ጥያቄ እና መልስ ከአክሊለ ጋ | apostolic answers | kesis tewodros | eyob | yohad | abu | enat betekrstian
Vložit
- čas přidán 8. 09. 2024
- #orthodox #ethiopianorthodox #ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #መዝሙር #orthodox #ተናገር #ጴንጤ #ኦርቶዶክስ #ዮኒማኛ #orthodox #seifuonebs
ጥያቄ እና መልስ ከአክሊለ ጋ | apostolic answers | kesis tewodros | eyob | yohad | abu | enat betekrstian
ጥያቄ እና መልስ ከአክሊለ ጋ | apostolic answers | kesis tewodros | eyob | yohad | abu | enat betekrstian
ጥያቄ እና መልስ ከአክሊለ ጋ | apostolic answers | kesis tewodros | eyob | yohad | abu | enat betekrstian
alen mezmur
apostolic answers
ethiopian orthodox mezmur
gadisa
orthodox mels alat
orthodox tewahedo mel's alat
ማህበረ ቅዱሳን tv
ምህረት ክፍል 1
Mezmur_Yared,Mezmur yared
Lidetekal
Felege atnatewos
መዝሙረ ያሬድ
lidetekal
ፈለገ አትናቴዎስ
Gadisa
ሶፊያ ሽባባው
ዲያቆን ዘማርያም
መሪጌታ ሙሴ
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት | ortodox tewahdo mels alat
tewahedo,ortodox,ኦርቶዶክስ,ተዋህዶ,መልስ,አላት,meheretab getachew,memeher dr zebene lemma,mezmure yared,ethiopian news,Apostoloc Answers, lidetekal, ፈለገ አትናቴዎስ, Mezmur_Yared, ቅድስት ቤተክርስቲያን,Apostoloc Answers, lidetekal, ፈለገ አትናቴዎስ, Mezmur_Yared, ቅድስት ቤተክርስቲያንyemankiya dewel,felege atnatios,new,teqel,meretab,ethiopia,kesis tewdros,quanquaye nesh dngel,mehreteab asefa / ምህረተአብ አሰፋ,eotc,aklile,zebene,eotc tv,mariam,question,answer,apostlic answer,yoni magna,hagere,protestant,haymanot,ማኅቶት ቲዩብ,mahtot tube,ማህቶት ቲዩብ,mahtot,ማኅቶት,mahtot tube mezmur,mahtot tube tewodros yosef,wubet nesh,mahtottube,mezmur tube,bezebane kirub,mahiberekidusan mezmur,eotc,ማህቶት,sobese,tewahedo,yilma hailu,ዘማሪት ማኅደር ለታሪክ,begena mezmur,beyegedamatu,alekebegn beye,best ethiopian,yilal andebete,adgenal bedeju,tekle haymanot,gena belejenete,tewahido mezmur,semun yabezachew,ye amlak akabe heg,haylen bemistegn,yilma hailu mezmur,eotc tv,eotc,toronto,menbere,berhan,birhan,kidest,mariam,saint,mary,cathedral,church,ethiopian,orthodox,tewahedo,mezemeran,mezmur,ethiopia,youth,choir,sunday school,senbet,meskele,coptic,sunday,school,ontario,canada,tycos,sene,michael,mikael,ሰኔ,ማርያም,ኦርቶዶክስ,ኢትዮጵያ,ተዋሕዶ,ቤተ ክርስትያን,ክርስትያን,ሰንበት,ትምህርት,ቤት,መዝሙር,መዘምራን,ቅድስት,ድንግል,መንበረ,ብርሀን,yt:cc=on,ethiopian orthodox tewahedo church,spiritual song.Apostoloc Answers, lidetekal, ፈለገ አትናቴዎስ, Mezmur_Yared, ቅድስት ቤተክርስቲያን,Apostoloc Answers, lidetekal, ፈለገ አትናቴዎስ, Mezmur_Yared, ቅድስት ቤተክርስቲያን
