሱጋ ብትሆኝ ዋጋ ያስከፍልሻል ከማይመስልሽ ሰው ጋር በፍፁም እንዳትጋቢ ፀልዩ እግዚአብሔር አምላክ ታሪክ ቀያሪ ነው ወደ ሀይማኖትሽ እንዲመጣ ከገባሁ ቡሀላ እቀይረው አለሁ ብለሽ እንዳገቢ በፍፁም !!!!!!
ሀይማኖት ይቀድማል ለድርድር አይቀርብም ሀይማኖት ከምንም በላይ ነው
እኔ የምደግፈው ፌቨን መጀመሪያ የሰጠሸው ሀሳብ ደጋፊ ነኝ ፣ ነገ የተለያዩ ሃሳቦች ይመጣሉ አንድ መንገድ ላይ መሆን አለባቸው ወይ ፍቅር ማህበራዊ ነገሮች ውስብስብ ሊሆንብሽ ይችላል እፍ ያለ ፍቅር ይበርዳል አስቢበት !!!!!!!!!!!!! ???????????????
እውነት ነው በእምነት መደራደር አይቻልም ከምንም በላይ የክርስቶስ ፍቅር ይበልጣል የመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ልጅ መሆን መመርጥ ነው እህት እምነትሽን አስቀድሚ
ትዳር የእግዚአብሔር ስጦታ ነው ለገሀነብ እሳት ከመሆን ቢቀት ይመርጣል እህቴ በደንብ አስቢ በት
አንችና እሱ ብትስማሙ ለምሳሌ ልጅ ስውልዱ አንድን መናፍቅ አንዱን ወኦቶዶክስ ልታደርጊው ነው ወይስ?
የዘላለምን ሕይወት የሰጠው የሞተው ደሙን ያፈሰሰው ነው እንጅ የሚያድን ሀይማኖት አያድንም አያድንም ጌታ እየሱስ ህይወት ሊሆንልን የመጣው የሚያድነን እየሱስ ብቻ ነው
በጣም የምወድሽ አርቲስት ነሽ ፌቨን በርቺ😍😍😍እኔ ባንቺ ቦታ ብሆን በእምነቴ አልደራደርም ለዘመኑ ፍቅር እምነትሽን እንዳትቀይሪ ባለታሪኳ😌
ወደዛ ሂጂ ነገ ደም እንባ እያለቀሽ መንገድ ዳር ትቆሚያለሽ አያዋጣሽም ከእመቤቴ ፍቅር ደግሞ ምንም አይበልጥም እንኳን ወንድ ህይወትም ይቀራል ከሀይማኖት በላይ ምንም የለም
በትክክል ደግሞ ለሰው ነገ ሊረግጣት ዛሬ ሀይማኖት ያሥቀይራት ሰውኮ ተለዋዋጭ ተገለባባጭ ነው የሆነ እንከን ቢያገኝባት አሽቀጥሮ ነው የሚያሥወጣት እኔስ ከክርስቶስ ፍቅር ከድንግል ማርያም እናትነት ማንም ምንም የሚበልጥብኝ የሐም ሁሉ ከቱ የከቱ ከቱ
tebarek
የኔ ናት በመጀመሪያ እግዚአብሔር እዉነተኛ ዉሳኔ እድትወሰንኝ ይርዳሸ !!በመቀጠል አንቺ የሱ እምነት አምነሸ መቀበል ምትችይ በሆነ ማለት እሱ ሰለ ምታፈቅረዉ ብቻ ሳይሆን ሀይማኖቱ ከልብሸ አምነሸ ምትከተዩ ከሆነ ብትቀይር ችግር የለም ።ለምሳሌ በኔ የደረሰ ልንገርሸ እኔ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ ነኝ እሱ እስልምና ተከታይ ነው በጣም ተቃራራብን ፍቅር ጀመርን ግን በሁለታችን መካከል ያለው የሀይማኖት ልዩነት ሁሌም ጥያቄ ይፈጥርብኛል ።አንድ ቀን ጠየኩት እኔ ሀይማነቴን ብጭራሸ አልቀይርም አንተ ምን ትላለህ አልኩት እሱም እኔም አለኝ ከዛ ተመካክረን ቀሰ በቀሰ ማቆም እዳለብን አሰብን እግዚአብሔር ረዳን አሁን ተለያይተናል ከእግዚአብሔር ሰላምታ ዉጭ ለኔ የለንም ሁለታችንም ሳንጎዳ እናንተም ተመካከሩ ወደ አንድ መምጣት ማትችሉ በሆነ
ፍቅር ከእምነት ይጀምራል እኔ የምልሽ ሀይማኖትሽን አትቀይር
ሲጀመር ሀይማኖት ምንጋ አይወዳደር ከሰዉ ፍቅር የእግዚያአቤሄር ፍቅር ይበልጣል እግዚያአቤሄር የምናስተዉልበት ልቦና ይስጠን እኔ ብሆን ሀይማኖቴን ነዉ እምመርጠዉ ብዙወች እማቃቸዉ ከወለዱ ብሗላ ተለያይተዋል ለሰዉ ተብሎ ሀይማኖት አይቀየርም
የእግዝዚአብሔር ሀሳብ ካለበት እኛ ና በዙሪያቸው ያሉ ሰዎች የተለያዩ ሀሳቦችን ቢያፈልቁ አዳሟ ከሆነ ሔዋኑም ከሆነች እግዚአብሔር ያጣማረውን እንግዲህ ሰው አይለየው
