የደርግ አባላት መፅሀፍ ሲፅፉ ከሌ/ኮሎኔል ደበላ ዲንሳ መማር አለባቸው.... @Hasabe Nibab@Nahoo Television
Vložit
- čas přidán 7. 10. 2023
- የደርግ አባላት መፅሀፍ ሲፅፉ ከሌ/ኮሎኔል ደበላ ዲንሳ መማር አለባቸው.... @Hasabe Nibab@Nahoo Television
#nahootv #nahoonews #nahoosport #nahoomeznagna #nahoowektawi
For more :
ቴሌግራም :- t.me/NahooTelevision
ፌስቡክ፦ / nahooethiopia
ዩትዩብ፦ / nahootvethi. .
Web-Site :- nahootelevision.com/ - Zábava
ደስ ሲል እስር እንካን ለዛ ነበረው በዛን ግዜ እናመሰግናለን የማይረሱ ትዝታዎችን ስላካፈላችሁን እድሜ ከጤና ጋር ይስጥልን
የእስር ቢሆንም ደስ የሚል ትዝታ
ማን ያውራ የነበረ
ማን ያርዳ የቀበረ
የማይረሳ ትዝታ ደስ የሚል ግፍበት ኤልያስ
What a lovely story & memory
Bereket kebede is my beloved economics teacher while I was university student.
Blessed 🙏🙏🙏🙏
Respect!
በጣም እያመሰገንኩህ በይበሏጥ እነ በቀለ ገለታ : ኰረኔል ሰለሞን ከበደ አንጋፋ እስረኞች ከማለፋቸዉ በፊት ብታገኚቸዉ ከርቸሌን አንጸህ ገነባህ ሚለት ነዉ:: እርኩስ መንግስት ያፈረሰዉን ገንባ! አመሰግናለሁ ::
እልያስ! ስም የመያዝና የማስተዋል ችሎታህ በጣም በጣም የሚገርም ነው!!!
አገር ማስገንጠልማ ይኸው ታየ አንሀም እመን ፣ ተሳስተናል በል ፣ የተሰራው ምስቅልቅል በማነው ?
አለማየሁ ኮንዴ እዚህ ቶሮንቶ Scarborough ነው አሁን ያለው
ሁለቱም ስባተኛ ቤት ነበሩ
ኤሊያስ የማስታወስ ችሎታዉ የሚደንቅ ነዉ
የፊዚክስ አስተማሪያችን ማን ይባል ነበር? ከመታሰሩ በፊት ዩኒበርስቲ ፊዚክስ ሌክቸረር ነበር።
መቼም የእናንተ ታሪክ " ያ! ትውልድ " በባለታሪኮቹ ሲወሳ እንደማድመጥ የሚያስደስት ነገር የለም !! ሰማዕታቱን መዘከራችሁ ደግሞ እጅግ አስደሰተኝ !! እባካችሁ ታሪካችሁን ፃፉ !!!
አኔ የ12 አመት ልጅ ሆኜ በደንብ አውቃለሁ በዲሞ ጊዜ የሆነው ሁሉ
ትልቅ ትዝታ ነው
የሚገሩመወ በሁለቱም በኩል የሞተወ የጦበያ ልጆች ናቸወ በዉነተ አሁንም አላቆመም ያሳዛናል
ዶክተር ሰለሞን ይርጋ በቅርቡ አርፏል።
በጣም ያሳዝናል ነብስ ይማር
የሚገርም ውይይት ነው፥ አንዳንዴ በትዝታ ስዋጥ አንዳንዴ ስስቅ ነበር። "ፖሊሱ ከልክሎኝ ነው፥ ተራራው ከልሎኝ ነው፥ ሳላይሽ አልቀርም አለኝ ብዙ ተስፋ..." የሚለውንም የሃሰን የከርቸሌ አንተም በመስማቴ በጣም ተደስቻለሁ እስካሁንም ዜማው አልጠፋኝም። የሚቀጥለውን በጉጉት እጠብቃለሁ። እግዜር ይስጣችሁ።
በጣም መሳጭ አቀራረብ ነው::
ስለሚመለከተኝ ከልብ ነው የማዳምጠው::
ምናልባት ካመቸኝ ላጋራችሁ የሚችል የሚገርም አጋጣሚዬን አካፍል ይሆናል::
በዛ ስርአት ስላደኩ
ምን ያህል ሃላ ቀር እንደነበራችሁ መስማት ደስ ይለኛል
ማኔ ነሽ አንቺ የሰለጠንሽው ከከከከከከ
መልሱን በውይይቱ አጋማሽ ላይ አግኝቻለሁ። አመሰግናለሁ።
U guys are part of the sequence of 2days
Solomon Yerga passed away 2 years ago.
ቹኮል እብድ እልነበረም:: ጥሩ ዱሩዬ ነበር:: ሽክም የሚለው ስድብ ከአፉ አይጠፋም:: ይልቁንስ ጃዊሳ እንዴት ይረሳል
wotu bekubaya yeteta nbre bteley alechaw yegermal
😀😀😀
Are you Elias Awake who arrested in ketero house no 1?