አኬ በርታልን የተዋህዶ እንቁ እናንተ ከመጣችሁ ያላወቅነዉን አሳዉቃችሁናል እግዚዓብሔር ይጠብቃችሁ የኛ ስስቶች
እስይ የኔ አባት እንዲህ ነው አባትነት እድሜና ጤና ይስጣቸው።በውስጥ መጨረስ አለባቹ❤❤❤ሰህተት ካለ ለማስተካከል ራሳቹ መዘጋጀት አለባቹ ፍኩክርና እልክ ውስጥ አትግቡ❤
አኬ አንተን ብዙ የክርስቶስ ተከታዮች ትምህርትህን ይከታተሉሃል በርታ ምርጥ ሰው ለኛ ለተዋህዶ አርዓያ ሞዴል ነህ አንተ
አርአያ ነው ሚባለው
ኝኽጵጥክ
የኛ ልጆች ሰው አትከተሉ ረጋ በሉ ሁሎችም አንድ ናቸው እረ እንደው ሰው መከተላችሁን አቁሙ❤❤❤❤❤❤
ማወቅ ይቅደም ....... ግላዊ እይታ አያስፈልግም ። አኬ ልሳሳት እችላለሁ ብሏል ቤተ/ን አትሳሳትም ነው ያለው ። ትሁት ነው .....አዋቂ ነው ። መስፈረት እኔ ነኝ አላለም መስፈርት ቅዱስ ቱፊት ነው ያለው።
ወንድሞቼ እግዚአብሔር በመሀላቹ ይገኝ ምንም ክፉ አያግኛቹ ያላግባባን ነገርም እሱ ይፍታልን ምናነበውን እንዲገባን ልቦና ይስጥልኝ
እባካችሁ የፀኑትን አስቡልኝ አኬ ከቀሲስ ጋር በውስጥ ተነጋገሩ ቀሲስ ፈጠን ስለሚሉ መናፍቃን መጠቀሚያ አደረጏቸው
Yichekulalu
ሰላም ለእናንተ ይሁን የተዋህዶ እንቁ በጣም እናመሰግናለን ብዙ እየተማርን ነው
አኬያችን ና ወንድሞች እንደ ተፃፈ የሚናገርና የሚያስተምር ነው ትልቅ ምትባሉት ። ጎብዙ
እግዚአብሔር ይመስገን አባታችን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን ይፍቱን
ወንድሞቼ ቃለ ህይወት ያሰማልን ፀጋውን ያብዛልን አሜን አሜን አሜን❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
Wendmachen aklilu ,clearly orthodox tewahedo mn endhonche ymyaserda enku egzabher yeseten wendmachen nw berta wendma endhonche tsgawen yechmerlh ❤❤❤
ኦርቶዶክሳውያን ወንድሞቻችን በጸሎት እናስባቸው መንፈስ ቅዱስ ምስጢሩ እንዲገልጽላቸው አንደበታቸው እንዲያከናውንላቸው😢😢
❤❤❤🙏🙏🙏
እንደዚህ አይነት ነገሮችን በውስጥ ብታወሩ ጥሩ ነው ቤተክርስቲያን ጥርት ያለ ትምህርት ነው ያላት ልዩነት ያለ አታስመስሉት
ልዩነትማ አለ በደንብ አለ ልዩነቱን የፈጠሩት ግን ዛሬም ቤተክርስቲያንን ከውስጥ ለማፍረስ የተነሱ ገንዘብ እንጂ ቤ/ ክርስቲያን ብትፈርስ ብትቆም ግድ አይሰጣቸውም እነሱም የቤተ ክርስቲያን የጀርባ ቅማሎች ተሃድሶ ቅባትና ፀጋ የሚባሉ አሉ
ምእመናን፦ ቀሲስ ወይም መምህራንን ሳይሆን መፃፍ ቅዱስን እንከተል አባቶች አባቶች አትበሉ አባቶችም ቢሆኑ በመፃፍ ቅዱስ ይመዘናሉ😮 አኬ abu eyoba yohad ጌታ ይጠብቃችሁ
ስለቤተክርስትያን ለማወቅ አባቶችን ማወቅ ይኖርብናል..ምን አሉ እዚህ ነገር ላይ ለማለት....ስለ መፅሐፍ ቅዱስ ቃል እንዲህ ነው ለማለት..ከእኔ ወይም ከአንድ የዚ ዘመን ሰው...ከቅ.ጴጥሮስ ስር የተማረው አግናጢዬስን ብትሰሚ/ማ ይሻላል...ለዛ ነው አባቶች ሚባለው...
@@henokwege1985 Abatoch Malet ቀሲስ ዲበ ኩሉ ነው ወይ?
ቀሲስ አባታች ይፍቱን የእውነት አባታችን እግዚአብሔር ይጠብቅልን በውስጥ አውሩ ተነጋግሩ
በርታ ኣኬ😊❤
በትክክል መንገድ ማየትክ#
betam Tkikil New Ahun Yalw Btkikil tnagere Aki Menged Eyesatk New Tslot Yasfelghal
እግዚአብሔር ከዕውቀታችን በላይ መንፈሳዊ አቅማችንን ይጨምርልን የሀሳብ ግጭቶች ሁሌም አሉ። ሰው እስካነበበ ድረስ መጠየቅ መፋጨቱ አይቀሬ ነው አንዲት የሆነችው ቤተክርስቲያን ግን በፍቅር እና በዕውቀት እንዲሁም በጥበብ በማይደፈርስ እውነት አንድ ታረገናለች።
አኬ በርታ ለተዋህዶ እንቁ ነህ
አሸናፊ ጌታነህ ምትባለው ልጅ ትክክለኛውን ነጥብ ነው ያነሳው 😍😍 ይሄንን ነው አኬም እየተቃወመ ያለው
እግዚአብሔር ይባርክልን ቀሲስ ቴዎድሮስ! ይህንን ነበር የተመኘሁት ፡፡
ኢዮብ "ሰዉ (ምዕመኑ) ትምህርቱን እንዲመረምር ዕድል እንስጠው" በሚል የገለጽው እስካሁን እየገረመኝ ነው!