አብዛኛው comment ሰጪዎች ጋ ራስ ወዳድነት አለ ዋናው ነገር ፍቅራቸው ነው የሁለታቸው እምነት ወዳንዱ መስማማት ግድ ነው ካልሆነ ሁለቱም በየ እምነታቸው ሆነው ይቀጥሉ የልጅ ጉዳይ ብዙም የሚያሳስብ አይመስለኝም በሱአም ቢቀጥሉ በሱ ልጆች የሁለቱንም አውቀው ይቀጥሉ ከዛ እውነት ወዳለበቱ መንገድ መሄዱ ምርጫው የናትና አባት ሳይሆን የልጆቹ ነው ግን በነጻነት ነው ማደግ ያለባቸው ዋናው በፍቅር መዝለቁነው እንደኔ ሁለቱ ወደ 1ዱ ቢመጡ የተሻለ ነው ተስማምተው እውነት አለ ወደሚሉት መሆን ይችላሉ በያሉበት መቀጠልም ይችላሉ ግን የኔ ይብስ የኔ የሚሉ ከሆነ መቻቻል የሌለው ፍቅር ከሆነ ይቅር
በአጭሩ ኬብሮን ሀይማኖት መለወጥ ከሀጢያት ሁሉ ሀጢአት ነው
በየትኛው ጥቅስ ላይ ነው እንደዛ የሚለው አባባል ነው እንጂ
That’s what happened to me but it’s better not to change any religion for relationships
@@bitaniamesfin6073 አባባል አይደለም በአፍጢሙ ይደፋ እንጂ ወይ ንክች በሐይማኖቴ
ከምንምና ከማንም በላይ ሀይማኖት ለምን ቤተሠብ አይሆንም ለምን እናቴ አትሆንም ከሀይማኖት በታች ከክርስቶስ በታች ነው ሁሉም እህቴ ኬብሮን ሀይማኖትሽን ለወንድ ብለሽ እንዳትቀይሪ ከፈለገ እሱ ይቀየር
@@bitaniamesfin6073 እኳን ፍቅረኛ እናቴ እኳን ከሃይማኖቴ በታች ነች እናቴ በሃይማኖቴ ከመጣች ጥንቅር ትለለች እንጂ በሃይማኖቴ ድርድር አለቅም
ለምን ጥንቅር አይልም ፍቅረኛው ፍቅር ከእምነት ይጀምራል አከተመ። እኔም በሀይማኖትሽ አንቺም በሀይማኖትሽ ብሎ ነገር የለም በትዳር ውስጥ ❌
ምስጥሩ ያለው ሐይማኖት መቀየሩ ጋ ሳይሆን የሕይወት አዳጝ የሆነውን ክርስቶስን ማመን ነው።
ክርስቶስ ስለኛ የሞተበት ምክንያት ፍቅርነው የተዋህዶልጆች አንድ ጌታ፣ አነድ ሀይማኖት፣አንድጥምቀት ነው ኩራታችን ይህን እምነት የሰጠን ቅዱስ አምላካችን እናቱ ከእናታችን ከመብራሀን ጋር ኬብርእና ምስጊና ይድረሳቸው አሜን በሉ የኔ ተወዳጅ ተዋህዶዎች
ኬብሮን ፍቅር በጣም ደስ የሚል ነገር ነው ነገር ግን በሀይማኖት የተለያየ ሰው አብሮ መኖር አይቻልም አብረን መኖር እንችላለን ብትይ እንኳን ቀጣይ ህይወትሽ ዝብርቅርቅ ያለ ነገር ነው ሚጠብቅሽ ልጆችም ስታፈሩ የትኛው ትክክል እንደሆነ መምረጥ ይከብዳቸዋል እና ደግሞ የኔ ሀይማኖት ትክክል ነው ብለሽ ታምኛለሽ አደል ስለዚህ ሀይማኖትሽን ይዘሽ ኑሪ
ይሄ ታሪክ ምንም አይነት ነገር ሳይጨምር ሳይቀንስ የኔም ታሪክ ነው እኔ ትንሽ ስለምበልጠሽ ሰለኖርኩበት ልምከርሽ አትግቡ በሰላም ተለያዩ 10 አመት በሗላ ልጅ ሲመጣ እኔ ክርስትና አስነሳለሁ እሱ አታስነሺም ጪቅጭቅ ፈጠረ ተለያየን ከወለዳችሁ በሗላ ከምትለያዩ አሁን ወስኝ እህቴ እማይፀፅትሽን ውሳኔ ነው መወሰን።
ኬብሮን በመጀመርያ ሀይማኖቱን የሚቀይር ከሆነ ለመጨረሻ ጊዜ ጠይቂው አይ ካለ መለያየት ነው ያለብሺ ፍቅር በስሜት የሚገነባ ሳይሆን በእግዚአብሔር ነው የሚገነባው አንድ ጌታ አንድ ሀይማኖት አንድ ጥምቀት ኤፌሶን 4÷5
ከልጁ ጋር ፈፅሞ መቀጠል የለብሺም ፍቅር ቢቀር ነገ ሌላ ታገቢያለሺ ለዛውም የምድር ደስታ የስጋ ደስታ ነው በዚህ ምድር የሚቀር ነው ነገር ግን ሀይማኖትሺን ብታጭ የነፍስም የስጋም ማጣት ነው ፈጣሪን የከዳ የሲሆል እሳት ነው የሚጠብቀው ቀድሞውኑ ምክን አያስፈልግሺም አንች አስበሺ የምትወስኝው ነገር ነው ከቤተሰቦችሺና ከጓደኞችሺ ለዘለለ ሀሳብ አንሰጥሺም ፍቅር ስንጀምር መጀመርያ ከእግዚአብሔር እንጀምር ፍቅር እግዚአብሔር ነው