አይ ኤሊያስ እኔ የክፍለ ሀገር ልጅ ነበርኩ ብዙ ነገር አስታወስከኝ በዕድሜ ልጅ ነበርኩ ነገር ግን ጥርሴን ነቅያለሁ እናም የእናንተን ሀሳብ የተሸከመችውን ጎህ መጽሔት እያዞርኩ እሸጥ ነበር አዬ የኢፒድ ሠራተኞች ስንቱ በዚያ ጨካኝ መንግሥት ተረሸኑ ከእምባዬ ጋር ።
You are a liair! if you were a village boy how come selling Gohe Megazine, to do that you should be in Addis where the market is, otherwise you are in Lemalemo not in Addis. I too sold newspaper and other megazine at that time in addis.
You guys look like
Looks like what? Spit
it out!! You may know me if you are telling the truth.
እንዴ በመርዶ ቸረስከው እኮ
ሐስን አይደለም ደርግ ፅህፈት ቤት ጉልላት የሚባል በአንጃነት ከነ ሻለቃ ብርሓኑም ጋር ይስራ የነበረ ስው እችን ዘፈን ይዘፍናት ነበር ( እቤትሽ ቁጭ ብለሽ ከምታለቅሽልኝ
ጉሬዛ ሲጋራ ገዝተሽ ላኪልኝ) በስውነቱ ከሚሯሯጡት ቅማሎች በጀርባው ተንጋሎ ሆድ ላይ በጣቶቹ እየስበስበ ይጫውትባቸው ነበር::
kkkkkkk
ሀገራቹሁን እና አባቶቻቹሁን ፊውዳል ብላቹሁ አጥፍታቹሁ ገላቹሁ የጠፍቹሁ ያ ትውልዶች። አሁንም በእዚህ እድሜያቹሁ የማትማሩ የወያኔና የሻቤያ ጉዳይ አስፈፃሚዎች ናቹሁ።
በለማወቅ የምታወራ የሰማኸውን የምታሰተጋባ የገደል ማሚቱ በመሆንየምትለው አይደንቀኝም ታሪክን አለማወቅህ እንጂ ዋነኛ ኢሕአፓንና የአዲስ አበባ ልጆች የገደሉት ሻብያና ወያኔ ናቸው ፊውዳል እያለ የገደለው ደርግ ነው ቁንፅል ሐሳብ ይዘህ ሰውን ከመኰነንህ በፊት ታሪክ ማንንም ሳትደግፍ ለማወቅ ሞክር አልሰማህም ወይ በስሜት ትፈርጃለህ እንጂ ያ የደም ዘመን እንዲደገም ከቶ አንፈልግም አደለንም ከኛ በላይ የነበሩትና ደርግ ባጠፋት ብዙ ጭዳ ሆነው ያለቁት የማይመለከታቸው ህፃናት ነበሩ በጅሞላ አትፍረድ ይፈረድብሀል
@@simonartin4332 ወረቀት በታኝ ነበርክ መሰለኝ? ለዚህ ነው ጭንቅላትህ አሁንም በለአቆችህ ላይ ያልባነነው። ኮሚኒስዝም ሟቷል ነገር ግን ይሄ የሞተ አስተሳሰብ አሁንም በአንተ ላይ ድሩን እንዳደራ ይገኛል። አንደ ኢሕአፖ በሒወት ያለ እንደአርያ የምትቆጥረው ሰው አለ ? መሬት ላራሹ የአድዋና የማይጨው እንዲሁም የአምስት አመት አርበኞችን መሬት ነጥቆ በኤኮኖሚ መጉዳት እነደሆነ አሁንም አልበራብህም ? ኢትዮጵያን ወደብ አልባ ያደረገ የአንተ ትውልድ እንደሆነ አሁንም ውልብ አላልህም? እውነት ላይ እንደጨከንክ ወደ መቃብር ልትገባ ነው።
ራስህን ኢንተርቪው እያደረግክ ይመስላል። ጋዜጠኛነት እና ሆስት/አስተናባሪነት ልዩነት አላቸው። ያለ ሙያህ ገብተህ ትዳክራለህ።
ወሬ
የማቅህ መስፍን ተዘራ ከሆንክ አዘንኩብህ ታሪክ የሌለው ሌላውን በማንኳስ እውቀት ይመስለዋል አደብና እውቀቱን ይስጥህ
ቂቂቂቂ አፍንጫህ ምን ሆኖ ነው??!!
Okay! you were a very good anarkist who went to Kerchele, Bravo bro!!
Anarchistic ?!! የደርግ ልጅ ነህ መሰል? ከሰማሁቶ ቆየሁ አንድ ድክመታችን ተቀራርቦ ልዩነትን ከማጥበብ ይልቅ ስም ማውጣት ነገሮችን እንዲባባስ ያደርጋል አሁንንም ስም መስጠቱ ቀጥሏል
I like your story and analisis you gave, but you were anarchist no question about it according to derge, so, that is your history what we learn about, no offence! cheer up !! now you are in a good place. I am not derg or derg child but rather former ... Marxist.@@simonartin4332