ከአባታችን ግን የተወሰነ ከቅንነት ሚመነቹ ይመስለኛል የሚጠለፋ ንግግሮች አሏቸው።
ለምሳሌ፦ባለፈው ስለ ገድላት ሲወያዩ, "ገድላትን ብቀበልም ባልቀበልም ችግር የለውም"ማለትን የሚመስል ንግግር እየተናገሩ ነበረና።ነገር ግን ያሬዶ ይመስለኛል አስተካክሎ እንደዚህ ማለት ነው የፈለጉት ሲል አዎን አሉ።
የኛን ልዩነት በውስጥ ለምን አንፈታም ሚዲያ ላይ መውጣት ለምን እንዳስፈለገ አልገባኝም በእርግጥ እግዚአብሔር ይሄን ጊዜ ያሳልፍልን እንጂ ቀሲሶቻችንንም ጳጳስቻችን ንም በጥራጣሬ መመልከት ጀምረናል ኦርቶዶክስን ለመበታተን በደንብ ፕላን ወጥቶ (( በዶላር )) ተበጅቶ እየተሰራ ነዉ እግዚአብሔር እስካሁን አሳልፎናል አሁንም ያሳልፈን አሁንም በውስጣችን ያሉትን በትልልቅ የቤተክርስቲያኗ የስልጣን እርከን ላይ የተቀመጡ ቅብኣትና ፀጋ እንዲሆም ተሃድሰዎች ተቀምጠው በቻሉት ሁሉ እየበታተኑን ነው
አባታችንም አኬም ሁለታችውም የቃላት ውይም የአገላልፅ ነው እንጅ ሁለታችውም ትምህርቱ አንድ ነው
ቀሲስ ! ብዙ ጊዜ የ አማን ሻሎም ሊቅነትን ሲያደንቁ ሰምቻለው በውሰጥ ባገኘው ምናምን ይላሉ ! ቀሲስ ከ አኬ ጋር ሲሟገቱ አኔ የማስበው አማንን ያሞካሹበትን ድምፃቸውን ነው 😮 ምንድነው እየተካሄደ ያለው ? እግዚዮ !!!!!
ሀብትሽ እግዚአብሔር ይባርክ ጥሩ አስተያየት ነው
መካሪ አባት አይጥፋ እባታችን ተባረኩ የሰው ልብ ውስጥ ስንት መጥፎ ነገር ይዘራል
“እንግዲህ ከነዚህ ከሁሉ ካነሱት ትእዛዛት አንዲቱን የሚሽር ለሰውም እንዲሁ የሚያስተምር ማንም ሰው በመንግሥተ ሰማያት ከሁሉ ታናሽ ይባላል፤ የሚያደርግ ግን የሚያስተምርም ማንም ቢሆን እርሱ በመንግሥተ ሰማያት ታላቅ ይባላል።”
- ማቴዎስ 5፥19
In my my view point, the raised issue is very simple and you should agree simply by discussing face to face or in physical. Otherwise, dont bring this type of deabet on social media. This is what the need of others who want to differentiate the church and our brothers. Aki I appriciate your understanding and view and also your petience. My God will bless you forever.
አኬ ወንድሜ ጸጋህን ያብዛው ባለ ውለታየ❤❤❤
እኔ በቀስስ ዲበሁሉ በጣም ነው ያዘንኩት እነዚ ገና ወጣቶች ናቸው እንደ አባት ማረጋጋት ሲኖርባቸው ጭራሽ ጎራ ይዘው አይቻለሁ። ደሞ ሌሎቹ የግል ጥላቻ ያለባቸው ሰውች አባቶችን ተጠግተው ሌሎችን ማጥቃት ነው ያየሁት ወንድሞችን መግፋት ጥሩ አደለም
በጣም !!! ቀሲስ ገሰፀው ወደ ጓዳ ማለት ሲገባቸው ታናናሽ ልጆችን በአደባባይ መሞገት አልተመቸኝም የ ተዋህዶ መገለጫዋ አይደለም በፍፁም !!!!!!
abatachn kalehywet yasemaln
የልጅ ነገር አስመሰላችሁት!
እነሱ የሚሉትን አንተም ሰምተሃል፣ እኛም ሰምተናል፣ እዚህ ያሉት ሁሉ ሰምተዋል ... እኛ እምንለውም ተሰምቷል ... ስለዚህ "ሰዉ (ምዕመኑ) ትምህርቱን እንዲመረምር ዕድል እንስጠው" የሚለው የኢዮብ አገላለጽ በጣም አደገኛ ነው!
ሰዉ (ምዕመኑ) በራሱ ተመራምሮ ይድረስበት እያላችሁ ከሆነ ፤ ከዚህ በፊት "በእኛ መካከል ልዩነት ቢኖር ቤተክርስቲያን አለች ፤ ማንም ቢሆን ፣ ፓትርያርክም ቢሆን ከቤተክርስቲያን በላይ አይደለም" ስትሉ የነበረውን ቃላችሁን አፈረሳችሁት ማለት ነው?
ከምራችሁ "በቤተክርስቲያን" እንዳኛለን የምትሉ ከሆነ ለምን ሩጣችሁ ቲክቶክ ላይ እየመጣችሁ ትካሰሳላችሁ? የዚህ መካሰስ ዓላማው ኢዮብ እንዳለው ሰዉ እንዲመረምር እድል ከመስጠት ይልቅ ብዙ ክርስቲያኖች የዲያብሎስ ራት እንዲሆኑ ማመቻቸት ነው! ....... "ልጅ ያቦካው ለራት አይተርፍም" እንደሚባለው አታድርጉት! ማወቅ ብቻ አያጸድቅም ፤ ትህትናም ያስፈልጋል!