እረ አትጃጃይ በያት ፍቅር ከእምነት ይጀምራል ሆሆ ምንም ምክክር አያስፈልገዉም ።
ፍቅር አይቀድምም እምነት ነው የሚቀድምው ብዙ ግዜ ፍቅር ተብሎ ይገባና ከተወሰነ አመት በሗላ ትዳሩ የማይቀጥል ሊሁን ይችላል ቢቀጥልም ደስታ የሌለው ነው የሚሆነው ነው
እህቴ በጣም ይከብዳል ፍቅር መለትኮ ቃሉን ስለማናቀው ነው ወደስሜት እምቀይረው የእግዚአብሔር ቃል አታቁምና ትስታላችሁ ይላል ፍቅር ማለት ሶስት ናቸው እነሱም አቭ ወልድ መፈስ ቅዱስ ናቸው ፍቅር ማለት እውነት ነው እውነት ማለት ክርስቶስ ነው ከክርስቶስ ፍቅር የሚለየኝ ማነው ይለል ።እህቴ እምነትሽን አተዳትቀይሪ ሁለተኛ ሞት ነው ስጋውይይ ፈለጎትሽን ማሸነፍ አለብሽ አቭሷ እምነት ሽን እማይመስል ማግቫት ይቅርና አብርን እድንቨል እድንጠጣ አይፈቀድልንም ፀሎት እማይፈታው ችግር የለም ፀሎት አድርጊ ለዛኝቱ ስአሊት ምህረት አወላዴት አምላክ እመ ብዙሀን ንገሪያት ችግርሽን ትፍታለሽ አመብርሀን ለበቁ አባቶች ተናግርሽ ፀሎት ያድርጉልሽ !!!
በዘፈን ያደገ ትውልድ እኔም ባይማኖቴ አንቺም ባይማኖትሽ እያለ ገደል ገባ ተረት ተረት እየሰማ
ጌታ ኢየሱስ ይበቃል
እውነት ነው ሩታዬ እኛ በፈቀድነው ሳይሆን ፈጣሪ ባለው ነው የሚሆነው ማንም ስው የሚመኘውን ወይም አፍቃሪና ተፈቃሪ ተገናኝቶ አያውቅም ፈጣሪ ካልፈቀደው
ኬብሮምዬ እኔ የምልሽ ነገር ቢኖሮ ፀሎት አርጌ ከእግዚአብሔር ጋር ተገናኚ እራሱ ፈጣሪ መልሱን ይመልስልሻል ሲጀመር የናተ ግንኝነት ከታሪክሽ እደሰማሁት የእግዚአብሔር ፍቃድ ነው ብዬነዉማስበው ስለዚ ባትለያዩ ጥሩ ይመስለኛል ጊዜ ወስደሽ ካምላክ ጋር ተነጋገሪ
እኔ ለእህቴ የምመክራት ሀይማኖቷል አጥብቃ ትያዝ
ሀይማነት የግልነው ሀገር የጋራነው የሚባለው ለጎርብትና ነው ለትዳር ጓደኛ ሀይማኖት የተለያየ እረ ይገርማል
የአክስቴን የትዳር ሂወት ላካፍላችሁ አክስቴ ኦርቶዶክስ ናት ባለቤቷ ሙስሊም ነው ተጋብተው ሁለት ልጆች ወልደው ተለያዩ ልጆቹ ኦርቶዶክሳዊ ሆኑ ከአክስቴ ጋር ሆኑ ከዚያ አክስቴ ከሌላ አንድ ልጂ ወለደች ባለቤቷም እንዛው ከዚያ ሁለቱም ከሌላ ሰው ወልደው ከተለያዩ ቡሀላ እንደ አዲስ ተሞሸሩ እርሱ ከእስልምና ወደ ኦርቶዶክስ ሃይማኖቱን ቀይሮ ።
ነገር ግን አንደኛው ልጃቸው በሚገርም ሁኔታ ፍቅረኛዋ ሙስሊም ሆነ ለ10 ዓ.ም እኔ አልቀይርም እኔም እያሉ ኖሮ ከዚያም በ11 ዓ. ም እርሷ ቀይራ አብረው መኖር ጀመሩ በአሁኑ ጊዜ የሶስት ልጆች ወላጆች ናቸው ነገር ግን የቤተሰብ ፍቅር የለም ።
ከዚህ የተማርኩት ሀይማኖት የግል ነው የሚለው ጥቅስ ለጉርብትና ብቻ ነው
እግዚአብሔር ይርዳሽ ድንግል ማርያም ትርዳሽ ktgabaw bwhala yrasen ymil nger ylem balna mist and nachew ehte haymanot ybltal እግዚአብሔር አምላክ esun slmrtsh ytshale ystshal
ኤክሮምዬ እኔ እምልሽ ነገር ቢኖር ከምንም በላይ የማትለወጥ የማትቀየር ሀይማኖት ናት ለዛውም እምዬ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ። እምነትሽን እንዳትቀይሪ ከሀፂያት ሀፂያት ነው ከምንም በላይ ሀይማኖትሽን ጠብቂያት ልቦናሽን ይመልስልሽ ፈጣሪ
አንዳንድ ኮመንታተሮች ግን ከመፃፋቹ በፊት አንዴ ሳይሆን ሶስቴ አስቡ የደረሰበት ነው የሚያውቀው ከባድ ነው
ፍቅር ጡሩ ነገርነዉ ነገርግን የሠዉ ፍቅር ከክርሥቶሥ ፍቅር አይበልጥ ሥለዚህ በሀይማኖት ድረድር የለም ሥሚ እህታችን የተለያየ እምነት ለናተ ሣይሆን ለልጆቻችሁ ነዉ ጉዴቱ እደኔ ሀሣብ ነዉ💚💚💚
