እማያጠግብ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል ይባላል ባይሄድ ይሻላል አትሂድ እራሱ አያትህ አንድቀን ይመጣል
አረ እንግዳሽ ሰው መጽሀፉን እንዳያነብ ታሪኩን ዘርዝሮ ነገረን። ስለመጽሀፍ እንደዚህ ብዙ አይነገርም። ሰው ገዝቶ ማንበብ ይፈልጋል። ስለመጽሀፉ ብዙ አትንገረን።
ይሄ ሰውዬ መልካም መልካሙን አይመክርም እንዴ ምነው ስለመግደል ስለምናምን አስቀድመህ የምታወራው። ይሄን ን ነው ጥሩ መካሪ ብለሽ ያቀረብሽው። ጸብ የሚጨምር ነው የሚመስለው። ስ ህተቱን ስ ህተት ብሎ ልጁ በሰላም መንገድ አባቱን የሚያሳምን በት መንገድን ዘዴ ብት ነግረው።
በርቱ ቤቶች ከኔም ቤት ጎራ በሉ