አመሰግናለሁ። የኢዮብ መልዕክት አደገኛ ነዉ። በዛ ላይ የሆነ የግሩፕ አካሄድ ይታይባቸዋል።
አባታችን እንድሁም ወንድማችን አኬ በዉስጥብታወሩ ይሻላል ለመናፍቃን መንገድ አትክፈቱ
ለአኬ 1 ጥያቄ አድርሱልኝ: አንድ ኦርቶዶክሳዊ , ያመነ የተጠመቀ የአዳም ውድቀት የጠፋለት ሰው የሚወልደው ልጅ ሳይጠመቅ በፊት የአዳም ውድቀት አለበት?
ማንም የቆመ ቢመስለው እንዳይወድቅ ይጠንቀቅ ወንድሞቼ እባካችው
ፀጋ የተባሉት ሚስጥራትን ያመለክታል እነዚህም ቅድስ ጥምቀትና ቅድስ ቁርባን ናቸው,ለመዳን ግን በነዚህ ፀጋዎች ማመን ያስፈልጋል እነዚህ ፀጋዎች ሳያምኑባቸዉ ቢወስድዋቸዉ መዳን አይገኝም, እነዚህ ፀጋዎች በአዲስ ኪዳን ዘመን ላሉ ሰዎች የተሰጡ ናቸዉ,በኦሪት ለነበሩት ከሲኦል
ጠቅላላ ወደ ገነት አሻግራቸዋል ቅድስ ጴጥሮስ እንዳለው ነፃነት ሰበከላቸዉ እንዳለዉ
አውቆነው ሰይጣን ምን ይስራ እና ወንድሜቼ በርቱ ሀሳብን ለመከፍፈል ፈልጎነው
መህምሮቻችን ሰላማቹ ይብዛ አኬ ፀጋውን ያብዛል ፈጣሪ ይጠብቅልን ወንድሞቻችን እንወዳችዋለን ❤❤❤
Andu mikiyas mibal be tiktok hule ye maryamin ስዕል ከጀርባው አያለው የቤተክርስቲያን ትምህርት ሲያስተምር አይቼው አላውቅም ግን አኬን አባቶችን አትሰማም ብሎ ሲተቸው አየሁት መንደርተኛ😮
ሚኪያስ ማለት በወንድሞች መሀል ፀብን የሚዘራ ባልቴት ነው 1ቀን ቀድሞ አንድ አይነት ትምህርት ልደት ሲያስተምረው እዛው 24 ሰአት ሙሉ የሚጣድበት ወንበር ላይ ተዘፍዝፎ እንደገባው ጭንቅላቱን እየነቀነቀ ሲሰማ ነበር ወዲያው ተገልብጦ ደግሞ ወንድሞቹን ሊወጋ መጣ ከይሁዳ የባሰ ወንድሞቹን እየሳመ የሚሸጥ እባብ ነው በእውቀት ስለማይመስሉት ይቀናባቸዋል ከቻለ እራሱ መከራከር ይችላል ግን ከባቶችን በውሸት ሞልቶ ወንድሞችን ከሀዲ ያስብላል እንደ ነገረኛ አሮጊት ነገር ይለቃቅማል ባለጌ ሰው ነው
@@user-dx1qf9jy5o ግርምት
ሮሜ 6
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ እንግዲህ ምን እንላለን? ጸጋ እንዲበዛ በኃጢአት ጸንተን እንኑርን? አይደለም።
² ለኃጢአት የሞትን እኛ ወደ ፊት እንዴት አድርገን በእርሱ እንኖራለን?
³ ወይስ ከክርስቶስ ኢየሱስ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ የተጠመቅን ሁላችን ከሞቱ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ እንደ ተጠመቅን አታውቁምን?