በጣም ከባድ ነው በፍፁም አብረወው መሆን የለባቸውም
ፍቅር ከእምነት ይጀምራል ከኔ እናቱን ወይም ሚሥቱን ያሥበለጠ ለኔ ሊሆን አይችልም ይላል አምላካችን በማይታበይ ቃሉ በፆም በፆሎት በርች እህታችን በፆሎት የማይፈታ ነገር የለም በሀይማኖቴ አልደራደርም💒👈
አገላለፃችሁ በጣም በጣም የትልልቅ አባቶች ምክር ነው ተባረኩ
እኔም አልቀይርም እኔም አልቀይርም ከማለት ግን ማንበብ መወያየት ይበልጣል እናቱ በእምነት ውስጥ ሚስጥር ለኛ እማይገባን ነገር እሚባል ነገር የለም እና ለምን ኦርቶዶክስ እንደማይሆን ለሚጠይቅሽ መፅሀፍ ቅዱስ ጥቅስ መልስ መስጠት አለብሽ በሎጂክ በተረትተረት ሳይሆን ከመፀሀፉ ካልቻልሽ ለእራስሽም ሳይገባሽ ለምን ትከተያለሽ ሁለታችሁም አንብቡ ተወያዩ ወደ አንድ ተጠቅለሉ እንጂ በአንድ ቤት ሁለት እምነት ይከብዳል በጣም በቤተሰብ ጫና የምታምኝው እምነት ዋጋ የለውም ነፃነት ሊሰጧችሁ ግድ ነው
አንቺም በሐይማኖትሽ እኔም በሐይማኖቴ የሚለው ተረት አይሰራም ኬብሮን አሁን በፍቅር ስላላቹ ብኋላ የሚመጣው መዘዘ ከባድ ነው የሚሆነው ፍቅር ያልቃል የአሁኑን ሳይሆን መየት ያለብሽ አርቀሽ ነው ማሰብ ያለብሽ ብዙዎችን አይተናል ልጆች ካፈሩ ብኋላ በሐይማኖት አለመግባባት ትዳራቸው ሲበተን የአሁኑን ፍቅር ብቻ አታስቢ ብኋላስ ብለሽ አስቢ ከባድ ነው የሚሆነው
ኪብሮም መጀመሪያ ፍቅር እግዚአብሔር ነው ከምንም በላይ ሃይማኖታችን ይበልጣል ትዳር ነው ያሰብሽው አንተም በሃይማኖትህ እኔም በሃይማኖቴ የሚባለው ለትዳር ሳይሆን ለማህበራዊ ስራ ነው በበለጠ ከነብስ አባትሽ የህይወት ምግብን እንዲመክርሽ በመፅሃፍ ቅዱስ ያለውን ከአባቶች ስሚ ።ሳየው ደነገጥኩ ለምትይው በቀን ከምናያቸው ሁሉ ልንደነግጥ ልናደንቅ እንችላለን ነገር ግን ሁሉን ልናገባው አይደለም እኛ ያሰብነውን ሳይሆን ፈጣሪ በቤቱ ያለውን ያሰበልነን ይስጠናል ያለእምነትሽ እየሆነ ከፈጣሪ ነው የተሰጠኝ ብለሽ አታስቢ ኦርቶዶክስ ከሆነ አግቢው አንች ግን ከቀጥተኛዋ እምነት ወደ ጭፈራው አለም ባትገቢ እመርጣለሁ
የሚወለዱትም ልጆች ወደ ማንኛው ይሆናሉ
ከሀይማኖት በላይ ምንም ነገር የለም
ፍቅሩን ደሞ ለምትገዥው አምላክሽ ዱአ አርጊ /ጰልይ/ እንድትረሽው
እኔ እንደ አንድ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ተከታይ አስተያየቴ አምላክ በባልም ሆነ በሚስት አይተካም እግዚአብሔር ለትዳር ሲባል አይለወጥም ፍቅር እግዚአብሔር ነው
ከቀየረ ይቀይርላት ካላመነበት ይቁም
ጣዖት ከእግዚአብሔር ጋር አንድ ቤት አይኖርም።
አሁን ሔብሮን ያወራችው ግዜያዊ የስጋ ፍቅር ነው :: ትዳር ላይ ግን እየቆዩ በሔዱ ቁጥር ፍቅሩ ያልቅና እንደ ወንድምና እህት ነው የምተያዩት ምክንያቱም ልጅ ሲወለድ ሁሉም ይቀየራል
ይህን ላይፍ ሁሉም ሠዉ ባይባልም ብዙዎቻቺን አልፈንበታል ይሆናል ብለን የጊዜአዊ ሥሜታቺንን ብንከተልም በፍፁም ዘላቂነት የለዉም በምንም አይነት ሥለዚህ ባለታሪካቺን እህቴ እባክሺ እራሥሺን ጨክኝበት ሥሬሥ ሆነሺ እራሥሺን ከሥሜታዊፍቅር እድትወጪ ተቆጪዉ በኡነት ነዉ እምልሺ ህይወትሺ ይመሠቃቀላል።
ሲጀመር መጀመሪያውኑ ከሀይማኖቴ ተቃራኒ የሆነን ሰው በፍቅርም አላስበዉም ምክንያቱም ከሀይማኖቴ የሚበልጥ የለም ቆሜ ብቀርስ ደፋር በእምነትሽ ፅኝ የሰው ፍቅር ያልቃል የእግዚአብሄር ይበልጣል
በጣም ከባድ ነው:: እምነት ይበልጣል!!! ተለያዩ!!!
እህቶቼ ...እምነት ..እምነት ..እምነት ።ይቀድማል
ፍቅር ይልቃልም ይቀዘቅዛል ።
ሰላም ፌቨን የከፈትሽው ቻናል በጣም ደስ ይላል አስተማሪ ነው በርቺ ። ወደ ጉዳዩ ስንገባ ፍቅር ደስ የሚል ነገር ቢሆንም ሀይማኖት ግን ከባድ ነገር ነው በፍቅር ህይወት ስንኖር ያለው ግንኙነት እና ወደትዳር ስንገባ ያለው ህይወት አመለካከት በጣም የተለያየ ነው። አይደለም ልዩነት ኖሮሽ ይቅርና አንድ የሚያደርጉ እጅግ ብዙ ነገሮች ኖረው እንኳ ብዙ ፈተና አለ ስለዚህ ከጅምሩ አንድነት የሌለበት ነገር ውስጥ ባትገባ ጥሩ ነው። የልጅነት ፍቅር ትዝታው ብዙ ቢሆንም የገሀዱ አለም ህይወት ግን በአንድ ደራሲ አእምሮ ውስጥ ተፈጥሮ በደራሲው ፍላጎት ላይ ተመስርቶ እንደሚያልቅ አይነት ነገር የለም ስለዚህ እውነቱ አፍቅሮ መለየት ከባድ ቢሆንም ተጋብቶ ከመፋታት ይሻላል። ተጋብቶ መፋታት የእሷን እና የሱን ልብ ብቻ ሳይሆን የሚወልዷቸውን ልጆች ፣ ቤተሰቦቻቸውን ብሎም ሀገርን የሚጎዳ ጸያፍ ነገር ስለሆነ ተመሰጋግነው ቢለያዩ ጥሩ ነው። አመሰግናለሁ
ሀይማኖት ለምርጫ አይቀርብም የኔ ልጅ ፈጣሪሽን በፀሎት ጠይቂ ላንች ያለውን ይሰጥሻል ለማንኛውም ዛሬን ሳይሆን ነገን አስቢ ልጅ ይመጣል ነገ የትኛውን እምነት ይከተላል ብለሽ አስቢ ቆምብለሽ አስቢበት በሱቤተሰብ በአንችም ቤተሰብ ያለው ቅሬታ ሰላም አይሰጥሽም ቤተሰብ ደግሞ መሰረትነው መሠረትን ማቃል ነገእራስን ይጎዳል
በጭራሽ እምነቷን መቀየር የለባትም እሱ ወደ እሷ ከመጣ እሰየዉ ትልቅ ነገር ነዉ አንድ የጠፋ በግ ወደ እግዚአብሔር አመጣች ማለት ነዉ ትፀድቃለች ነገር ግን አችም በሀይማኖትሽ እኔም በሀይማኖቴ መኖር እንችላለን አይጠበንም ቤቴ ብሎ ነገር አይሰራም ሁለት የተለያዩ ሀይማኖት በአንድ ወይም ከኦርቶዶክስ ወደሌላ መቀየር አይቻልም አይፈቀድም እህቴ እምነትሽን ጠበቅ አድርገሽ ያዥ ፀልይ በሱባዬ የድግል ማርያምን ልጂ ጠይቂዉ ከሁሉም ነገር የክርስቶስ ፍቅር ይበልጣል በተረፈ አይዞሽ እግዚአብሔር ይርዳሽ
የእኔ ታሪክ መሰለኝ ግን እኔ ሀይማኖቴ ይበልጣል ብዙ ስቃይ አለው ግን ሁሉም ያልፍል ሀገሬን ቀየርኩ ግን እግዚአብሔር ይርዳሽ እህቴ
ፊቪየ ፕሮግራሞችሽ በጣም የሚወደዱ ናቸው ቲክቶክ ላይ እየቆራረጡ ሳይ ነው ሙሉውን ለማየት ወደ ቤትሽ ሰብስክራይብ አድርጌ የመጣሁት በርች በምንድነው ላገኝሽ የምችለሁ አይተሽ ዝም እደማትይኝ ተስፋ አለኝ 😍💖
ፍቅር ሲጀመር ከእምነት ይጀመራል የፈለገ ነገር ይቀራል እንጂ እምነቴ አልቀይርም ይቀራል ዘላለም ያውም ኦርቶዶክስ መመረጥነው
ፍቅርን ያሳወቀን አምላክ ይቀድማል ሃይማኖት ከሁሉም በላይ ነው
ዋው ፌቨን በጣም ነው የምታምሪው እምልልሽ አለሁ አቀራረብሽ ውብ ነው ባለታሪኳ እምነት መቀየር እኔ ብሆን አልስማማም ምክንያቱም ከክርስቶስ ፍቅረ የሚበልጥ አለ
እር ጉድ ፍቅር እግዚአብሔር ነው ከሰው ፍቅር የእግዚአብሔር ፍቅር ይበጣል ጣወት እና ታቦት አድሁነዉ አያቁም እህቴ አስቢ ፍቅር እግዚአብሔር ነው