⁴ እንግዲህ ክርስቶስ በአብ ክብር ከሙታን እንደ ተነሣ እንዲሁ እኛም በአዲስ ሕይወት እንድንመላለስ፥ ከሞቱ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ በጥምቀት ከእርሱ ጋር ተቀበርን።
⁵ ሞቱንም በሚመስል ሞት ከእርሱ ጋር ከተባበርን ትንሣኤውን በሚመስል ትንሣኤ ደግሞ ከእርሱ ጋር እንተባበራለን፤
⁶ ከእንግዲህስ ወዲያ ለኃጢአት እንዳንገዛ የኃጢአት ሥጋ ይሻር ዘንድ አሮጌው ሰዋችን ከእርሱ ጋር እንደ ተሰቀለ እናውቃለን፤ የሞተስ ከኃጢአቱ ጸድቋልና።
⁷-⁸ ነገር ግን ከክርስቶስ ጋር ከሞትን ከእርሱ ጋር ደግሞ በሕይወት እንድንኖር እናምናለን፤
⁹ ክርስቶስ ከሙታን ተነሥቶ ወደ ፊት እንዳይሞት ሞትም ወደ ፊት እንዳይገዛው እናውቃለንና።
¹⁰ መሞትን አንድ ጊዜ ፈጽሞ ለኃጢአት ሞቶአልና፤ በሕይወት መኖርን ግን ለእግዚአብሔር ይኖራል።
¹¹ እንዲሁም እናንተ ደግሞ ለኃጢአት እንደ ሞታችሁ፥ ግን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን ሆናችሁ ለእግዚአብሔር ሕያዋን እንደ ሆናችሁ ራሳችሁን ቁጠሩ።
¹² እንግዲህ ለምኞቱ እንድትታዘዙ በሚሞት ሥጋችሁ ኃጢአት አይንገሥ፤
¹³ ብልቶቻችሁንም የዓመፃ የጦር ዕቃ አድርጋችሁ ለኃጢአት አታቅርቡ፥ ነገር ግን ከሙታን ተለይታችሁ በሕይወት እንደምትኖሩ ራሳችሁን ለእግዚአብሔር አቅርቡ፥ ብልቶቻችሁንም የጽድቅ የጦር ዕቃ አድርጋችሁ ለእግዚአብሔር አቅርቡ።
¹⁴ ኃጢአት አይገዛችሁምና፤ ከጸጋ በታች እንጂ ከሕግ በታች አይደላችሁምና።
…
¹⁶ ለመታዘዝ ባሪያዎች እንድትሆኑ ራሳችሁን ለምታቀርቡለት፥ ለእርሱ ለምትታዘዙለት ባሪያዎች እንደ ሆናችሁ አታውቁምን? ወይም ለሞት የኃጢአት ባሪያዎች ወይም ለጽድቅ የመታዘዝ ባሪያዎች ናችሁ።
¹⁷-¹⁸ ነገር ግን አስቀድማችሁ የኃጢአት ባሪያዎች ከሆናችሁ፥ ለተሰጣችሁለት ለትምህርት ዓይነት ከልባችሁ ስለ ታዘዛችሁ፥ ከኃጢአትም አርነት ወጥታችሁ ለጽድቅ ስለ ተገዛችሁ ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን።
¹⁹ ስለ ሥጋችሁ ድካም እንደ ሰው ልማድ እላለሁ። ብልቶቻችሁ ዓመፃ ሊያደርጉ ለርኵስነትና ለዓመፃ ባሪያዎች አድርጋችሁ እንዳቀረባችሁ፥ እንደዚሁ ብልቶቻችሁ ሊቀደሱ ለጽድቅ ባሪያዎች አድርጋችሁ አሁን አቅርቡ።
²⁰ የኃጢአት ባሪያዎች ሳላችሁ ከጽድቅ ነፃ ነበራችሁና።
²¹ እንግዲህ ዛሬ ከምታፍሩበት ነገር ያን ጊዜ ምን ፍሬ ነበራችሁ? የዚህ ነገር መጨረሻው ሞት ነውና።
²² አሁን ግን ከኃጢአት አርነት ወጥታችሁ ለእግዚአብሔርም ተገዝታችሁ፥ ልትቀደሱ ፍሬ አላችሁ፤ መጨረሻውም የዘላለም ሕይወት ነው።
²³ የኃጢአት ደመወዝ ሞት ነውና፤ የእግዚአብሔር የጸጋ ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን የዘላለም ሕይወት ነው።
ወንድሞቻችን በርቱልን የኛ ጀግኖች የመናፍቃን መዶሻ
መየምወዳቹ የማከብራቹ የተዋህዶ የእምዬ ልጆች ቸሩ መደአኒያለም ይጠብቃቹ❤
ሮሜ 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²¹ አሁን ግን በሕግና በነቢያት የተመሰከረለት የእግዚአብሔር ጽድቅ ያለ ሕግ ተገልጦአል፥
²² እርሱም፥ ለሚያምኑ ሁሉ የሆነ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የሚገኘው የእግዚአብሔር ጽድቅ ነው፤ ልዩነት የለምና፤
²³ ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሎአቸዋል፤
²⁴ በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ።
²⁵ እርሱንም እግዚአብሔር በእምነት የሚገኝ በደሙም የሆነ ማስተስሪያ አድርጎ አቆመው፤ ይህም በፊት የተደረገውን ኃጢአት በእግዚአብሔር ችሎታ ስለ መተው ጽድቁን ያሳይ ዘንድ ነው፥
²⁶ ራሱም ጻድቅ እንዲሆን በኢየሱስም የሚያምነውን እንዲያጸድቅ አሁን በዚህ ዘመን ጽድቁን ያሳይ ዘንድ ነው።