ገለፃችሁ በጣም ደስ ይላል በእናንተ ገለፃ ብቻ ተምራ መተው ትችላለች። ለማንኛውም ግን ፍቅር ፍቅር የሚሆነው ከጅምሩ ያለ እንከን ሲጀመር ነው በእምነት የመጣ ደግሞ ከባድ ነው ነገ ሕይወትን እኖራለሁ የሚል ባለተስፋ የቆመበትን መሰረት ማፅናትና ማነፅ አለበት እምነት ከሁሉም ይቀድማል ነገን ዛሬ ላይ ሆኖ መተለሙ መልካም ነው። ለጊዜው ለመተው የሚከብድ ይመስላል ግን ቀላል ነው ምክንያቱም ፍቅር ስሜት ስለሆነ ስሜትን ደግሞ በእምነት ሆኖ ማሸነፍ ነው ከዛ በእምነት የሚመስለንን ሌላ ፍለጋ መጀመር ይሻላል። በኋላ "ቀድሞ ነበር እንጅ መጥኖ መደቆስ
አሁን ምን ያደርጋል ወጭት ጥዶ ማልቀስ" እንዳይሆን ነገሩ አሁን ደጋግሞ አስቦ ከውሳኔ መድረስ ይሻላል
መጀመሪያ እምነትሽ አስቀድሚ እህቴ ከክርስቶስ ፍቅር የሚበልጥየለም ❤❤❤❤💒💒👏👏👏
Sewedachu two beautiful best actress. Nice to see you two. 🙂 wants to see you more.
ውዴ ቤተሰብ በእናንተ ህይወት አይወስንም ሁለታችሁ በደንብ ተነጋገሩ ፀልይ ሁሉም በእግዚአብሔር ፍቃድ ነው
ቤተሰብ ያልወደደው ትዳር አይፀናም
Haymanot is number one for tidar!
ሁለቱ እንቁወች ፌቨን እና ብሩክታዊት ባለ ማህተቦች ስታምሩ:: ወደ ሀሳቤ ስመጣ ፍቅር የተቀደሰ ነዉ ግን ደግሞ ሁለቱም እምነታቸዉ የተለያየ ከሆነ በሆላ ችግር ይፈጥራል አንደኛ ልጅ ሲመጣ የልጆቹ ሀይማኖት በጣም የከፋ ይሆናል ከሁለት አንድ ያጣ ይሆናሉ እና ባትገባበት ደስ ይለኛል ::
ፍቅር ከእምነት አይበልጥም ነገ ምን እንደሚፈጠር ገደል ይግባ
እውነትም ህይወትም ክርስቶስ ነው የሱን ተከታይ
ኦርቶዶክ ተዋህዶ ማለት እኮ
እየሱስ ክርቶስን አምላኬ ብላ እንደናንተ አማላጅ አትልም በእግዚአብሔር የተወደዱትን ቅዱሳንን አክብራ ያለች እምነት ናት ሌላ አዲስ ጌታ የለም መናፍቆች እባካቹ ነቃ በሉ
@@selammulatu3807 ተረት ተረት አያድንም
ማርያም ቁስቋም ሚካኤል ገብርኤል አባ እከሌ ደብተራ አይድኑም መናፍቅነት ነው
ጌታ ኢየሱስ ይበቃሻል
በእውነት ቆንጆ ፕሮግራም ነው የምር
እስከዛሬ አለመከታተሌ😐
የሩታየን ሀሳብ እደግፋለሁ ወደአንድ ሀይማኖት ቢመጡ ደስ ይላል
እምነትን ከመካድ ቢለያዩ ይሻላል
እባካቹሁ ይህን ሰው እረፍ በሉት እኔሚ የንተው አይነት ህይወት ነው ያለን ግን ብዙ ዋጋ ከፌያለሁኝ :: የተገኝ አጋጣሚ ሁሉ ትዳር አይሆንሚ የለጌታ ሁሉ ሚ ባዶ ነውውው::
ሃይማኖታቸው ተመሳሳይ ነው ከባድ አይመስለኝም
ፈቪ programish arif nw..keep it up.ለጥቂት ቀደምሽኝ ያንችን program ለመጀመርያ ጊዜ ዛሬ ነው ያየሁት እንድህ አይነት program ለማዘጋጀት እቅድ ላይ ነኝ ካሰብኩ ቆይቷል። ዋናው ነገር ለባለታሪኮች መፍትሔ ያምጣ። ወደ ሀሳብ መስጠት ስመጣ፦
፨እነዝህ ጥንዶች የተለያየ ሀይማኖት ይዘው ወደ ትዳር ይግቡ ብዬ በፍፁም አላምንም።
፨even ለትዳር ብለውም አንዱ ወደ ሌላኛው ሀይማኖት እንድቀይርም አልመክርም፤ ግን እውነታውን ተረድተው ብቀይሩ ባይ ነኝ።
እነዚህን ሁለት ዋና ዋና ነጥቦችን በጽሑፍ ለማብራራት ጊዜ አጥቼ ነው እንጅ ብዙ ምክንያቶች አሉ።
ሀይማኖት ለድርድር አይቀርብም ፍቅር የቱንም ያህል ትልቅ ቢሆንም ከሀይማኖት አይበልጥም ።