ወንድሞቼ ልዩነት ሊፈጠር ይችላል ግን ለምን በውስጥ አትወያዩም??ወጥ የሆነ ትምህርት ነው ማስተማር ያለባቹ።
ችግሩ የቄስስ ነው
@@Hana-oc1fn የማን ይሁን የማንም በውስጥ መግበባት አለባቸው እስከ መሳደብ ምን አመጣው ቡድንተኝነት እልክ እኔ አውቃለው ለማንም ሲጠቅም አላየንም ሲጥል እንጂ።
@@user-kx3ss6re4xእግዚአብሔር ይሰጥሸ እህቴ ትክክለኛ አሰተያየት
ክርስቶስ በሞቱ ሞታችንን ከገደለልን በኋላ በአዳም የመጣብን ድቀት ወይም መርገም ጠፍቶልናል፤ ይህ ነው በጸጋው ድነናል ያስባለው፤ ለዚህ ድህነት ማንም ሰው ድርሻ የለውም፡፡ ከሞቱ በኋላ ማንም ሰው በአዳም በደል አይጠየቅም የማንጠየቀው መርገማችን ስለጠፋልን ነው፡፡ ይህ ካልሆነማ አመነ የተባለው ሰው መልሶ ቢክድ በመጀመሪያ ሲያምን የጠፋለት መርገሙ ተመልሶ ይመጣበታል ማለትን ያመጣብናል፡፡ ነገር ግን ሰው የዘልአለም ህይወት ለማግኘት የመርገሙ መጥፋት ብቻ አይበቃም፤ የእግዚአብሔር ልጅ መሆንም ይጠበቅብናል ወራሾች የምንሆነው ልጆች ስንሆን ነውና፤ ከዛም ልጅነቱን አጽንቶ መጠበቅ ይኖርበታል፡፡ ይህንን የማዳን ስራ ሰው አምኖ በመጠመቅ ልጆች እንሆናለን ከዛም ከልጅ የሚጠበቀውን መልካም ስራ መስራትና ምስጢራትን በመሳተፍ የጸጋው ማደሪያ መሆን ይጠበቅበታል፤ ከዛም በኋላ ቢበድል ደግሞ ንሰሐ ገብቶ ይቅር ይባላል፡፡ እኔ የማውቀው የቤተ ክርስትያን አስተምህሮ ይህ ነው፡፡ እንደኔ ምክር አንዳንዴ ሊቃውንቱንም መጋበዝ ጥሩ ነው፡፡ አለመግባባት ሲኖር ደግሞ ከሊቃውንቱ ጋር ሆናችሁ በውስጥ ጨርሱ ከዛ ወደ ውጭ አውጡ፤ የእናንተ አለመግባባት ሌላውን በተለይ ወተት የሚጋቱትን አይረብሽ ለመናፍቃንም በር አይክፈት፡፡
1000000000. . . ላይክ በጣም ላይክ እጅግ በጣም ላይክ
ዕብራውያን 7
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²³ እነርሱም እንዳይኖሩ ሞት ስለ ከለከላቸው ካህናት የሆኑት ብዙ ናቸው፤
²⁴ እርሱ ግን ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ የማይለወጥ ክህነት አለው፤
²⁵ ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።
እባካችሁ መስቀሉን ቅዱሳን ስእላትን ጥቅሶችን
😢😢😢😢😢😢😢😢😢
አደለም ዘንቢል ላይ ልብስ ላይም ቢሆን አታኑሯቸው እባካችሁ ።
😢😢😢😢😢😢😢😢😢
በአግባቡ ስለማንይዛችው ።አልጋ ልብስ ትራስ እረ በጭራሽ የማይሆኑ ነገሮች ናቸው ።
በማመን ብቻ ከሆነ ከኣዳም ሃጢያት የሚዳነው ህፃናት ህፃናት ቢጠመቁም ከመርገም ሃጥያት ነፃ አልወጡም ቢሞቱም በኣዳም አበሳ ይፈረድባቸዋል ማለት ነው?
Be betesebachew emnet nw mitemekut
ወንድሞች እግዚአብሔር አምላክ እረጂም እድሜ ከጤና ጋር ይስጣችሁ ውሾች ይጮአሉ ብልሆች ይቀትሉ ጠላት በዝቱዋል እግዚአብሔር ያግዛችዉ
ትክክል ቀሲስ!
ይህ ሜዳው አይደለም! ትክክለኛውው ቦታ ቤተክርስቲያን ናት!
የተዋህዶ እንቁዎች በውስጥ ብትጨርሱ ይመረጣል ።
ሌላ ሰው ለመረዳት አለሞከርክም እባክህ ግግም ያለ ነገር ተማርኩ ከሚልሰው አይጠበቅም በጣም ቀላል ነው
አንድ ቀለል ያለ ምሳሌ ዝናብ ከሰማይ ሲዘንብ አንተተጠልለህ አሳልፍክው ሌሎች ዝናቡ አገኝቶቸዋል አንተ ስለ አለመተህ ዝናቡ አልዘነበም ማለት አትችልም ዝናቡ ለሁም ዘንቧል ል
ወንድዬ እግዚአብሔር ይስጥህ ቆንጆ ምሳሌ አነሳህ በቤተክርስቲያን ጷጉሜ 3 ቀን የሚዘንበው ዝናብ የሩፍኤል ፀባል ነዉ ተብሎ ይታመናል እኔ አምኜ ሲዘንብ ከቖርቖሮ እሚወርደው ላይ ተጠምቄ ከችግሬ ድኛለው ምናልባት አንተ ወይም ሌላ ሰዉ ይህን በቸለታ ወይም በመጠራጠር አላደረከውም፡ ስለዚህ ባለመንክበት ባልተቀበልከው ትድናለህ ማለት ነው ? አስተውል የዘነበው ላንተም ለኔም ነዉ ያመንኩትና የተጠመኩት እኔ ነኝ የዳንኩትም አለበለዚያ ምን እያልን መሰላህ ክርስቶስ ለሁሉ ቢስቀልም መስቀሉን እንኴ የሚክድ ሙስሊም ይድናል እያልክ ነው?
አኬ ምጥ ሰዉ ሰጣን አዉቆ ምክንት ይፈልጋል አትስማቸዉ አንዎዳቸዋለን የተዋህዶ እንቆቺ 🙏🏿🙏🏿🙏🏿🥰🥰🥰
መልካም እሺ እንደዚህ ከሆን ሙስሊሙም ድነዎል ማለት ነው እደሱከሆነ ጌታ እንደዚሁ በፀጋ ድነናል ካልን ስራ ጥምቀት አያስፈልግም ማለት ነው ዩሐድ ይመልስልኘ
አሁንም ጌታ ኢየሱስ ይርዳክ፡፡
ወጣቶቹ ጥሩ እያስተማሩ ነበር መቼም የፈጣሪን ቃል በደንበ እያስተማሩ ነው ግን እርሶ ከሀላ ሆነው ማገዝ ነው ከእርሶ የሚጠበቀው በውስጥ ተነጋገሩ
አባቶችም ይመለከታቸዋል። ከአባቶች ልጆች አይቀድሙም!
Amen Amen Amen 🙏 kesisye. Kalehiwet yasemalin wendimoch
አሜን አሜን
እንዲያው በጸጋው ድነናል እሚሉ ተሀድሶ ናቸው ናቸው እንጅ ትክክለኛ ከርስቲያን እንደዚህ አይልም
መፅሐፍ ቅዱስ ነው ያለውኮ😮😮
አኬ በርታልን ማንም ይሁን ማንም ሚመዘነው በቅዱስ ትውፊት ነው ❤
ምክንያታዊ ወጣቶች ያስፈልጋሉ ጊዜውን የዋጁ እንደነ አኬ...ያሉ።ብዙዎቻችን በልማድ ውስጥ ስለሆንን ነው በአንድ ጥቅስ የምንሸወደው።ስለዚህ በእውቀት እንመራ።።
ትክክልነህ የነ አኬ ግሩፕ ልምድ አያውቁም በማንበብ ነው ያወቁት ለዛ ነው መግባባት ያልችሉት እሚያሳዝነው በአሁኑ ክርክራቸው የነ አኬ ትምህርት ነው ልክ የቄስስ ስህተት ነው 😢
ከሰው ይልቅ ወደ ት/ቱ ትኩረት ቢደረግ መልካም ይመስለኛል። የቱ ነው የቤተ ክርስቲያን ት/ት ብንል ይሻላል። የማይኾን ታርጋ እየለጠፉ ሰውን ለማሸማቀቅ መሞከር ጥሩ አይመስለኝም። በክርስቶስ የፍርድ ዙፋን ፊት ለምንናገራት እያንዳንዷ ንግግራችን እንደተግባራችን ሁሉ እንደምንጠየቅ ብናስብ ጥሩ ነው እላለሁ።
አባክህ ተው በውስጥ አውሩ
አከ፡ውጠነክ❤❤❤በሪታ
አሜን አሜን ክርስቶስን ልበሱት አለቀ ።
ትውፊት ማለት ምንድነው ልታስረዱን ትችላላችሁ ልመመዘን እንድንችል?
ወገኖቼ የእግዚአብሔርን ምስጢር ልትመራመሩ መከራችሁን እየበላችሁ ነውኧረ ዘሞብላችሁ ጌታችን መዳኒታች ኢየሱስ ክርስቶሰ ያዘዘውን ትእዛዛቱን እየፈጸማችሁ ኑሩ እባካችሁ
ሲጀመር እንማራለን የምትሉት ልጆቹን እጂ የምትከተሉት ትምርቱን ተከተሉ ሁለም ጋር እየሄዳችሁ አታጨብጭብ ሰው ይሳሳታል ዘላለማዊ ክርስቶስን ተከተሉ ልጆቹ እያነቁ ነው አዎ ከተሳሳቱ ተነጋግረው ይፈታሉ በቃ
Sew mitiktlu sewoch be ene bgashaw zmn ydrsew ngr endaydrsbachu sew lay atidgfu akililm bhon lisasat yichilal kesisim lisasatu yichilalu betecristyan lay bicha tedegfu sew siwdk abrachu endatwedku❤❤❤❤
በትክክል
ትክክል
❤
አኬ ያልተግባባችሁት በኔ እይታ ቀሲስ ስለ ብሉይ ኪዳን ሲያወሩ አንተ ስለ አዲስ ኪዳን መዳን ነበር የምታወራው. ደጋግመው የብሉይ ኪዳኑን እንጨርስ ሲሉህ አንተ ድርቅ ብለህ ቀሲስ ላይ ስተት ያየህ አስመሰልከው . እንደ ታናሽነት አባቶችን መስማት ያስፈልጋል. እግዚአብሔር ለሁላችሁም ማስተዋልን ያድላችሁ
ቀሲስ እኮ የብሉይ ኪዳን ስዋች እንዳለ ሁሉም ክሲኦል ወተዋል ሀይማኖት ነው ግዴታ እመኑ እያሉን እኮ ነው:: ጌታ ከ ሲኦል ነብሳትን ማውጣቱ እምነትታችን ቢሆንም የቀሩ ይኑር አይኑር የተለያየ የ ሊቃውንት እይታ አለ እና ይሄንን ሀይማኖት ነው ማለታቸው ትክክል አይደለም! የ ዲ/ን ሄኖክ መፅሀፍ ላይ እንዚህ ምልከታዋች ተቀምተዋል
እረ ሙሉውን ያን ውይይት ሠምቻለሁ አላልክም ለዚህም ነው በእውቀት ያልመጡ ለተንኮል የሚመጡትን ፕሮቴስታንቶችን አታስገብ አትወያዩ እል ነበር አሁንም በጥያቄና መልስ ብቻ አስተናግዱ