የክርስቶስ ፍቅር ይበልጣል ብርሃነ ጨለማ አንድ ላይ ማኖር አይችልም የፍቅር እራስ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው
ጤና ይስጥልኝ እመቤቴ:: ከምንም በላይ ፍቅር ይበልጣል ስንቱ ነው አንድ አይነት ሀይማኖት ተጋብተው ቤታቸው ጦርነት ስንት ደግሞ የተለያየ ሀይማኖት ተጋብተው የጋብቻ ምሳሌዎች ሲጀመር ሰው እናትና አባቱን ይተዋል ከሚስቱ ጋር ወይም ከባሉ ጋር ይተባበራል ሁለቱ እንድ ይሆናሉ ነው:: ጎደኛ ምናምን ምንድነው ራሳችሁ ወስኑ እንዴት መሆን እንዳለበት ሰው አማክራችሁ ነገ የሚመጣውን እንዲህ ሲሉኝ ለማለት ካልሆነ ፀልዩ የመሻታችሁን እግዜር ያስተካክላል:: ፍቅር የአምላክ ነው::ሀይማኖት ጥሩ ነው ግን🙏🙏🙏
ትክክል ነሽ እሩታ
መጀመሪያ እምነትነው ቢቀር ይሻላን አብሮ መኖናቸው እምነትሽን አትቀይሪ በሰማይ ቤታችን መጠየቅ አለና እንዳትጠየቂ ማህተብሽን አጥብሽ ያዥ እህትየ ፍቅር ጊዚያውይነው ክርስትናስ እና ማህተብሽ ዘላላማዊነው ለፍቅር አትሸነፊ ለማህተብሽ ተሸነፊለት እጅ!!!እንደማትቀይረ ተስፋ አደርጋለሁ 🙏Feven Agelalets shin Edegfew Alehu Adis gebinegn እንግዲህ እኔ ሷ ቦታ ብሆን በማህተቤ አልደራደርም እንዳትቀይሪ ባይነኝ
ሰላም እንዴት ናቹ እኔ በዚህ ህይወት ተሞክሮ አለኝ ሰው ከውጪ እንደሚያወራው አይደለም 7 አመት ኖሬያለሁ በጣም እጅግ በጣም ከባድ ነው እኔ እውነቱን ስነግርሽ ከመጋባታቹ በፊት ወደ አንድ እምነት መምጣት አለባችሁ እኔ በጣም እየተሰቃየሁ ነው በተለይ ልጅ ሲኖር ይከብዳል እንደምታስቢው አይደለም ለልጅሽ ምን እንደምታስተምሪው ትቸገሪያለሽ ነፃነት አይኖርሽም አንቺ ያለሽ አምልኮተ እግዚአብሔር ለነሱ ምንም ነው ሁሉ ነገር ይከብድሻል ማስጠመቅ ማቁረብ ትቸገሪያለሽ ልጆችን አባታችን ሆይ ማስባል አትቺይም ለዘላለሙ አሜን ብለሽ መቀጠል አትችይም እናቱ በጣም ብዙ ችግር አለው ባንድ እምነት መኖር እጅግ በጣም መልካም ነው ካለበለዚያ በጣም ፈተና ነው ብዙ ነገር የፀብ መነሻ ነው በዚህ ህይወት ውስጥ ልጆች ሰላም እንዲያገኙ አንቺም እሱም የሰላም ኑሮ ከፈለጋችሁ ወይ ባንድ እምነት ኑሩ አልያም አትጀምሩት እግዚአብሔር ያዘጋጀው ሌላ ህይወት ይኖራችኋል።
ሲጀምር እውነተኛ ፕሮቴስታንት ቢሆን ግንኙነት እናርግ አይላትም:: ምክንያቱም በእግዚአብሔር ቃል የተከለከለ ነው::
ሌላው እምነት አንድ መሆኑ ግድ ነው
የእግዚአብሔር ቃልም ከማያምን ጋር በማይመች አካሄድ አትጠመድ ይላ ል ፕሮቴስታንትም ይህን በብዙ ያከብራሉ እና እሱ ራሱ ይጋርማል ከሱዋ ጋር በዚ መልኩ መጠመዱ: ዝምብሎ በደንብ serious ያልሆነ ጴንጤ ነው:: ፍቅር ግን ማያደርገው የለምመቼስ::
በራስ ካልደረሰም ለመፍረድ ይከብዳል
በነገራችን ላይ ከባድ ዉሳኔ የሚያስፈልገዉ ጉዳይ ነዉ እኔም አልፌበታለሁ እግዚአብሔር ይመስገን አሁን ላይ አብረን ነን
Rutha tebareki ❤
Egziaberin be tsom be tsalot beti xayiq xiru newu indane asab 🙏
ግን በፍፁም ፍቅር ከሀይማኖት አይበልጥም ፍቅር ከሁሉም ከሁሉም ይበልጣል ማለት ከሀይማኖትም አይደለም ፍቅር ከእምነት ይጀምራል የሚለውን ይፃረርብናል ስለዚህ ፍቅር ስንጀምር ከእምነት ጀምር