አኬ አንተንህ እንዳውም ዼንጤያዌ አስተያየት ነው የያዝከው በማመን ይድናል ድነናል ነው እያልክ ያልኅው
ተባረክልኝ
If U Understand dn. Dawit's Example Exactly what Other People Saying. let Separate Gods Work And People Responsibility
አንሳሳትም በእምነት ነው የምንድነው የዳነውም አለቀ ።
አክሊል ለመረበሽ የሚፈልገው ጴንጤዎች ይመስሉኛል
Hello
በጣም እኔ ልክ ነኝ ባልነት ይልሀል -
እዮብ እጅግ የማክበርህ ነኘ ንጸህ አደማጭ አለ ጠቅላ ከመስመር እየወጣችሁ ነው በግሩፕ ነው እግዚአብሔር ክፋችሁን አያሳየኝ
ጋዲ እንወድሃለን
ለሴጣን መንገድ እየከፈታቹ ነውእባካቹ
አክሊል እግዚአብሔር ይባርክህ እናንተ ግን ምትናገሩትን እራሱ አትሰሙም ራሳችሁ ይ
አምትጠቅሱት ጥቅስ እራሱ እኮ የሚለው ያንን ነው ምናለ የማያውቅ ሰው ግን ዝም ቢል አክሊል ግን በርታ ከቤተክርስቲያን ትምህርት ውጭ ከሆነ እንኳን ቄስ ፓትርያርክም አንስማም አለቀ
Aki...1ga yohanese 2:1lay lela mberariya nber makew....yante demo lela new
ዮሐድ የተናገረውን ስሙ 🙏
አዎ አባቶቻችን በእዚህ መልክ አታውሩ ማናቹም ቢሆን ስርአት ይኑራቹ በፕሮቴስታንቶች አታስደፉሩብን
ቀሲስ በጣም ልክ ናቸው አንተ እኮ ያልከው ፈጥረት ሁሉ አዳማዊ እርግማን አለበት ያልከው🤔🤔
የቃላት ጨዋታ ነው የያዝከው አኬ ?
አውነት ለመናገር ከእናንተ ብብብዙዙ ስንጠበቅ በአንዴ በዚህ ልክ ተፈረካክሳችሁና ተከፋፍላችሁ ብብብዙዙ ነፍሳት ለጠላት አሳልፋችሁ ስለሰጣችሁ በእጅጉ አዝኛለሁ: ትንሽም ቢሆን ከመናፍቃኑ ኑፋቄ ታስጥላላችሁ ተብሎ ተስፋ ቢደረግባችሁም እናንተ ግን ጭራሽ ጎራ ለመፍጠር እንጂ በዙሪያችን ሊውጡን ከሚታትሩ አውሬ መናፍቃን የመጠበቅ ፍላጎቱ ያላችሁ እትመስሉም!! ሌላው አውቄለሁ አዋቂነኝ የምትል ትእቢት መሰል ነገርም አይወጥራችሁ!!
እባካችሁ በውስጥ ተነጋገሩ!
Akeleye asegebagn
በቲክቶክ ሂድ
Ashenafi can you please go and read
አክሊለ የሚባል የክርክር መንፈስ አለበት
Why you hiding your gust profile picture ?
Aklil u ve to discuss patiently with preist Dibekulu internaly don't give a good chance to protestants
አኬ ግብዝነት እያየውብህ ነው ረጋ ረጋ በል የመናፍቃን አጀዳ አትሁኑ ችግር እኳን ቢኖር በውስጥ ብትነጋሩ መልካም ነው አጉል አዋቂ አዋቂ አያድርግህ አኬ ብዙ አስተምራችሁናል ልዩነት ባትፈጥሩ ጥሩ ነው
ለሰጣቹት እርዕስ እናመሰግናለን
ሐይማነተኞች ተዉን ኢየሱስ ክርስቶን ሳታምን መዳን የለም የለም አለቀ ።
የሞተው ለሁሉም ነው ከተባለ መልሶ ደግሞ ካላመኑና ካልተጠመቁ በአዳም እርግማን ውስጥ ነን እንዴት ይባላል ?
Le hulum mote snlko yann motun amno wedesu meto letetemeke hulu medhanit nw snl nw enji yamene yetetemeke yidnal yalamene gn yiferedbetal yilal metshaf kidusm adel soo egziabher le hulachnm endihon nw demun yafesesew gn ke adamawi mannet yemewtat mebt legna setonal ena muslimoch krstian nachew malet nw kedanu?