በስሜት ስለደነገጠች ባሏ ነው ማለት አይቻልም
እኔ የምለው ነገር ሁሉም ሰው በአይማኖት የሰውን ፍቅር አታነካኩ ሁለቱ ከተዋደድ የአይማኖት ነገር እራሳቸው ይፈቱታል ለምሳሌ የንዋይን ሚሰት ያየ ከሷ ትልቅ ትምህርት ነው ሰንቱ ሙሰሊምና ክርሰቲያን ተጋብቶ ወልደው በሰላም ይኖራሉ ለእህቴ የምመክርሸ ሁሌም የሰው ልጅ በሰው ምክር ከመሰማት ከአላህ ጋር ተማከሩ በራሳችሁ ኢማን ይኑራችሁ ሰለዚህ አላህን በጥሩ ነገር ለምኝሌላው አላፊ ጠፊ ነው
ዋው እኔም እንደዚህ አይነት የፍቅር ታሪክ ነበረኝ። እኔ የመረጥኩት ሃይማኖቴን ነው ። እና ተለያየን አሁን ሁለታችንም የየራሳችን ህይወት መሥረተናል ። ከሃይማኖት ሚበልጥ ምንም የለም ምክንያቱም ባል እና ምስት አንድ አካል አንድ አምሣል ናቸው ። እስከመቸ የየግል ሃይማኖታቹህን ትከተላላቹህ ? በፍጹም አይታሠብም ። ስለዚህ ቆም ብለው ማሰብ መልካም ነው ።
Selam selam programshi betam Arif new. Enam be fikir hiwote lay chigr silgetemgn letemelkachi bitakerblign.
በጣም ይገርማል ይሄ የኔም ታሪክ ነው በጣም ይጎዳል እኔ ኦርቶዶክስ እሱ የሌላ እምነት ተከታይ ከአንድ አመት ተኩል በላይ አብረን ነበር ምንም ፍቅር ቢኖረን እምነቴ ይበልጣል
ፌቭየ በጣም አሪፍ ንግግር ነው የተናገርሽው ቅድሚያ እምነት
እርግጠኛ ነኝ የሚከተሉት እምነት ከቤተሠብ የተወረሰና በልማድ የመጣ ከሆነ ሊግባቡ አይችሉም። ግን የዘላለምን ህይወት ለመውረስ መከተል ያለብን እንደእግዚአብሔር ቃል የቱ ነው ካሉ? ወደ አንድነት ይመጣሉ ያኔ አምነውና ገብቷቸው ስለሆነ ሐይማኖቱን የሚከተሉት ይግባባሉ ወደ አንድነትም ይመጣሉ ያሠቡትን ያሣካሉ። ችግሩ ሁሉም የያዘውን ሐይማኖት የኔ ብቻ ነው ልክ እያለ መድረቅ ብቻ። ይህ የሠዎች የአስተሣሠብና የአረዳድ ችግር እንጅ የመዳን መንገድ አንድ ብቻ ናት። ሲጀመር እምነት እንጅ ሐይማኖት አያድንም። ወደ ጠያቂዋ ኬብሮን ስመጣ በኔ ይሁንብሽ ተጋቡ እልሻለሁ። ልጆች ራሳቸው ወስነው በሚከተሉት እምነት እንጅ ወላጆቻቸው በመረጡላቸው ሐይማኖት መጓዝ የለባቸውም ባይ ነኝ። የሚፀድቁት ባመኑት እንጅ በታመነላቸው መንገድ አይደለም። በሆነ ሰርክል ውስጥ ከተናቸው ዋ! ከዚች ንቅንቅ ትልና እያልን በማስፈራራት ዘላለማቸውን መወሠን ራሱ ሀጢያት ነው። የማወቅና የመጠየቅ መብታቸው ከመሉ ነፃነት ጋር ቢሠጣቸው መልካም ነው እላለሁ ምክንያቱም የግል ህይወት ነዋ! እስኪ አስቡት እግዚአብሔር እንድንከተል የሚፈልገው እምነት የትኛው ነው? እርግጠኛ ነኝ ሁሉም ሠው የራሱን ይጠቅሳል ግን በፍፁም ሊሆን አይችልም። በዓለም ላይ ትክክለኛዋ አንዲት እምነት ናት ታዲያ ይሔ ሁሉ የሐይማኖት ጥርቅም ምን ሊውጠው ነው? ውድ አድማጭ ተመልካቾቼ እስኪ ለማወቅ እንጣር። "ህዝቤ ዕውቀት ከማጣቱ የተነሣ ጠፍቷል" አይደል የሚል ቃሉ። ለማወቅ ስንጥር እግዚአብሔርም ይረዳናል። ካወቅን እምነታችን አንድ ናት ሌላው የክፉው ነው። አይ ኬብሮን ብዙ አስወራሽኝ። አመሠግናለሁ
የክርስቶስ ፍቅር ከሁሉ ይበልጣል የፆታ ደግሞ እስክታገቢው ነው